Quantcast
Channel: Ethiopian News | ዘ-ሐበሻ | Latest News Provider | News For All
Viewing all 15006 articles
Browse latest View live

እንጉርጉሮ -ከ ፕ/ሮ መስፍን ወልደማርያም ገጽ 31-32 መስከረም 1967 ዓ. ም፡ ሞት ማለት

$
0
0

ሞት ማለት ተንጋሎ መተኛት ፣አለመንቀሳቀስ ፣ ፍፁም የእንቅልፍ ዓለም ፍፁም የሕይወት ቀውስ ፣ አለመደሰት ነው ፤ ተከፍቶ አለማልቀስ ፣ የሬሳ እኩልነት ፣ እርኩስ የለ ቅዱስ ፣ በኅብረት መበስበስ ፣ በየቀኑ መፍረስ ፣ ሞት አለመስማት ነው ፤ ጆሮ ዳባ ልበስ ፣ ክርስቶስ ሲሰቀል ፣ሲፈታ በርናባስ ። ሞት ማለት :- አለመናገር ነው ጭው ያለ ዝምታ፣ የመቃብር ሰላም የሬሳ ጸጥታ ፣ ደሀ በሰሌኑ ሳጥን ገብቶ ጌታ ፣ የውሸት ልዩነት ተጋድሞ በተርታ ፣ አይመሽ ወይ አይነጋ ፣ጠዋት የለው ማታ ። ሐዘን የለ ለቅሶ ፣ደስታ ፣ ፈገግታ ፣ ዘፈኑና ለቅሶው የምስጥ ሹክሹክታ ። ሞት ማለት:- አይረገዝበት ፣ አይወለድበት ፣ የመቃብር ዓለም ፣ጭንጋፍ ፣የጭንጋፍ ቤት የሰው

The post እንጉርጉሮ -ከ ፕ/ሮ መስፍን ወልደማርያም ገጽ 31-32 መስከረም 1967 ዓ. ም፡ ሞት ማለት appeared first on ዘ-ሐበሻ Latest Ethiopian News and Point of View 24/7.


አቶ መለስ ዜናዊና ጋዜጠኛ አበበ ገላው፤ የተቃራኒዎች አንድነትና ትግል ህግ ማሳያ –ከበየነ ከበደ

$
0
0

xመኢሶንና ኢሕአፓ ለስልጣን አልበቁም እንጂ እውቀታቸውና ንቃታቸው ከፍ ያለ ነበር። የሁለቱ ፓርቲዎች አብዛኛው አባላት በወቅቱ ተራማጅ የነበረውን ማርኪስዚም–ሌኒኒዝምና ተያያዡን ፍልስፍና ጠጥተውታል። መቀሌ በፈረጠጡት ባንዳዎች ተጠፍጥፎ የተሠራውን ኢሕአዴግ ስንመረምር – አብዛኛዎቹ አባላት እንኳንስ ለመኢሶንና ኢሕአፓ እጩነት ይቅርና ለንዑስ ማህበራት ግልጋሎት አይመጥኑም ነበር። ቅሚያ፣ ራስ ወዳዶድነትና ሙሰኝነት ብቻ አይደለም የአብዛኛዎቹን ብቃት ወደ ዜሮ ያወረደው፤ አቋማቸው ራሱ ለበታች አካል ካድሬነት እንኳን ስለማያዘጋጃቸው ነው። ስብሃትና መለስ እነዚህን አባላት ጠፍጥፈው የሠሩት ሳያውቁ ቀርተ አይደለም፣ ለመቶ ዓመት በጫንቃችው እንዲሸከሟቸው ዘይደው እንጂ። ኢሕአዴጎች ንግግር ያሳመሩ ይመስላቸዋል። በዓረፍተ ነገሮች መሃል ጣል ጣል በሚያደርጓት የጓዳ ቋንቋ (jargon) አዋቂ ታስመስላቸዋለች እንጂ በንድፈሃሳብና ተግባር መካከል ያለውን ተዛማጅነት ፈጽሞ አይረዱም። ዲያሌክቲካዊና ታሪካዊ ቁስ አካልነት” የምትለዋ

The post አቶ መለስ ዜናዊና ጋዜጠኛ አበበ ገላው፤ የተቃራኒዎች አንድነትና ትግል ህግ ማሳያ – ከበየነ ከበደ appeared first on ዘ-ሐበሻ Latest Ethiopian News and Point of View 24/7.

