የአዲስ አበባ ጉዳይ የሁሉንም ኢትዮጵያዊ ቀልብ የሚስብ አንገብጋቢ ጉዳይ ቢሆንም በተግባር ትግል እያደረገ ያለው እስክንድር የሚመራው ባልደራስ ለእውነተኛ ዲሞክራሲ የተባለው ፓርቲ ነው።ይህ ፓርቲ ይዞት የተነሳው “Cause” እጅግ አሳማኝ እንደሆነ አጥብቄ አምናለሁ።በግሌ እንደ አንድ ዜጋ አሁን ስልጣን ላይ ያለውን መንግስት በአንክሮ የማይበት አንዱ ነጥብም በአዲስ አበባ ላይ ያለው ወልካፋ አቋም ነው! በባልደራስ ተግባራዊ የትግል ስልቶች ላይ […]
The post ለሃገራችን ፖለቲካ መረጋጋት ትልቅ ፋይዳ ካላቸው ወሳኝ ጉዳዮች አንዱ የአዲስ አበባ ጉዳይ ነው = መስከረም አበራ appeared first on ዘ-ሐበሻ: ZeHabesha Latest Ethiopian News Provider.