አብርሀም ሊነከነ 16ኛው የአሜሪካ ፕረዛዳንት ሲሆን ሊንከን ፕረዛዳንት በነበረበት ጊዜ አሜሪካ በእርስ በርስ ጦርነት ላይ ነበረች፤ እንዲሁም ሀገሪቱ ከፍተኛ በሆነ በግብረ-ገብነት እና በፖለቲካ ቀውስ ትናጥ ነበር፡፡ በእንዲህ አይነት ቀውስ ውስጥ ሊንከን የአሜሪካን አንድነት በመጠበቅ፣ ተንሰራፍቶ የነበረውን የባሪያ ንግድን በማስቀረት፣ እና የሀገሪቱን ኢኮኖሚ በማነቃቃት የተሳካለት መሪ ሁኖ ስሙ በመልካም ሲነሳ ይኖራል፡፡ ሊንከን በእርስ በርስ ጦርነት ደክማ የነበረን ሀገር ወደ ህብረት በማምጣት የተዋጣለት ታላቅ መሪ ሁኖዓል፡፡ በተመሳሳይ ሁኔታ ዶ/ር አብይ አህመድ መለስ ዜናዊ በጎሳ ፖለቲካ ሊበታትናት የተቃረበችን ሀገር እንደ አብርሀም ሊንከን አንድ ያደርጓታል ብለን ተስፋ አድርገን ነበር፡፡ በለውጡ የመጀመሪያዎቹ ወራት ‘ቲም ለማ’ እየተባለ የሚጠራው የለውጥ ቡድንም ተስፋ ተጥሎበት ነበር፡፡ የአብዛኛው ህዝብ ድጋፍ
The post አብርሀም ሊንከን እና ዶ/ር አብይ አህመድ – ዶ/ር በቃሉ አጥናፉ ታዬ appeared first on EthioPoint: Latest Ethiopian News and Point of View / ዘ-ሐበሻ 24/7.