ኢትዮጵያ ዓምዷና ውዱዷን አጣች ለራሳችን እናልቅስ –ከይኄይስ እውነቱ

$
0
0

‹‹የማይቀር ዕዳ የሞት እንግዳ›› ይላሉ ሊቃውንት አባቶቻችን፡፡ ከኵት እስከ ሽበት÷ እስከ መጨረሻው ሕቅታ ድረስ ኢትዮጵያዊ ሆነው፣ ኢትዮጵያን ብለው ለኢትዮጵያ ሲሉ ኖረው፣ ከስንብታቸው አንድ ወር በፊት ሰውና ኢትዮጵያዊ የምንሆንበትን፣ የአገር ህልውናና አንድነት የሚጸናበትን፣ ከምንገኝበት እጅግ አደገኛ አጣብቂኝ የምንወጣበትን የአዲስ ዓመት ገጸ በረከት ‹‹ዛሬም እንደትናንት››ን በዚህ በዕርግና ዕድሜአቸው ትተውልን ወደ አባቶቻቸው ተከማችተዋል – መምህሬና የመንፈስ አባቴ ጋሼ መሥፍን ወልደ ማርያም፡፡ ከዋኖቻችን አንዱና ግንባረ ቀደም የሆኑትን የኢትዮጵያን ጠበቃ በጎውን ዘመን እንዲያዩ ሁሌም እንደምመኝላቸውና ጸሎቴም እንደሆነ በአካል እቤታቸው ተገኝቼ ነግሬአቸው ነበር፡፡ የአምላክ ፈቃድ አልሆነም፡፡ ምናልባትም ሊመጣ ያለውን ከእስከዛሬም የከፋውን ጥፋት እንዳያዩ መውሰዱ ይሆን? ዛሬ አብዛኛው ሆዴ ይሙላ ደረቴ ይቅላ ብሎ በአድርባይነት የአገራችንን ጥፋት ዝም

The post ኢትዮጵያ ዓምዷና ውዱዷን አጣች ለራሳችን እናልቅስ – ከይኄይስ እውነቱ appeared first on ዘ-ሐበሻ Latest Ethiopian News and Point of View 24/7.

የፖለቲካ ፓርቲዎች ባልደራስ ያቀረበውን የአዲስ አበባን የራስ ገዝነት ጥያቄ እንደሚደግፉ ገለፁ

$
0
0

በባልደራስ ዋና ፅ/ቤት ዛሬ በተካሄደው የፓርቲዎች የጋራ ምክክር ላይ ነው ይህንን ያሉት። ምን ምን ነጥቦች ተነሱ…. ፓርቲዎች ሀሳባቸውን ሲገልፁ የአዲስ አበባ ጉዳይ እጅግ ይመለከተናል አብሮ መስራት በጣም አስፈላጊ ነው ብለዋል። ከአዲስ አበባ ራስ ገዝ አስተዳደር ጥያቄው በተጨማሪ …በተረኛው መንግስት አስተዳደራዊ በደል ላይ በጋራ ልንሰራ ይገባል። በተጨማሪም አገራዊ መግባባት እንዲመጣና ሕገ_ መንግስቱ እንዲለወጥ አብረን መስራት አለብን የሚሉ ሀሳቦች ተንሸራሽረዋል። .ባልደራስ ጠንካራ አገራዊ አጀንዳዎችን እያመጣ ከፊት ሆኖ ለሚያደርገው ትግል እውቅና እንሰጣለን። የባልደራስ ፕሬዝዳንት እስክንድር ነጋ ከጅምሩ ያደርግ የነበረውን ትግል አደንቃለሁ። ብለው የተናገሩ የፖለቲካ አመራርም ነበሩ። የአዲስ አበባ መዋቅራዊ ችግር ይፈታል ብለን የምናምነው ሕገ_መንገስቱ ሲቀየር ነው ብለው እንደሚያምኑ ፓርቲዎቹ ደጋግመው ገልፀዋል። በስተመጨረሻ ፓርቲዎቹ

The post የፖለቲካ ፓርቲዎች ባልደራስ ያቀረበውን የአዲስ አበባን የራስ ገዝነት ጥያቄ እንደሚደግፉ ገለፁ appeared first on ዘ-ሐበሻ Latest Ethiopian News and Point of View 24/7.

