Quantcast
Channel: Ethiopian News | ዘ-ሐበሻ | Latest News Provider | News For All
Viewing all articles
Browse latest Browse all 15006

የሕዳሴው ግድብ በመጪው ክረምት ውሃ መያዝ ይጀምራል –የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል

$
0
0

ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ በተያዘለት የጊዜ ሰሌዳ መሰረት ውሃ መያዝ የሚችልበት የግንባታ ደረጃ ላይ መድረሱን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል አስታወቀ። በዓባይ ወንዝ ላይ እየተገነባ ያለው ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ሁለት ተርባይኖች በመጪው ክረምት ኃይል ማመንጨት የሚያስችላቸውን ውሃ ያገኛሉ። የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል የህዝብና ዓለምዓቀፍ ግንኙነት ዳይሬክተር አቶ ሞገስ መኮንን ለኢዜአ እንዳሉት በአሁን ጊዜ የኮቪድ-19 ወረርሽኝ የዓለም ብሎም

The post የሕዳሴው ግድብ በመጪው ክረምት ውሃ መያዝ ይጀምራል – የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል appeared first on ዘ-ሐበሻ: ZeHabesha Latest Ethiopian News Provider.


Viewing all articles
Browse latest Browse all 15006

Trending Articles



<script src="https://jsc.adskeeper.com/r/s/rssing.com.1596347.js" async> </script>