Quantcast
Channel: Ethiopian News | ዘ-ሐበሻ | Latest News Provider | News For All
Viewing all 15006 articles
Browse latest View live

ምግባሩ ከበደ (ነፍሱን ይማረውና) ለምን ተገደለ? –አሁንገና ዓለማየሁ

$
0
0
ምግባሩ ከበደ ለምን ተገደለ? የሚለውን ጥያቄ ለመመለስ ምግባሩ ከበደ ማን ነበረ?ምን አቋም ነበረው? የሚለውን ጥያቄ መመለስ ተገቢ ፍንጭ ሊሰጥ ይችላል በሚል የማውቃትን ትንሿን ለማካፈል እሞክራለሁ።   አፍሪካ ውስጥ ራዕይ ያላቸው፣ ሐቀኛ የፖለቲካ ሰዎችና የሕዝብ አስተዳደሪዎች በረቀቀና በተቀነባበረ መልኩ ብዙ ጊዜም አለም አቀፍ እጆች ከበስተጀርባ እየመሩት የተገደሉበት አጋጣሚ ብዙ ነው።   የእንዲህ ዓይነት ሰዎች ግድያ ትኩረት […]

ውድ የውጪሰው ኢትዮጵያዊ ዐማራዎች –አንዱ ዓለም ተፈራ

$
0
0
አንዱ ዓለም ተፈራ – ረቡዕ ሰኔ ፲፱ ፳ ፻ ፲ ፩ ዓመተ ምህረት መረጋጋት አለብን አሁን በባሕርዳር የተከሰተውን ድርጊት አልፈን ወደፊት ለመሄድ፤ በሁሉም ወገን ያለን፤ መነጋገር፣ መተማመንና፣ መተሳሰብ አለብን። የኢትዮጵያ የፖለቲካ ሀቅ ሆኖብን፤ የውጪሰው ኢትዮጵያዊ ዐማራዎች፤ በዚህ ጉዳይ ከማንም በላይ ከፍቶን እየተከታተልን ነው። እያንዳንዳችን ከተለያዬ ምንጮች፤ የየራሳችን የሆኑ መረጃዎችን እያገኘን፤ እሁንም በየተለያዩ ስብስቦች ሆነን፤ የተለያዩ […]

የንፁኀን ጀግኖች ወገኖቻችን ደም ለኢትዮጵያ ሐውልት ነው

$
0
0
ባሳልፍነው ሳምንት መጨረሻ በሐገራችን አቆጣጠር ሰኔ 15/ 2011 ዓ. ም በአማራ ክልላዊ መንግስት ዋና ከተማ ባህርዳር እና በዋና ከተማችን አዲስ አበባ የተፈፀመው ለማመን የሚከብድ አስቀያሚ፤አሰቃቂና ከሰባዓዊ ርህራሄ ውጭ የሆነ ተግባር እንደ ሰውም ሆነ እንደ ዜጋ እጅግ ልብ የሚያደማ ታርክ ይቅር የማይለው ተግባር መፈፀሙ የጎንደር ህብረትን እጅግ አሳዝኖል።   የተሞከረው የረቀቀ ተንኮል ሁለት ሰይፍ ይዞ አንደነታችን […]

አቶ ዮሀንስ ቧያለው ከፍታ –የአዴፖ ማእከላዊ ጽ/ቤት ሀላፊ አቶ ዮሀንስ ቧያለው የሚናገሩት ይደመጥ

$
0
0
አቶ ዮሀንስ ቧያለው ከፍታ – የአዴፖ ማእከላዊ ጽ/ቤት ሀላፊ አቶ ዮሀንስ ቧያለው የሚናገሩት ይደመጥ

የ ኢዲኤፍ (EDF) መግለጫ በወቅቱ ሁኔታ

$
0
0
June 26, 2019 የኢትዮጵያ ህዝብ ለዲሞክራሲያዊ ስርዓት፣ ለተረጋጋና ለበለጸገ ኢኮኖሚና፣ ለማይገረሰስ ልዑላዊነቱ መረጋገጥ ህዝባዊ ትግል ከጀመረ ረዥም ዓመታት ቢያስቆጥርም፣ የተፈለገው ውጤት ላይ ለመድረስ መንገዱ እንዲህ ቀላል አልሆነለትም። ከ1983 ወዲህ በአገራችን ታሪክ ውስጥ በአደገኝነቱ ወደር የሌለው በዘር፣ በቋንቋና በጎሳ በክልል አስተዳደር (መንግስት) የተዋቀረው የፖሊቲካ ስርዓት የአገራችንን ታሪክ፣ ቀጣይነትና የህዝባችንን አብሮ መኖር ከባድ ፈተና ውስጥ ጥሎታል። ያለመታደል […]