”የሀገር ዋርካዎች ቋሚ መታሰቢያ በአዲስ አበባ  ሊኖራቸው ይገባል !! ”–  መኮንን ሻውል ወልደጊዮርጊስ

$
0
0

“ታሪክን ማወቅ አንድ ነገር ነው።የታሪክን ጥቅም መረዳት ደግሞ ሌላ ነገር ነው።ታሪክን መሥራች ከሆኑ ህዝቦች መሀከል የምንገኝ ብንሆንም የታሪክን ጥቅም ባለመረዳትና ታሪካችንን ባለማወቅ ተወዳዳሪ የሌለን ሳንሆን አንቀርም።አሁን ደግሞ ከዛም አልፈን ታሪክን በመካድ ተወዳዳሪ የሌላን ሆነናል ።በአንድ በኩል ድንቁርናን በሥልጣን እያሥጌጥን በልበ ሙልነት ውሸትን በማራባት፤ በሌላ በኩል የእውነትን ኃይል በመፍራት፣እንዲሁም አሥተሳሠብን ማጥራት የሚጠይቀውን በመሸሽ ፣በቀላሉና በሰፊው የመሃይም ጎዳና እየተንፈላሰሱ አፍ እንዳመጣ በመናገር አዋቂ በመምሰል …ራሥን በማታለል ፣ወገን ለይተን ላደረግናቸው ሥንል ፣የድበበቆሽ ጫዎታ በመጫወት ራሳችን በፈጠርነው ድፍን ጨለማ ውሥጥ የምንተራመሥ ህዝብ ሆነናል።… የታሪክ  ዋና ጥቅሙ ያለፈው ትውልድ ባደረገው ጥሩ ነገር የሚከተለው ትውልድ እንዳኮራ ና ያለፈወ ተውልድ ያደረገውንም ሥህተት አውቆና ተረድቶ ራሱን እንዲጠብቅ ለማድረግ

The post ” የሀገር ዋርካዎች ቋሚ መታሰቢያ በአዲስ አበባ  ሊኖራቸው ይገባል !! ” –  መኮንን ሻውል ወልደጊዮርጊስ appeared first on ዘ-ሐበሻ Latest Ethiopian News and Point of View 24/7.

ፕሮፌሰር መስፍን አልሞቱም (ከአሁንገና ዓለማየሁ)

$
0
0

የሞተው ማን እንደሆነ እንጉርጉሮ በተሰኘው የግጥም መጽሐፋቸው ውስጥ በተካተተው “ሞት” በሚለው ግጥማቸው በግልጽ አስፍረዋል። ግጥሙ የተጻፈው ከ40 አመታት በፊት ቢሆንም ዛሬያችንን ወይም የዛሬዎቹን ኢትዮጵያውያን በትክክል ይገልጸናል። የሞት ደረጃ ካለውም ያን ጊዜ ሞትን እንዲህ ከገለጹት እኛ ደግሞ ከዚያ የከፋ ሞት የሞትን ነን ማለት ነው።  ይሄንን ጽሑፍ እያጠናቀቅሁ እያለ ዘሐበሻ ድረ ገጽ ላይ ይህ “ሞት” የተሰኘው ግጥማቸው ተጽፎ በማየቴ እጅግ ተደስቺያለሁ። አንባቢ በዝግታ መላልሶ እንዲያነበው እመክራለሁ። እጅግ ጥልቅ ቅኔ አዘል ግጥማቸውን ለመተንተን ሳይሆን ለቅምሻ ያህል የሞተው ማን እንደሆነ እንድናይበት ብቻ እየቆነጸልኩ ለመታሰቢያቸው ያህል እዘክራለሁ። እናም ሊቀ ሊቃውንት መስፍን ወልደማርያም አልሞቱም። የሞትንስ እኛ። እንዲህ ይላሉ መስፍን …ሞት አለመስማት ነው ፤ ጆሮ ዳባ ልበስ

The post ፕሮፌሰር መስፍን አልሞቱም (ከአሁንገና ዓለማየሁ) appeared first on ዘ-ሐበሻ Latest Ethiopian News and Point of View 24/7.

