በግሌ አይደለም በማህበረሰብ፣ በሕዝብ እና በሀገር ስስ ብልት፣ ድክመት፣ ውድቀት፣ ቀውስ፣ ፈተና፣ ክፉ ቀን ፣ አሳር ይቅርና በግለሰብ ችግር፣ ፈተና ፣ መከራ፣ ውድቀት፣ ድክመት ወዘተ ግዳይ ለመጣል፣ ለመጠቀም፣ ለማትረፍ ፣ ነጥብ ለማስቆጠር ፣ ጥሎ ለማለፍ ፣ የግል ጥቅምንና ፍላጎት ለማሳካት የሚደረግን ሰይጣናዊ ስሌት አምርሬ እጠላለሁ ። እቃወማለሁ። አወግዛለሁ። ይህ አደገኛ አባዜ በቀዳማዊ ትህነግ/ኢህአዴግም ሆነ በአንዳንድ […]
The post የቆረጣ ፖለቲካ ለማን በጄና ነው …! ? – በቁምላቸው አበበ ይማም (ሞሼ ዳያን) appeared first on ዘ-ሐበሻ: ZeHabesha Latest Ethiopian News Provider.