(ዘ-ሐበሻ) ከንግድ ባንክ የቦርድ ሊቀንበርነቱን ከ6 ወር በፊት ራሱን ያነሳው አቶ በረከት ስምዖን አምባሳደር ሆኖ እንዲሾም ቢጠየቅም እምቢ ማለቱ ተሰማ:: እንደ ዘ-ሐበሻ ምንጮች ገለጻ በረከት ስምዖን እንዲሾም የተፈለገው በብራሰልስ ቤልጂየም. ነበር:: ሆኖም ግን ምክንያቱ ባልታወቀ ሁኔታ በርከት ጥያቄውን እንዳልተቀበለው ነው የተገለጸው:: በርከት በድርጅቱ ውስጥ የመገፋት ስሜት እንደሚሰማው የሚገልጹት ምንጮች በተለይ ከዚህ በፊት አሰናብቱኝ ብሎ የመልቀቂያ […]
↧