ለፕሮፌሰር መስፍን ወልደ ማሪያም መታሰቢያ የተዘጋጀች እንጉርጉሮ (ዘ-ጌርሣም)

$
0
0

ይዞት ተቀበረ (ዘ-ጌርሣም) ይዞት ተቀበረ ተራው ደርሰና ሥጋ ለባሽ ሆኖ ማን ያመልጣልና ዕውቀቱን እምነቱን ፅናቱን ድፍረቱን ለትውልድ ኩራትን እጅ አለመስጠትን ጉልበቱ ቢዝልም ድካም ቢሰማውም በብዕር መትረየስ አልሞ ሲተኩስ ሲታገል ሲያታግል ሲወድቅ ሲነሳ ሲጠቁር ሲከሳ ለግፈኞች በትር አንዴም ሳይበገር ይዞት ተቀበረ ተራው ደርሰና ሥጋ ለባሽ ሆኖ ማን ያመልጣልና ይኖር ይሆን ከቶ በእግርሩ ተተክቶ ትውልዱን ኮትኩቶ ሐቅን አስረድቶ እንዲቀጥልበት በወረሰው ዕውቀት አለሁ ባለ ሣምንት ብሎ እሚቆምለት እሱ እንድሁ አርጓል ጉዞውን አርቋል ነፍሱን ይማርልን በፃድቃን ማረፊያ ነፍሱ ትኑርልን በማለት እንፀልይ ሌላ አቅም የለነም ሞትን አሸንፈን መመለስ አንችልም ይዞት ተቀበረ ተራው ደርሰና ሥጋ ለባሽ ሆኖ ማን ያመልጣልና

The post ለፕሮፌሰር መስፍን ወልደ ማሪያም መታሰቢያ የተዘጋጀች እንጉርጉሮ (ዘ-ጌርሣም) appeared first on ዘ-ሐበሻ Latest Ethiopian News and Point of View 24/7.

የኢትዮጵያ አየር ኃይል በታላቁ ህዳሴ ግድብ ላይ ሊያጋጥም የሚችል ማንኛውንም ጥቃት የተሟላ ዝግጁነት እንዳለው ተገለፀ

$
0
0

አዲስ አበባ፦ በታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ላይ ሊያጋጥም የሚችል የትኛውም የጠላት እንቅስቃሴ ማስቀረት የሚያስችል የተሟላ ዝግጁነት እንዳለው የኢትዮጵያ አየር ኃይል አስታወቀ። የኢትዮጵያ አየር ኃይል ዋና አዛዥ ሜጀር ጄነራል ይልማ መርዳሳ፣ የኢትዮጵያ አየር ኃይል አሁን ያለበትን ወቅታዊ ብቃትና ዝግጁነት በማስመልከት ከኢዜአ ጋር ባደረጉት ቃለ ምልልስ እንዳስታወቁት፣ የኢትዮጵያ አየር ኃየል ከየትኛውም ጊዜ በላቀ መልኩ ብቃት ባላቸው አባላትና በዘመናዊ ቴክኖሎጂ ተደራጅቷል። ቀደም ሲል የአጭር ጊዜ በረራ ብቻ ያደርጉ የነበሩት ተዋጊ አውሮፕላኖች አሁን ከአራት ሰዓት በላይ መብረር የሚችሉና ዲጂታል መሆናቸውን ጠቁመው፣ የኢትዮጵያን የአየር ክልል በመጠበቅ ሂደት በአንድ ማዕከል በመሆን መቆጣጠር፣ ትእዛዝ መስጠትና ግዳጆች በፍጥነትና ውጤታማ በሆነ መልኩ እንዲፈፀም ማድረግ የሚያስችል አሠራር መዘርጋቱን ገልፀዋል። ሌሎች

The post የኢትዮጵያ አየር ኃይል በታላቁ ህዳሴ ግድብ ላይ ሊያጋጥም የሚችል ማንኛውንም ጥቃት የተሟላ ዝግጁነት እንዳለው ተገለፀ appeared first on ዘ-ሐበሻ Latest Ethiopian News and Point of View 24/7.


