Quantcast
Channel: Ethiopian News | ዘ-ሐበሻ | Latest News Provider | News For All
Viewing all 15006 articles
Browse latest View live

የሕገ መንግሥት አጣሪው ሥራውን አጠናቀቀ

$
0
0

ቪኦኤ ዜና እስክንድር ፍሬው አዲስ አበባ — የሕገ መንግሥት ጉዳዮች አጣሪ ጉባኤ በሦስት ዙር ያካሄደውን ይፋ የሙያ ምስክርነት የመስማት ሂደት ዛሬ አጠናቋል። የጉባኤው ሰብሰቢ የሆኑት የጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዚዳንት መዓዛ አሸናፊ እንዳሉት ከቀረቡት 22 የፅሁፍ አስተያየቶች አብዛኛዎቹ ወደ ተመሳሳይ ድምዳሜ የሚያመለክቱ ናቸው። ዛሬ ምስክርነታቸውን የሰጡ የጤና ሚኒስቴር እና የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ባለሥልጣናት እና የሥራ

The post የሕገ መንግሥት አጣሪው ሥራውን አጠናቀቀ appeared first on ዘ-ሐበሻ: ZeHabesha Latest Ethiopian News Provider .


ዛሬ በሶማሌ ክልል ምክር ቤት ብጥብጥና ሁከት ለማስነሳት የሞከሩ 12 አባላት ያለ መክሰስ መብታቸው ተነሳ

$
0
0

በሶማሌ ክልል በዛሬው ዕለት ተደርጎ በነበረው ልዩ የምክር ቤት ስብሰባ ላይ ከተያዘው አጀንዳ ውጭ ስብሰባው እንዲሰረዝ፣ብጥብጥ በማንሳት፣የቀሩት የምክር ቤት አባላት ጭምር ስብሰባውን ረግጠው እንዲወጡ እና የክልሉን ፕሬዝዳንት እና ሌሎች ባለስልጣናትን ሲዘልፉ ቆይተው ስብሰባውን ጥላው የወጡት እና ከምክር ቤቱ ውጭም ሁከት ለመፍጠር የሞከሩ 12 የምክር ቤት አባላት ያለ መክሰስ መብታቸው የተነሳ ሲሆን በሌሎች ወንጀሎችም የሚያስጠይቅ ወንጀል

The post ዛሬ በሶማሌ ክልል ምክር ቤት ብጥብጥና ሁከት ለማስነሳት የሞከሩ 12 አባላት ያለ መክሰስ መብታቸው ተነሳ appeared first on ዘ-ሐበሻ: ZeHabesha Latest Ethiopian News Provider .

የልውጥ ሕያዋን (GMO) አደጋ በኢትዮጵያና ደሀ አገራት ጆሮ ያለው ይስማ –ሰርፀ ደስታ

$
0
0

ሰሞኑን ብዙ ከሚነገርላቸው ጉዳዮች አንዱ የልውጥ ሕያዋን (ጂኤምኦ) ጉዳይ በኢትዮጵያ ነው፡፡ ይሄ ጉዳይ በዚህ ወቅት ለምን እንዲህ እንደ ተዛመተ እስካሁንም ለእኔ ግልጽ አደለም፡፡ የጥጥ ልውጥ ዘር ኢትዮጵያ ከውጭ ልታመጣ ነው ወይም አመጣች የሚል ነገር ሰምቻለሁ፡፡ ባለፈው እንደገለጽኩላችሁ የጥጥ ልውጥ ዘር ኢትዮጵያ እንዲገባ ተወስኖ እንደውም ገብቶ የተሞከረ መስሎኝ የነበረው ወደ አስር ዓመት እድሜ ያስቆጠረ መሰለኝ፡፡ ያ

The post የልውጥ ሕያዋን (GMO) አደጋ በኢትዮጵያና ደሀ አገራት ጆሮ ያለው ይስማ – ሰርፀ ደስታ appeared first on ዘ-ሐበሻ: ZeHabesha Latest Ethiopian News Provider .

ተጨማሪ 30 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ተገኘባቸው

$
0
0

በኢትዮጵያ ባለፉት 24 ሰዓት በተደረገ 3645 የላቦራቶሪ ምርመራ ተጨማሪ 30 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው ጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ አስታወቁ። በዚህም እስካሁን በሀገሪቱ ቫይረሱ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 429 ደርሷል። ባለፉት 24 ሰዓታት ቫይረሱ የተገኘባቸው ሁሉም ኢትዮጵያውያን ሲሆኑ እድሜያቸውም ከ15 እስከ 60 ዓመት የሆኑ 26 ወንዶችና 4 ሴቶች ናቸው። ቫይረሱ ከተገኘባቸው ሰዎች መካከል 9ኙ የውጭ የጉዞ

The post ተጨማሪ 30 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ተገኘባቸው appeared first on ዘ-ሐበሻ: ZeHabesha Latest Ethiopian News Provider .