Twin attacks threaten new Ethiopian government’s reforms

$
0
0
Dawit Endeshaw, David Lewis BAHIR DAR, Ethiopia (Reuters) The Baklaba and Cake cafe was heaving with customers when truck-loads of heavily armed men in fatigues rolled up across the road outside the local government headquarters in Ethiopia’s Amhara region. The men, some carrying two Kalashnikov assault rifles, stormed the building, sending customers enjoying a Saturday afternoon […]

FAA finds potential flaw in Boeing 737 Max software updates

$
0
0
The software update was supposed to improve safety after the jets were grounded worldwide following two fatal crashes. By Doha Madani The Federal Aviation Administration has found a potential risk in the Boeing 737 Max software update that was supposed to improve safety after the jets were grounded worldwide following two fatal crashes since October. Investigators found a […]

ሶስት የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች ከስብሰባ ሲወጡ በጥይት ተመትተው ሆስፒታል ገብተዋል.

$
0
0
ባህርዳር – Update ============ – ሶስት የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች ከስብሰባ ሲወጡ በጥይት ተመትተው ሆስፒታል ገብተዋል.. በተለይም ዶክተር አምባቸው ከፍተኛ የመቁሰል አደጋ ገጥሞታል…ህይወቱም አስጊ ሊሆን ይችላል ተብሏል..አቶ ምግባሩ ከበደም በተመሳሳይ ሁኔታ ይገኛል.. – የርእሰ መስተዳድር ጽ/ቤቱ በታጣቂዎች ቁጥጥር ስር ሲሆን የክልሉን ፓሊስ ኮሚሽኑንም ተቆጣጥረዋል ተብሏል.. – ድርጊቱ በክልሉ መንግስት ላይ የተደረገ መፈንቅለ መንግስት መሆኑ በይፋ ተረጋግጧል… […]

እየተደረገ ያለው ምንድነው?  –መኮንን ሻውል ወልደጊዮርጊስ

$
0
0
( በእርግጥ እውነቱን ተናግረነዋልን??”አለባብሶ ማረስ ዋጋ እንደሚያስከፍል የኢትዮጵያ  ገበሬ አሳምሮ ያውቀዋል።) በኢፌድሪ መንግሥት የአማራ  ክልላዊ አሥተዳደር  መንግሥትን በኃይል ማሶገድ ና ሥልጣነ   መንግሥቱን መያዝ ነው ፣የአዴፖ አንጃዎች ፍላጎት፣ወይስ የእኛን ሃሳብ ካልተቀበላችሁ ና ካልተገበራችሁ በህይወትም አትኖሩም ነው?ወይስ “ከእኛ ሰልፍ ጋር የመሰለፍ ወይም ያለመሰለፍ ፣በህይወት የመኖር ወይም ያለመኖር ምርጫ ነው።” ተብሎ ተነግሯቸው፣ሰልፋቸውን ለመሰለፍ ሥለአንገራገሩ ወይም  ለመሰለፍ ባለመፈለጋቸው በምርጫቸው […]

‹‹አማራ የመሪ መካን አይደለም፡፡›› አቶ ዮሐንስ ቧያለው

$
0
0
ከሰኔ 15 ቀን 2011ዓ.ም ጥቃት የተረፉት የአዴፓ ማዕከላዊ ኮሚቴ ጽሕፈት ቤት ኃላፊ በወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ ከአብመድ ጋር ቆይታ አድርገዋል፤ ፓርቲው የተወሰኑ መሪዎቹን ቢያጣም በሌሎች ተክቶ ወደፊት ለመቀጠል እንደማይቸገር ተናግረዋል፡፡  

የህልውና ዋሥትናችን የአማራ አንድነታችን!  ወደቀ ሲሉት የሚነሳው፣ደከመ ሲሉት የሚበረታው፣ሞተ ሲሉት ህይወት የሚዘራው ጀግናው አማራ አንድ ሁነህ ተነሥ!

