*ለሠብአዊ መብት ተከራካሪዎች *ለአለም መንግሥታት *ለአለም ሠላም ወዳድ ህዝብ * ለሚዲያ ተቋማት ዓስራት እሸቴ የመኢአድ አባል ደብረብርሃን እስር ቤት ክፍል አንድ ================== ግፍና ሰቆቃን አባቶቼ ባስረከቡን ሀገር ኢትዮጵያ እየተጋትኩ ያለሁ ኢትዮጵያዊ ነኝ ፡፡ የግፉ ምክንያት ሀገሬ አይደለችም በጠመንጃ የሚያምኑት ገዥዎች እንጂ ፡፡ ከዚህ በታች የምገልጸው ችግር ተቀባይ ባለታሪክ በ07/2009 ዓም ከጠዋቱ በግምት 3:00 አካባቢ በፓሊስ […]
↧