ሕወሓትን እየተጋፈጠ ካላው ከአምዶም ጎን እንቁም የወዳጆቹ ጥሪ! –አብርሃ በላይ

$
0
0

የአረና የሕዝብ ግንኙነት ሀላፊ አንድም ገ/ሥላሴ ሰሞኑን ሕወሓት በትግራይ እየደረሰበት ካለው ተቃውሞ አንጻር ተጠያቂ በማድረግ ከኪራይ ቤት እስከ ማስወጣት ደርሰዋል። የሰዎቹን ጭካኔ ለሚያውቀው የቀረው ኢትዮጵያዊ ብቻ ሳይሆን በኮሮና ቫይረስ መከላከል ስም የፈጸሙትም ግድያ ገና ተጨማሪ ተቃውሞ ያስነሳብናል የሚል ሥጋት ላይ ወድቀዋል። ይህን ተቃውሞ ይመራሉ ብለው ከሚፈሩዋቸው አንዱ አንድም ነው። ዛሬ ቀርቶ አራት ህልም ስልጣን ላይ

The post ሕወሓትን እየተጋፈጠ ካላው ከአምዶም ጎን እንቁም የወዳጆቹ ጥሪ! – አብርሃ በላይ appeared first on ዘ-ሐበሻ: ZeHabesha Latest Ethiopian News Provider .

የአባትዮው ለገሰ ቦንድ ለህወሀት መርከብ እንደገዛው የጆሮ ጠቢ ልጁ ፈንድም ለወነግ ባቡር እንደሚገዛ ይጠበቃል! –በላይነህ አባተ

$
0
0

በላይነህ አባተ (abatebelai@yahoo.com) የቱሪዝም ኮሚሽንም ሆነ ሌላው የወሮ በሎች “አስተዳደር” ባለስልጣን ከጣና በሚገኘው ገቢ ሆዱን ሞልቶ እያደረ ጣና በምህረት የለሽ አረም ሲመጠጥ የአሳማን ያህል እንኳን ህሊናውን ሲቆጠቁጠው አይታይም፡፡ በመለኮት ስራ ገብቶ ይህ አድግ በቤተክርስቲያን መንበር እንደ ወፈጥ የጎለታቸው “ፕትሪያሪክ”ና ጳጳሳትም ስንቱን ገዳማት ታቅፎ ያለው ጣና ሲደርቅ የወፎችን ያህል ሲጨነቁ አይታይም፡፡ ቦንድ ቦንድዶ ባህር ለሸጠው ህወሀት

The post የአባትዮው ለገሰ ቦንድ ለህወሀት መርከብ እንደገዛው የጆሮ ጠቢ ልጁ ፈንድም ለወነግ ባቡር እንደሚገዛ ይጠበቃል! – በላይነህ አባተ appeared first on ዘ-ሐበሻ: ZeHabesha Latest Ethiopian News Provider .

ግብፅ የማያባራ ተንኮል !!!! –ተድላ አስፋው

$
0
0

ግብፅ ዛሬ እንደሰማነው ከኢትዮጵያ ጋር “ዉይይት” እንደምትቀጥል ነው በኅዳሴው ግድብ ላይ። የተባለዉ ዉይይት  በመጪው ሀምሌ የሚጀመረዉን የኅዳሴግድብ  ዉሀ ሙሌት ለማዘግየት በግብፅ በኩል ታስቦ ከሆነ ተቀባይነት የለዉም። ዉሀ ሙሌቱ በሀምሌ የማይጀመር ከሆነ ግብፅ አሸናፊ ትሆናለች ምክንያቱም በሚቀጥለው አንድ አመት የኢትዮጵያ ፖለቲካ የሚያመጣዉን ዉዝግብ ተንተርሶ ትርፍ በመመኘት።  የአለም ፖለቲካና ኢኮኖሚ ከ Wuhan በተነሳው ተዉሀሲ ምክንያት ከፍተኛ ቀዉስ

The post ግብፅ የማያባራ ተንኮል !!!! – ተድላ አስፋው appeared first on ዘ-ሐበሻ: ZeHabesha Latest Ethiopian News Provider .