ነገረ አፈትላኪ ! –መስከረም አበራ

$
0
0
“አፈትልኮ የወጣ” የሚል መረጃ እምብዛም የማያጓጓኝ ሁኔታ ላይ እገኛለሁ፡፡ “ለምን?” ብትሉኝ እነዚህ አፈትልከው ወጡ የተባሉ የኦህዴድ ባለስልለጣናት ያወሯቸው ንግግሮች ሚናየን እንድለይ ትልቅ ውለታ የዋሉልኝ ቢሆኑም በጣም የምወደውን ባህሪየን ስለነጠቁኝ እጅግ አዝኛለሁ፡፡ እነዚህ አፈትላኪ ወሬዎች ሰውን ከመጠራጠር በፊት ማመንን የሚያስቀደመውን ማንነቴን ሳልወድ በግድ ስለወሰዱብ አፈትላኪ ወሬ መስማት ሳስብ Frustrate ያደርገኝ ጀምራል፡፡ ለወትሮው ሰውን የምጠራጠርበት ምክንያት ካላየሁ በቀር ማመንን ከመጠራጠር አስቀድም ነበር፤ አሁን ግን እድሜ “ለአፈትላኪ ዜና” ከቁጥጥሬ ውጭ በሆነ አንዳች ሃይል ይህ ቅደምተከተል ተቀያይሮብኛል፡፡ አዝናለሁ! ለማንኛውም ዛሬ አፈተለከ የተባለውን የኢንሳ መረጃ “ኦቦ አፈትላኪ ዜና” ስዩም ተሾመ አጋርቶኝ ሰማሁት፡፡መረጃውን የሰማሁት በወዳጄ ኤርሚያስ ወይም በጠ/ሚው ኋላ ተሰልፌ አልነበረም፡፡በጎራ ተሰልፎ መራገጡ፣የአንዱ ቲፎዞ ሆኖ ሌላውን

አቶ ልደቱ አያሌው በ100 ሺህ ብር ዋስ እንዲፈቱ ፍርድ ቤቱ ወሰነ

$
0
0
አዲስ ኤክስኘረስ /መስከረም 12/2013 ዓ.ም ድምጻዊ ሀጫሉ ሁንዴሳ መገደሉን ተከትሎ ሁከት በማስነሳት እና በሌሎች ጉዳዮች ተጠርጥረው በአስር ላይ የነበሩት አቶ ልደቱ ዛሬ የምስራቅ ሸዋ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ፍርድ ቤት ቀርበው በ100 ሺህ ብር ዋስትና ከእስር እንዲፈቱ ትዕዛዝ አስተላልፏል። ፍርድ ቤቱ አቶ ልደቱ የተከሰሱበትን ጉዳይ ለመመልከትም ለመስከረም 20 ተለዋጭ ቀጠሮ ሰቷል። ስለ ዛሬው ችሎት ከኢትዮጵያውያን ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ (ኢዴፓ) ፕሬዝዳንት አቶ አዳነ ታደሰ ጋር ያደረግነውን ዝርዝር ቆይታ በአዲስ ኤክስኘረስ ዩቲዩብ ይጠብቁን። @addisexpress

በአማራና አናሳ የኅብረተሰብ ክፍሎች ላይ የሚፈጸም ተደጋጋሚ የዘር ማጥፋት ጥቃት በአስቸኳይ መቆም አለበት

$
0
0
ከሰሞኑ ለማመን የሚከብድ አረመኔያዊ  ወንጀሎች ተፈፅመዋል። የሞቱት ፣ የቆሰሉት ፣ የተዘረፉትና የተፈናቀሉት ትክክለኛ ቁጥር እየተጠናቀረ ነው ቢባልም  የዓለም አቀፍ ሚድያዎች የሞቱት ብቻ በትንሹ 40 አለያም እስከ 120 ይደርሳሉ ብለዋል፡፡  ይህ ጥፋት በዛሬይቱ ኢትዮጵያ አዲስ አይደለም። ላለፉት 30 ዓመታት ያህል በተሳሳተ አስተሳሰብ በቤኒሻንጉል ጉምዝ ክልል አስተዳደር በአማራና አገው ማህበረሰብ ኢትዮጵያውያን ላይ የተቀረፀው ሕገ መንግስት ይዘት ያስከተለው የግዴታ የአንደኛና ሁለተኛ ደረጃ የዜግነት ጦስ ነው።  ዜግነት ተንቆ፣ ጎሰኝነት ተደንቆ፣ የአብሮነት ዕሴት ተደፍቆ፣ ሕዝባችን ተናንቆ እንዲተያይ፣ በግልፅና ስውር የገዥዎች ግፊት በብዙ የሀገራችን አካባቢዎች ሲደረስ የቆየ ውርጅብኝ ነው። የቤኒሻንጉል ጉምዝ ከሌሎች ለየት የሚያደርገው ከአካባቢ ጎሳዎች ባለተወለዱ ነዋሪዎች ላይ የሚደረገው በደል ከሁሉም ክልሎች በባሰ ለብዙ ዓመታት

