ወደ ቀደመ ነገሬ ስመለስ ጃዋር መንግስት ያቀረባቸው አራት አማራጮች እንዴት ተገቢ እንዳልሆኑ ያስረዳን ህጋዊ መርሆዎችን እየጠቀሰ ነው፡፡ ሆኖም ወደ መፍትሄው ሲመጣ መፍትሄ ሊሆን የሚችለው ፖለቲካዊ እርምጃ እንደሆነ ይነግረናል፡፡ የእኔ ጥያቄ መንግስት ያቀረባቸውን አማራጮች ከህጋዊ ማዕቀፍ አንፃር ተንትኖ ከፖለቲካዊ ማዕቀፍ አንፃር መፍትሄ ከመስጠት ይልቅ በህጋዊ ማዕቀፍ አንፃር እየተተነተኑ ያሉ ጉዳዮችን በተጀመረበት የህጋዊ ትንታኔ ማዕቀፍ አኳያ ህጋዊ
The post ህጋዊ ማዕቀፎች የጃዋር ጎራን(ህወሃት ጨምሮ)የስልጣን ተጋሪ ሊያደርገው አይችልም – መስከረም አበራ appeared first on ዘ-ሐበሻ: ZeHabesha Latest Ethiopian News Provider.