የምርጫውን ቀን መራዘምና የሕገ መንግሥት አጣሪ ጉባዔው ጥሪ –ባይሳ ዋቅ-ወያ

$
0
0

ቀደም ሲል የሕገ መንግሥቱ አጣሪ ጉባዔ ባስተላለፈው ጥሪ መሠረት ሙያዊ አስተዋጽዖአቸውን ለማበርከት በኢትዮጵያና በመላው ዓለም የሚኖሩ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን የሕግ ባለሙያዎች ሜይ 16 እና 18 በሸራቶን ሆቴል በመገኘት ሰፋ ያለና በቀጥታ ለሕዝብ የተላለፈ ምናልባትም በታሪካችን የመጀመርያው የሆነውን ውይይት አካሄደዋል። በሆነ የግል ምክንያት የሚፈለግብኝን ለማበርከት ባልችልም አሁን አጋጣሚ ሳገኝ የሂደቱ ተካፋይ መሆኔ ይታወቅልኝ ዘንድ ይህንን አጭር

The post የምርጫውን ቀን መራዘምና የሕገ መንግሥት አጣሪ ጉባዔው ጥሪ – ባይሳ ዋቅ-ወያ appeared first on ዘ-ሐበሻ: ZeHabesha Latest Ethiopian News Provider .


ግልፅ ደብዳቤ፡ ለክቡር የኢፌድሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ፤ ዶክተር አብይ አህመድ

$
0
0

ክቡር ጠቅላይ ሚኒሰተር ፤ እንደሚታወቀው ግብፅ በአባይ ጉዳይ ላይ የማይታይ እና የሚታይ ደባ ስትፈፅም እና ስታስፈፅም ቆይታለች፡፡ ይህም ሃገራችን ኢትዮጵያን ከሰላሟ እና ከልማቷ ሲያስተጓጉላት በርካታ ዘመናት ተቆጥረዋል፡፡ የኢትዮጵያ መንግስትም በ2011 ሀዳሴ ግድብ ግንባታ ማስጀመሩን ተከትሎ ግብፅ ወደ ቆየችበት እኩይ ተግባሯ ማለትም ፖለቲካዊ እና ኢኮኖሚያዊ የውክልና ጦርነቶች በሃገራችን ላይ ማካሄዷን አጠናክራ ቀጥላለች፡፡ የኢትዮጵያ የድርድር ቡድንም ጉዳዩ

The post ግልፅ ደብዳቤ፡ ለክቡር የኢፌድሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ፤ ዶክተር አብይ አህመድ appeared first on ዘ-ሐበሻ: ZeHabesha Latest Ethiopian News Provider .

በአገር ውስጥና ከሀገር ውጭ ለምትገኙ ኢትዮጵያውያን የእስልምና እምነት ተከታይ ወገኖቻችን፣ እንኳንም ለ1441 የረመዳን/ኢድ አልፈጥር በዓል በሰላም አደረሳችሁ

$
0
0

ግንቦት 14 ቀን 2012 ዓም የእንኳን አደረሳችሁ መልካም ምኞት መግለጫ፣ በአገር ውስጥና ከሀገር ውጭ ለምትገኙ ኢትዮጵያውያን የእስልምና እምነት ተከታይ ወገኖቻችን፣ እንኳንም ለ1441 የረመዳን/ኢድ አልፈጥር በዓል በሰላም አደረሳችሁ በማለት ዓለም ዐቀፍ የኢትዮጵያውያን ትብብር ለፍትኅ መልካም ምኞቱን በደስታ ይገልጻል። ሁላችንም እንደምናውቀው፣ ወቅቱ ኮቪድ 19 የተባለ አደገኛ በሽታ በዓለም ላይ ተሰራጭቶ የሚገኝበት ወቅት በመሆኑ፣ ይህንን ታላቅ በዓል ከሌላው

The post በአገር ውስጥና ከሀገር ውጭ ለምትገኙ ኢትዮጵያውያን የእስልምና እምነት ተከታይ ወገኖቻችን፣ እንኳንም ለ1441 የረመዳን/ኢድ አልፈጥር በዓል በሰላም አደረሳችሁ appeared first on ዘ-ሐበሻ: ZeHabesha Latest Ethiopian News Provider .

