Quantcast
Channel: Ethiopian News | ዘ-ሐበሻ | Latest News Provider | News For All
Viewing all articles
Browse latest Browse all 15006

አቶ በረከት ስምዖን አምባሳደር ሆኖ እንዲሾም ቢጠየቅም እምቢ ማለቱ ተሰማ

$
0
0
(ዘ-ሐበሻ) ከንግድ ባንክ የቦርድ ሊቀንበርነቱን ከ6 ወር በፊት ራሱን ያነሳው አቶ በረከት ስምዖን አምባሳደር ሆኖ እንዲሾም ቢጠየቅም እምቢ ማለቱ ተሰማ:: እንደ ዘ-ሐበሻ ምንጮች ገለጻ በረከት ስምዖን እንዲሾም የተፈለገው በብራሰልስ ቤልጂየም. ነበር:: ሆኖም ግን ምክንያቱ ባልታወቀ ሁኔታ በርከት ጥያቄውን እንዳልተቀበለው ነው የተገለጸው:: በርከት በድርጅቱ ውስጥ የመገፋት ስሜት እንደሚሰማው የሚገልጹት ምንጮች በተለይ ከዚህ በፊት አሰናብቱኝ ብሎ የመልቀቂያ […]

Viewing all articles
Browse latest Browse all 15006

Trending Articles



<script src="https://jsc.adskeeper.com/r/s/rssing.com.1596347.js" async> </script>