በኢትዮጵያ ተጨማሪ 889 ሰዎች በቫይረሱ ሲያዙ የ 12 ሰዎች ህይወት አለፈ

$
0
0
ባለፉት 24 ሰዓታት ለ8 ሺህ 115 ሰዎች በተደረገው የላብራቶሪ ምርመራ 889 ሰዎች በኮሮና መያዛቸው ተረጋግጧል። 12 ሰዎች ደግሞ ህይወታቸው ሲያልፍ በቫይረሱ የሞቱት ቁጥር 1108 ደርሷል። በዛሬው እለት 320 ሰዎች ከበሽታው ያገገሙ ሲሆን አጠቃላይ ከቫይረሱ ያገገሙ ሰዎች ቁጥር 28 ሺህ 634 መድረሱን የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ በፌስቡክ ገጻቸው አስታውቀዋል። ሌሎች 301 ሰዎች በፅኑ ህሙማን ክፍል ውስጥ እንደሚገኙም ተገልጿል። አጠቃላይ እስካሁን ቫይረሱ የተገኘባቸው ሰዎች 69 ሺህ 709 ሲሆኑ በአሁኑ ሰአት ቫይረሱ ያለባቸው ሰዎች ቁጥር 39 ሺህ 965 ደርሷል። ለትክክለኛና ወቅታዊ መረጃ የቴሌግራም ቻናላችንን ይቀላቀሉ። (ኢፕድ)

የኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን የዘር ማጥፋት (ጆኖሳይድ) ይቁም!!! ደም በገበታ!!! ፀ/ት ፂዮን ዘማርያም

$
0
0
አንደኛ በእስክንድር ነጋና በፕሮፌሰር ጌታቸው ኃይሌ  የአክራሪ ቄሮ የዘር ማጥፋት ወንጀልን በመተንበይ  ለተለያዩ ዓለም አቀፍ ተቆማት አቅርበው ነበር፡፡ ሁለተኛ በሻለቃ ዳዊት ወልደጊዬርጊስ  ‹‹የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን የዘር ማጥፋት መከላከያ ድርጅት ፕረስ ኮንፍረንስ አድርገው ነበር (ምንጭ ላይ ያለውን ዩቲዩብ ይመልከቱ)1 ሦስተኛ በፕሮፌሰር ጌታቸው በጋሻው  “የዘር ማጥፋት ይቁም” ዘመቻ 2 (መታየት ያለባቸው ዩቲዩብ) ሦስቱም በህብረት ተቀራርበው በህብረት ቢሰሩ የኢትዮጵያን ህዝብ ላ እየተፈፀመ ያለውን የዘርና ኃይማኖት ፍጅት (ጆኖሳይድ) በፍጥነት ለዓለም ህብረተሰብ በማሳወቅ ትኩረት ሊያገኝ ይችልል እንላለን፡፡ በኢትዮጵያ የዘርና ኃይማኖት ፍጅት (ጆኖሳይድ) በ1982 ዓ/ም መግቢያ ላይ፣ ህወሓት ሥልጣን ከመያዙ አንድ ዓመት ቀደም ብሎ፣ በአሶሳ ከተማ ኦነግና ሻዕቢያ የተሳተፉበት ክርስቲያኖችንና አማራዎች የሚሏቸውን ለይተው ቤት ዘግተው

በካድሬዎች ግዞት የተያዘች አገር –ያሬድ አይለማርያም 

$
0
0
በካድሬዎች ግዞት የተያዘች አገር ሁሌም ዘፈኗ፤ “ናኑ ናኑ ናዬ … የተሰቀለውን ማን ያወርድልናል” ነው። በታሪካችን ሙሉ ካድሬዎች ከሌላው ዜጋ በላይ ናቸው። ሕዝብ የስልጣን ባለቤት ባልሆነበት አገር ሁሉ በገዢዎቹ ብቻ ሳይሆን በነሱ ሎሌዎች አገዛዝ ስር ይወድቃል። ውሎ እና አዳሩም በካድሬዎች ፈቃድ ብቻ ይወሰናል። አንድ የቀበሌ ሊቀመንበር በቀበሌው ውስጥ ካሉ መቶ ሺ ሰዎች በላይ ሚዛን ይደፋል። ይፈራል፣ ይከበራል፣ ያለው ሁሉ ይፈጸማል። በየደረጃው አንድ የወረዳ፣ የዞን ወይም የክልል ሹም እንዲሁ በሚያስተዳድረው ግዛት ስር ካሉ በሚሊዮን ከሚቆጠሩ ሰዎች ሁሉ ይበልጣል። ያሻውን ይናገራል፣ የጠላውን ያሳስራል፣ ያፈናቅላል፣ ቤት ያፈርሳል፣ መሬት ይነጥቃል። የወደደውን ደግሞ እንዳሻው ይሾማል፣ ይሸልማል። አካሚው ጠፋ እንጂ ኢትዮጵያስ ክፉኛ ታማለች። በካድሬዎች ቅኝ የተያዘችው አገራችን