የወጀራት ህዝብ በህወሓት ላይ ዓመፀ!!! የፈንቅል ሰልፍ

ነጻ ምርጫ ባልዋለበት መስከረም 30 –ላም ባልዋለበት ኩበት ለቀማ

$
0
0

የኢትዮጲያ ሕገ መንግስት አንቀጽ 54 ቁጥር 1 የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት ፤ ሁሉ አቀፍ ፤ ነጻ፤ ቀጥተኛ ትክክለኛ በሆነና ድምፅ በሚስጥር በሚሰጥበት ሥርዓት በየአምስት ዓመቱ በሕዝብ ይመረጣሉ። የኢትዮጲያ ሕገ መንግስት አንቀጽ 58 ቁጥር 2 የምክር በቱ የሥራ ጊዜ ከመስከረም ወር የመጨረሻ ሳምንት ሰኞ አስከ ሰኔ ሠላሳ ነው፤ ቁጥር 3 የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የሚመረጠው

The post ነጻ ምርጫ ባልዋለበት መስከረም 30 – ላም ባልዋለበት ኩበት ለቀማ appeared first on ዘ-ሐበሻ: ZeHabesha Latest Ethiopian News Provider .

የመርህ  አልባነት ፖለቲካችንና አስከፊ ውጤቱ –ጠገናው ጎሹ

$
0
0

ጠገናው ጎሹ ሩብ ምዕተ ዓመት ሙሉ በህዝብ መብትና በአገር ደህንነት ስም እየማለና እየተገዘተ በንፁሃን ዜጎች   ላይ  የመከራና የውርደት መዓት (ዶፍ) ሲያወርድ የኖረውንና በጎሳ/በነገድ/በቋንቋ አጥንት ቆጠራ ፖለቲካ  ላይ የተመሠረተውን ሥርዓተ ኢህአዴግ በበላይነት ሲዘውሩና ሲቆጣጠሩ በኖሩት  ጨካኝና ባለጌ የህወሃት ቁንጮዎች፣ እና ከሁለት ዓመታት ወዲህ  ደግሞ በአስከፊ የፖለቲካ ወለድ ወንጀል የተዘፈቀ   ማንነታቸውን እንደተከናነቡ  ለእራሳቸው ብልፅግና የሚል የለየለት የማጭበርበሪያ

The post የመርህ  አልባነት ፖለቲካችንና አስከፊ ውጤቱ – ጠገናው ጎሹ appeared first on ዘ-ሐበሻ: ZeHabesha Latest Ethiopian News Provider .

ጠንካራ የዲፕሎማሲ ስራ አስፈላጊነት በህዳሴው ግድብ ዙሪያ

$
0
0

ጠንካራ የዲፕሎማሲ ስራ አስፈላጊነት በህዳሴው ግድብ ዙሪያ Dr. Brook Hailu Beshah NC A&T State University በህዳሴው ግድብ የግብጽ አቋም ላይ የኢትዮጵያ ቀይ መስመር የአባይ ዘመን – የህዳሴው ግድብ ጉዞ . . . https://youtu.be/VMFHwfnvFZA የአባይ ዘመን – የሃይል ማመንጫ ግድቡ በለውጥ ሂደት

The post ጠንካራ የዲፕሎማሲ ስራ አስፈላጊነት በህዳሴው ግድብ ዙሪያ appeared first on ዘ-ሐበሻ: ZeHabesha Latest Ethiopian News Provider .

አማራ ጉድህን ስማ! –በላይነህ አባተ

$
0
0

በላይነህ አባተ (abatebelai@yahoo.com) ሀረርና ድሬድዋ እንደ ኒው ዮርክና ለንደን የሰው ዘር በሙሉ የሚኖርባቸው የጦቢያ ከተማዎች ነበሩ፡፡ በአማራ መቃብር መንደር ለመመስረት በተነሱት ጭራቆች ለመሳሪያነት የተሰራው ይህ አድግ በኢትዮጵያ ምድር እንደ እሾህ ተተከሰከሰ ጊዜ ጀምሮ ግን ሀረርና ድሬዳዋ ለአማራ የምድር ሲዖል ሆነዋል፡፡ ይህ ሲዖል ተአማራ ተርፎ እንደ ጉራጌ ላሉ ሌሎች ያገራችን ዜጎችም ተርፏል፡፡ ይህ አማራና ሌሎችም የሚኖሩበት

The post አማራ ጉድህን ስማ! – በላይነህ አባተ appeared first on ዘ-ሐበሻ: ZeHabesha Latest Ethiopian News Provider .


