በታከለ ኡማ አስተዳደር የተማመኑ የአክራሪ ኦሮሞዎች ጀብድ ይህን ይመስላል፡፡ ሥፍራው አዲስ አበባ ውስጥ ለቡ በሚባለው አካባቢ ነው፡፡ በዚያ አካባቢ አብርሃሙ ሥላሤ የሚባል ቤተ ክርስቲያን አለ፡፡ በዚያ ቤተ ክርስቲያን ዙሪያ የዛሬ ሁለት ዓመት ገደማ የነበሩ ነባር ባለይዞታዎች ከአምስትና ስድስት አይበልጡም፡፡ እነሱም ግምት ተሰጥቷቸው ወደ ሌላ ቦታ ሊሄዱ ነበር፡፡ ምክንያቱም የቤተ ክርስቲያኑ ይዞታ እንደተጠበቀ ሆኖ ቀሪው የተለያዩና
The post ከኮሮና ወጣ ያለ አስደንጋጭና አሣዛኝ የተረኝነት …- ግርማ በላይ appeared first on ዘ-ሐበሻ: ZeHabesha Latest Ethiopian News Provider.