አወዳደቅን ለማክፋት በነዚህ ነገሮች መበርታት! –ነፃነት ዘለቀ

$
0
0
“He knows nothing; and he thinks he knows everything. That points clearly to a political career.”   George Bernard Shaw “ምንም ነገር አያውቅም፤ ነገር ግን ሁሉንም ነገር የሚያውቅ ይመስለዋል፡፡ ያ ዓይነቱ ጠባይ ለፖለቲከኞች የሚስማማ የግትርነት ተፈጥሯዊ ዐመል ነው፡፡” ጆርጅ በርናንድ ሻው Don’t confuse confidence with arrogance. Arrogance is being full of yourself, feeling you’re always right, and believing your accomplishments or abilities make you better than other people. People often believe arrogance is excessive confidence, but it’s really a lack of confidence. Arrogant people are insecure, and often repel others. Truly confident people feel good about themselves and attract others to

ማስጠንቀቂያ ለኦርቶዶክስውያን እውነት ጀዋር ነው በቤተክርስቲያን መሪዎች ግድያ ያቀደ? –ሰርፀ ደስታ

$
0
0
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያንና ምዕመኖቿ በአሁኑ ጊዜ በዋናነት በመንግስት መዋቅር በሚታገዙ አካላት ጥቃት እየደረሰ እንደሆነ እያየን ነው፡፡  የዚህ መሠረታዊ ምክነያት ደግሞ ቤተክርስቲያኒቱና ተከታዮቿ በኢትዮጵያና ኢትዮጵያዊነት እስከዛሬ መቀጠል ዋነኛ ተዋናዮችና ቁልፍ መሆናቸው ነው፡፡ ኢትዮጵያን ለማጥፋት ኦርቶዶክስን ማጥፋት ግድ እንደሆነ ስለሚታመን ሁሉም የኢትዮጵያ ጠላቶች ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያንና ተከታዮቿ ላይ ቢያነጣጥሩ ለምን አይባልም፡፡  ጣሊያን አገራችንን በወረረና ሁለት ጊዜ አየቀጡ ቅጣት ተቀጥቶ የተባረረው በኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን ምክነያት እንጂ በተራ ጦርነት እንዳልሆነ በደንብ ስለተረዳ አማራና ኦርቶዶክስ ካልጠፉ ኢትዮጵያን በጦርነት ማሸነፍ እንደማይቻል በግልጽ ተናግሮ ነበር፡፡ ይሄን የጣሊያንን ምክር እንደወረደ ነው የባንዳ ልጆችና የልጅ ልጆቻቸው ዛሬ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያንን፣ ተከታዮቿና በልዩ ሁኔታ ደግሞ አማራ ወይም የአማራ ወዳጆችን ላይ ከፍተኛ ዘመቻ

ድመቶች ብቅ ሲሉ አይጦች ተደበቁ (ዘ-ጌርሣም)

$
0
0
ማሳውን ዙሪያውን ሜዳ ተራራውን ቆፍረው ቆፋፍረው ቀንበጡን ቦጥቡጠው ዘሩንም አጥፍተው ሌሊት ጩኸታቸው ልፊያና ድሪያቸው አላስተኛ እያሉ አድረው እንዳልዋሉ ጊዜው ደረሰና ዘመን ተተካና ምድሯ ተንቀጥቅጣ ትራዋን ስትቀጣ ሁሉም ተጠራርተው ካዘጋጁት ቦታ ገቡ ጉድጓዳቸው ኑሮውን ለመልመድ ምንም ቢቸገሩ በቆፈሩት ግድጓድ በአንድ ላይ ታጎሩ ዳግም ሳይዳሩ በጠራራ ፀሃይ አንደውጡ ቀሩ ለሁሉም ጊዜ አለው ደረሰ ተራቸው ጠቢቡ ሰለሞን እንደተናገረው ጊዜው ባለ ጊዜ ሲቀየር አየነው ድመቶች ብቅ ሲሉ አይጦች ተደበቁ የሰበሰቡትን እንደሰለቀጡ ሆድ የገባ ነገር አይቀርም መውጣቱ መቆየት ተችሎ ከሰነባበቱ ማሳው ለመለመ ተመቸው አትክልቱ አይጦች ጉድጓድ ገብተው ቀሩ እንደታገቱ