$
0
0
ሰኔ 20ቀን 2011ዓም /  አያሌው ፈንቴ     እሥከዛሬ  ድረስ ትግሬም ሆነ ኦሮሞ የሠሩትና በቀጣይነትም እየሠሩት ያለው ተንኮል መሠረት የጣለው፣ በእነ መለስ ትነግና በእነሌንጮ ኦነግ በ1983ዓም ግንቦት ወር የአማራን ዘር  ለማጥፋትና ርሥቱን ለመቀራመት ቀድመው በተሥማሙት መሠረት፣ በቅድሚያ የኢትዮጵያን አንድነት በማጥፋት፣በዘር በተከፋፈሉ በዘጠኝ(9)መንግሥታትና ባንዲራዎች በመተካት፣አማራው የተገለለበትን የሽግግር መንግሥት አቋቁመው፣ዘርና ቋንቋን መሠረት ያደረገ ህገ መንግሥት ሲፅፉ ነው ። የተለያዩትንም […]

የኛ ዶ/ር አብይv- ከዶ/ር ዘላለም እሸቴ

$
0
0
ሳይቸግርህ ነግሠህ በእሳት ተጥደህ ማን በደረሰልህ? ሁሉም ተጠርጣሪ ይፍረደን ፈጣሪ። አንተ ቅን፥ ሕዝብ ቅን፥ ታዲያ ምን ያደርጋል? በመካከላችሁ፥ ሴረኛው ሰልጥኗል፤ በትንሹ ምላስ፥ ሰውን እያባላ የኢትዮጵያን ነገር፥ አሳጥቶ መላ፤ ለራሱ በሚኖር፥ ባይኖረውም ገላ ሀገር ተቃጠለ፥ ምድራችንም ቀላ። እኔ ፈርቻለሁ፥ እንዳይደክምህና በነገር አዙሪት፥ ልብህ ይደማና፤ ስልጣንህን ለቀህ፥ ያሁላችሁ ብትል አሰመሳይ ነህ ያሉህ፥ ያገቡናል ገደል።   /አንተማ/ ሀገር […]

ሁላችንም ተሸናፊዎች ነን –የኢዜማ ም/ሊቀመንበር አቶ አንዱአለም አራጌ

$
0
0
“እኔ ልቤ ተሰብሯል ግን ተስፋ አልቆርጥም። ይሄ ባይሆን በጣም ደስ ይለኝ ነበር፤ ግን ሆኗል። ግን ከዚህም መነሳት እንችላለን፤ እናልፈዋለን፤ እኔ አልጠራጠርም እናልፈዋለን፤ ግን ይሄ ይብቃን። ከዚህ በላይ አንድማ፤ ከዚህ በላይ ሀገራችንን አናሳንሳት፤ ከዚህ በላይ ህዝባችን አይነስ። ይሄ የእነሱ ሞት ብቻ አይደለም፤ የእኛም ሞት ነው፤ የሀገራችን ሞት ነው፤ የህዝባችን ውድቀት፣ ውርደት ነው፤ የታሪካችን መቆሸሽ ነው። በዚህ […]

ዛሬ ትብብር፣ ነገ ውድድር! –አባተ ካሳ

$
0
0
ዛሬ ትብብር፣ ነገ ውድድር አምባገነኑ መንግሥት ሕወሐት/ኢሕ¡ዴግ በሽግግር ወቅት ነው ኤርትራን …ኢትዮጵያ ያስገነጠለው። ተጨማሪ ታላቁ ጥፋት ያለሕዝባዊ ተሳትፎ ነበር መርዘውን የጎሳ-ፌዴላሪዝም (Zenawism) ሕገ-መንግሥት በኢትዮጵያ ያወጀው። አሁን ደግሞ ይሄ ሕዝቡን እያመሳቀለ እና እያማሰለ ያለው ሕገ-መንግሥት ሳይሻሻል ወይም ሳይተካ ምርጫ ለማካሄድ ይሯሯጣል።—-ሙሉውን ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ—–

በኢትዮጵያ ውስጥ በተለይም በአማራው ክልልና በአዲስ አበባ ወጣቶችን እያፈኑ ያለ ፍርድ ቤት ትዕዛዝ በእስር ቤት ማጎር በአስችካይ እንዲቆም ለኢትዮጵያ መንግስት የተላለፈ ጥሪ

$
0
0
ግሎባል አልያንስ ከተቋቋመበት ግዜ ጀምሮ ለአለም አቀፍ መርሆወችና ለስብአዊ መብቶች መከበር በኢትዮጵያም ውስጥ ይሁን በወጪ አገራት ኢትዮጵያኖች በሚደርስባቸው የስብዓዊ መብት ጥስት በግንባር ቀደምትነት ስብአዊ መብታቸው እንዲከበር ለዓለም አቀፍ የስብአዊ መብት ተቋማትና ለኢትዮጵያ መንግስት ያለምንም ቅደመ ሁኔታ የዜጎቻችን መብት እንዲከበር የራሱን አስተዋጽኦ ሲያደርግ መቆየቱ የሚታወስ ነው። በተለይም ላለፍት 27 ዓመታት በኢትዮጵያ ውስጥ ጋዜጠኞችና የመብት ተማጋቾች በነጻነት […]

የአዲስ አበባ ልጅ የት ሄዶ አገሬ ነው ይበል?

