የሰሞኑ ሕገመንግሥት ነክ ውይይት አንዴ ያነበብኩትን ተረት አስታወሰኝ። ካህኑ አንዱን ዘላን (በከብት እርባታ የሚተዳደር) ክርስትና ያስተምሩና ያጠምቁታል። ከተጠመቀ እለት በኋላ ግን ቤተክርስትያን አይተውት አያውቁም። ታድያ አንድ ቀን ወደ ቤቱ ይሄዱና ለክርስትያን እሁድ ማልዶ ማስቀደስ ተገቢ መሆኑን ነግረው ከእንግዲህ እንዳይቀር አደራ ብለውት ይመለሳሉ። አንድ እሁድ ቀን የቅዳሴ መግቢያው ሰዓት ደርሶባቸው ካህኑ እየተቻኮሉ ወደ ቤተክርስትያን ሲሄዱ ያ
The post ማን ሆነና ጠብ አስተናባሪው! – አሁንገና ዓለማየሁ appeared first on ዘ-ሐበሻ: ZeHabesha Latest Ethiopian News Provider.