ሸገርና ምርጫ፣ ባልደራስና ፊርማ (አሁንገና ዓለማየሁ)

$
0
0
ሸገር ዳር እስከዳር ነዶ ሀገር ሞቋል ደምቋል የፈረንጅ ሣቅ መስሏል ሸገር ማሽላኛ ውስጡ ከስሎ በከበባው ተሸብሮ በወረራው ልቡ ቆስሎ ከተሰነይ ናቅፋ አፋፍ ከወለጋ ሐረር ጠረፍ ተወርውሮ የሮም ቋያ አራት ኪሎ ሲፈነዳ ማየት ሆኗል የርሱ እዳ ተፈራርቆ ሲጸዳዳ። ያሁኑ ግን መጥቶ አያልፍም ያልከሰለ ሳያከስል ያልፋመውን ሳያፋፍም እንዳለፉት መጥቶ አይሄድም ሁላችንን ሳያወድም። (ለምን? ካልሽኝ የኔ እህት ለምን? ካልከኝ የኔ ወንድም) ወራሻችን ባሕር ከቦ መሞቱ ነው ተቁለጭልጮ ቶሎ በሉ አታቁሙት ማቱን አምጡት እነ ሌንጮ* *ትውልዱንና አስተሳሰቡን የባእድ ተልእኮ ተሸካሚነቱን (ደቀ መዛሙርቱንም) ወክሎ የገባ ስም፣ ለቤት መምቻ እንዲመች የተመረጠ (አዎ ቅኔ ነው)። ምርጫ አህያና /ዱላ ይዘህ አንተ ስትሞት/ ተወዝውዘህ ዝሆን ጭኖ ጥሩር ለብሶ ሕግ

ሕብር ሬዲዮ ከአቶ ተካ ከለለ ጋር በአዲሱ ቼክና ሞርጌጅ ላይ አዲስ ማብራሪያ

$
0
0
ሕብር ሬዲዮ ከአቶ ተካ ከለለ ጋር በአዲሱ ቼክና ሞርጌጅ ላይ አዲስ ማብራሪያ

አብርሀም ሊንከን እና ዶ/ር አብይ አህመድ –ዶ/ር በቃሉ አጥናፉ ታዬ

$
0
0
አብርሀም ሊነከነ 16ኛው የአሜሪካ ፕረዛዳንት ሲሆን ሊንከን ፕረዛዳንት በነበረበት ጊዜ አሜሪካ በእርስ በርስ ጦርነት ላይ ነበረች፤ እንዲሁም ሀገሪቱ ከፍተኛ በሆነ በግብረ-ገብነት እና በፖለቲካ ቀውስ ትናጥ ነበር፡፡ በእንዲህ አይነት ቀውስ ውስጥ ሊንከን የአሜሪካን አንድነት በመጠበቅ፣ ተንሰራፍቶ የነበረውን የባሪያ ንግድን በማስቀረት፣ እና የሀገሪቱን ኢኮኖሚ በማነቃቃት የተሳካለት መሪ ሁኖ ስሙ በመልካም ሲነሳ ይኖራል፡፡ ሊንከን በእርስ በርስ ጦርነት ደክማ የነበረን ሀገር ወደ ህብረት በማምጣት የተዋጣለት ታላቅ መሪ ሁኖዓል፡፡ በተመሳሳይ ሁኔታ ዶ/ር አብይ አህመድ መለስ ዜናዊ በጎሳ ፖለቲካ ሊበታትናት የተቃረበችን ሀገር እንደ አብርሀም ሊንከን አንድ ያደርጓታል ብለን ተስፋ አድርገን ነበር፡፡ በለውጡ የመጀመሪያዎቹ ወራት ‘ቲም ለማ’ እየተባለ የሚጠራው የለውጥ ቡድንም ተስፋ ተጥሎበት ነበር፡፡ የአብዛኛው ህዝብ ድጋፍ
Viewing all 15006 articles
Browse latest View live


<script src="https://jsc.adskeeper.com/r/s/rssing.com.1596347.js" async> </script>