$
0
0
የአዲስ አበባ ልጅ የት ሄዶ አገሬ ነው ይበል?

የሰላም ዋጋው ለአገር የጋራ ጥቅምና ደህንነት በአንድነት መቆም ብቻ ነው –የኢፌድሪ ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ

$
0
0
ሰላም የመኖር ዋስትና እና የህልውና ጥያቄ እንጂ አማራጭ አይደለም፡፡ ለአገር ህልውና ክብር ሰላም መሰረት ሲሆን ሰላም ከሌለ ሁሉም የለም፣ ሁሉም የከንቱ ከንቱ፣ የማይዳሰስ፣ የማይታይ ጉም መዝገን ይሆናል፡፡ሰላም በገንዘብ የሚገኝ ቢሆን ኑሮ በዚች ምድር ላይ የሚገኙ እጅግ ብዙ ገንዘብ ያላቸው ሀብታሞች ለመግዛት ከሚሊዮን በላይ የሚቆጠር ብር ይከፍሉ ነበር፡፡ነገር ግን ሰላም በዋጋ አይተመንም፣አይሸጥም ፣አይለወጥም፡፡የሰላም ዋጋው ለአገር የጋራ […]

የጠቅላይ ሚንስትር አብይ አህመድ የሰኔ15 የባህርዳር ውሳኔአቸው የኢትዮጵያን የፖለቲካ  ወደ አደገኛ መንገድ ቀይሮታል። (ከተማ ዋቅጅራ)

$
0
0
በአማራ  ክልል የባለስልጣን ግድያ  መፈንቅለ  መንግስት ነው ተብሎ  ከብርሃን ፍጥነት በፈጠነ  አቶ ንጉሱ ጥላሁን በኢትቪ ብቅ ብለው መናገራቸው እና  ጠቅላይ ሚንስትር አብይ ደግሞ  መከላከያ  እንዲገባ  ትእዛዝ መስጠታቸው ከመገረም ውጪ እውነታነትን የሌለው ጉዳይ ነው። በዚህ በከሸፈ  ቅንብር መላው የኢትዮጵያን ህዝብ ያሳዘነ  ብቻ  ሳይሆን ያስቆጣም ጭምር ነው። አዲስ አበባ  ለይ አፍንጫቸው ስር የተደረገወን የጠቅላይ ሚንስትር የግድያ  ሙከራ  […]

“እግዚአብሄር በናንተ ላይ ይፍረድ” ጠቅላይ ሚንስተር አብይ አህመድ

$
0
0
በአውሮዻና በአሜሪካ ሀገር እየኖሩ፣ ኢትዮጵያውያንን ለማባላት የበሬ ወለደ መረጃ ያሰረጫሉ ያሏቸውን ግለሰቦች በፓርላማ ፊት እረግመዋል።

የሰሜን አሜሪካ የባህልና የስፖርት ፌስቲቫል ኢትዮጵያን በማስተዋወቅ በኩል ከፍተኛ ሚና እየተጫወተ መሆኑ ተገለፀ

$
0
0
የሰሜን አሜሪካ የባህልና የስፖርት ፌስቲቫል በአትላንታ ተጀምሯል፡፡ ለ36ተኛ ጊዜ በሚካሄደው በዚህ ፌስቲቫል ላይ በአሜሪካ የኢትዮጵያ ባላሙሉ ስልጣን አምባሳደር ፍፁም አረጋ ተገኝተው ፌስቲቫሉን በይፋ ከፍተዋል፡፡ አምባሳደር ፍጹም በመክፈቻ ንግግራቸው አትላንታ በኢትዮጵያውያን ልብ ውስጥ ልዩ ቦታ አላት ብለዋል፡፡ ከ23 አመት በፊት በኢትዮጵውያን አትሌቶች የተገኘውን ድል በማስታወስ። የአሁኑ የስፖርት ፌስቲቫልም ወደፊት የሚዘከር ተጨማሪ አስደሳች ስፖርታዊ እና ሉሎች ትውስታዎች […]
Viewing all 15006 articles
Browse latest View live