ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አህመድ “የደሃ አገሮች ዕዳ ሊሰረዝ ይገባል” በሚል ርዕስ የጻፉት ጽሁፍ ኒውዮርክ ታይምስ ሚያዚያ 30 ቀን 2020 በድረ-ገጹ ላይ አስፍሯል። ጽሁፉ ሲጀምር የቡድን 20 አገራት በሚያዚያ 5 ቀን 2020 ለታዳጊ አገራት የዕዳ መክፈያ ጊዜ እንዲራዘም መወሰናቸውን ጠቅሶ ይህ ውሳኔ ታዳጊ አገራት ያላቸውን ገንዘብ ወረርሽኙን ለመከላከል እንዲያውሉት ያግዛቸዋል ይላል። ይሁንና ዓለም ዓቀፍ አበዳሪዎች
The post “የደሃ አገሮች ዕዳ ሊሰረዝ ይገባል”- ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አህመድ appeared first on ዘ-ሐበሻ: ZeHabesha Latest Ethiopian News Provider.