ፍራሽ አዳሽ 9 ተስፋሁን ከበደ- ልዩ የኢድ አልፈጥር ዝግጅት –ጦቢያ ግጥምን በጃዝ

የስዬ አብርሃ ነገር –ሳሙኤል ምናሴ

$
0
0

ይህን ጽሁፍ እንድጽፍ የገፋፋኝ ሰሞኑን ስዬ አብርሃ ወያኔ በሚያስተዳድራቸው የመገናኛ ብዙሃን “ያዙኝ ልቀቁኝ” እያለ ዕብደት መጀመሩን ስሰማ ስለገረመኝ ነው። ስዬ ማለት ሽንፍላ ነው። ሽንፍላ ምንም ቢያጥቡት አይጠራም። ስዬም ያው ነው። ስዬ መልካም ያልሆኑ ብዙ መገለጫዎች ያሉት አሳዛኝ ፍጥረት ነው። ላለፉት ሰላሳ ዓመታት ኢትዮጵያ ላጋጠማት ፈተና ከሚጠየቁ ሰዎች መካከል በመጀመሪያው ረድፍ ከሚሰለፉ ወንጀለኞች አንዱ ነው። ስዬ

The post የስዬ አብርሃ ነገር – ሳሙኤል ምናሴ appeared first on ዘ-ሐበሻ: ZeHabesha Latest Ethiopian News Provider .

የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብት ኮሚቴ  በጀርመን መግለጫ

$
0
0

መግለጫ May 25-2020 በኢትዮጵያ የተፈጥሮ ማር ላይ በልውጠ ህያዋን (GMO) የሚደርሰው ብክለት ባስቸኳይ ይቁም። በኢትዮጵያ የተፈጥሮ ማር ላይ በልውጠ ህያዋን (GMO) በሚደርሰው ብክለት በስራቸው ብዙ ቤተሰብ  የሚያስተዳደሩ ቁጥራቸው ከአንድ ሚሊዮን በላይ ማር አምራች እማወራዎች እና አባ ወራዎች ህልውና አደጋ ላይ ወድቆዋል። የዚህ ልውጠ ህያዋን ብክለት አደጋ መንስኤ ዘረመሉ በተቀየሰው የቢቲ ጥጥ ሲሆን የንብ ማር ምርት ባለበት

The post የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብት ኮሚቴ  በጀርመን መግለጫ appeared first on ዘ-ሐበሻ: ZeHabesha Latest Ethiopian News Provider .

አባይ ፈላ ጉዱ –በላቸው ገላሁን

$
0
0

አባይ ጉዱ ፈላ አባይ ፈላ ጉዱ ሲወርድ ሲዋረድ የሰራው ጉድጓዱ ያ የቦረቦረው ያረሰው ሁዳዱ ታጠረ መሄጃው ማለፊያ መንገዱ እጁን ተሸበበ እግሮቹን ታሰረ ጉዞውን አቆመ ረጋ! ተከተረ፤ ዝንት እድሜ ዘመኑን እንዲያ እንዳልተጓዘ አፈር ግሳንግሱን እንዳላጓጓዘ ጊዜ ከዳውና ጉዱ ተዝረጥርጦ ሁሌ እንደለመደው ላይጓዝ አምልጦ አገሩን ቀዬው ሰፈሩን ሊያበራ ከንቱነቱ ሊቀር መሆኑ ኪሳራ በስሚንቶ ምርጊት በደንጊያ ድርድሮሽ እንዳይሮጥ

The post አባይ ፈላ ጉዱ – በላቸው ገላሁን appeared first on ዘ-ሐበሻ: ZeHabesha Latest Ethiopian News Provider .

ግልፅ ደብዳቤ ለክቡር ጠ/ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አህመድ –ውብአለም ታደሰ (ዶ/ር)

$
0
0

 ሚያዝያ 19 ቀን 2012 ዓ.ም. ጉዳዩ፡ የ2012 ሀገራዊ የችግኝ ተከላ ዘመቻ ስራን ይመለከታል፡፡ በቅድሚያ የአለማችን እና የሀገራችን ከፍተኛ የህልውና ስጋት የሆነው የኮሮና ቫይረስ (Covid-19) በሀገራችን ከፍተኛ ጉዳት እንዳያዳያደርስ በእርስዎ አመራር የሚደረገውን የተቀናጀ ርብርብ ከልብ አደንቃለሁ፡፡ እስካሁን የምናየው ውጤትም በጣም ተስፋ ሰጪ ነው፡፡ መጨረሻውን ያሳምርልን፡፡ እርስዎም ራስዎንና ቤተሰብዎን ይጠብቁ፡፡ የኮሮና ቫይረስ በአንዳንድ ሀገራት ቤተመንግስት ድረስ መግባቱን

The post ግልፅ ደብዳቤ ለክቡር ጠ/ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አህመድ – ውብአለም ታደሰ (ዶ/ር) appeared first on ዘ-ሐበሻ: ZeHabesha Latest Ethiopian News Provider .

Viewing all 15006 articles
Browse latest View live


<script src="https://jsc.adskeeper.com/r/s/rssing.com.1596347.js" async> </script>