Quantcast
Channel: Ethiopian News | ዘ-ሐበሻ | Latest News Provider | News For All
Viewing all 15006 articles
Browse latest View live

እንወያይ እንደራደር የወያኔ ኣገዛዝ የማጭበርበሪያ የጭንቅ ጊዜው ስልት ነው።

$
0
0
Minilik Salsawi (ምንሊክ ሳልሳዊ) – የኦፌኮ ከፍተኛ አመራሮች እስር ቤት ተቆልፎባቸው መድረክ የሚባለው ቡድን በምን ሞራሉ ከወያኔ ጋር ለውይይት እንደሚቀርብ እስካሁን ግልጽ አልሆነም። ወያኔ ሲጨንቀው መግቢያ ቀዳዳ ሲያጣ ጫና ሲበረታበት ተሰንጎ ሲያዝ ሸክሙን ለማራገፍና ጊዜ ለመግዛት ከሚጠቀምበት የማጭበርበሪያና የማዘናጊያ ስልቶች አንዱ በሃገር ቤት ያሉ ተቃዋሚዎችን ለውይይት ለድርድር ለንግ ግር ወዘተ በሚል ይርጥሪ ግብዣ ማቅረብ ነው። […]

ከወያኔ ጋር ድርድር ምን ይጠቅማል? |መንግስት በአዲስ አበባ ከተቃዋሚዎች ጋር ዛሬ ጀመርኩት ባለው ድርድር ዙሪያ ወቅታዊ ዕይታ

$
0
0
ፍየል ወዲህ ቅዝምዝም ወዲያ | ለገሠ ወ/ሃና ከወያኔ ጋር ድርድር ለኢትዮጵያ ይጠቅማታል ወይ የሚለው በደንብ መታየት ያለበት ቢሆንም በእኔ እምነት ጥቅም ያለው መስሎ አይታየኝም ድርድር መቼና በምን ሁኔታ ላይ ይደረጋል ? ምንስ ይጠቅማል ? በሌላ ጊዜ በሰፊው ልንመለስበት እንችላለን ለዛሬ ባጭሩ ድርድር ሁለትና ከሁለት በላይ በሆኑ ሀይሎች መካከል በጋር ለመስራት ፣ በመካከላቸው አለመግባባት ካለ ለመፍታት ፣ለጋር […]

አምባገነናዊ ዘረፋ በብሔራዊ መረጃ |የውጭ ሃገር ኑሯቸውን ጥለው ሃገር ቤት ለንግድ የገቡ ዲያስፖራዎች ገንዘብና ንብረታቸውን እየተቀሙ ነው |ጥብቅ መረጃ

$
0
0
የልዑል ዓለሜ ዘገባ ባሳለፍነው አመት 2007 እና 2008 ዓ/ም በአጠቃላይ የመረጃ ስብስብ ዘርፍ ተገቢውን ጥናት አካሂጃለው በማለት በሚኒስቴር ደረጃ እና ለተመረጡ የህውሀት የደህንነት ባለስልጣናት ዝርዝር ሀተታ ያቀረበውን ብሄራዊ  መረጃን መሰረት ባደረገ መልኩ በ 2009 ዓ/ም ኢ-አንጻራዊ የውንብድና እርምጃ እየተወሰደ ይገኛል:: እንደ ብሄራዊ መረጃው ምልከታ ከሆነ በመላው ኢትዮጵያ የተከሰተውን ህዝባዊ አምጽና በአስገራሚ ሁኔታ የተበራከቱትን የነጻነት ሐይሎች በተለይም አርበኞች […]

አንጋፋው የኦሮሚኛ ሙዚቃ አቀንቃኝ ኃይሉ ዲሳሳ አረፈ

$
0
0
(ዘ-ሐበሻ) ከአንጋፋ የኦሮሚኛ ሙዚቃ አርቲስቶች መካከል አንዱ የሆነው አርቲስት ኃይሉ ዲሳሳ ትናንት ምሽት ጃንዋሪ 18, 2017 ማረፉ ተሰማ:: ድምጻዊ ሃይሉ ዲሳሳ በተለይ በሀገር ፍቅር ትያተር በኦሮሚኛ ዘፈኖች ዝነኛ ድምፃዊ ነበረ:: ኃይሉ በ61 አመቱ ህይወቱ ሲያልፍ የ1 ልጅ አባት እንደነበር የሕይወት ታሪኩ ያስረዳል:: ነብስ ይማር!!

አዳዲስ ሥራዎቻቸው እየተናፈቁ ያሉና ከአዳዲስ ዘፈኖች ራቅ ያሉት 11 እንስት ድምጻውያን

$
0
0
አዳዲስ ሥራዎቻቸው እየተናፈቁ ያሉና ከአዳዲስ ዘፈኖች ራቅ ያሉት 11 እንስት ድምጻውያን ይመልከቱና የ እርስዎን ተናፋቂ ድምጻዊት ያሳውቁን::

አርሰናል ዋንጫ ለማንሳት ምን ማድረግ አለበት?

$
0
0
(ዘ-ሐበሻ ስፖርት) አርሰናል በሊጉ የመክፈቻ ጨዋታ በሊቨርፑል ኦገስት 14 ላይ ሽንፈትን ካስተናገደ በኋላ በ16ኛው ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊጉ በኤቨርተን እስኪሸነፍ ድረስ ያለሽንፈት ተጉዟል፡፡ ቡድኑ በመርሲሳይዱ ክለብ ሽንፈት ሲያስተናግድ እጅግ በጣም ደካማ አቋም አሳይቶ በሻምፒዮንነት ጉዞው ላይ ጥያቄ አስነስቷል፡፡ የሊጉ ዋንጫ ለማንሳት እየተፎካከረ የሚገኘው የሰሜን ለንደኑ ክለብ ከ14 አመት በኋላ የሊጉ ሻምፒዮን ለመሆን ምን ማድረግ አለበት? […]

ግርማ ሞገስን ለመላበስ የሚረዱሽ 10 ምክሮች |በሴቶች ብቻ የሚነበብ

$
0
0
በተክለ ቁመናዊ መስህባቸውና በግርማ ሞገሳቸው አንቱታን ካተረፉ የሆሊውድ ዝነኞች መካከል ናአሚ ሀሪስ አንዷ ነች፡፡ ናአሚ ሀሪስ ለኮስሞፖሊቲያን ዘጋቢ ለሆነቸው ሰፊ ጎዳደር ስትናገር የመጀመሪያ ዲግሪዋን በካምበሪጅ ዩኒቨርሲቲ እንዳጠናች እና በቀጣይም ወደ ሆሊውድ በማቅናት ወደ ፊልሙ ዓለም እንደተቀላቀለች ገልፃለች፡፡ ናአሚ ስለ ሆሊውድ ጉዞዋና በፊልሙ ዓለም ስለነበራት ቆይታ ስታወጋ ‹‹ያለኝ ማራኪ ተክለ ቁመና እና ግርማ ሞገስ በራሱ ከፍተኛ […]

በስናይፐር የታጄበ ጥምቀት በጎንደር |የጥምቀት ከተራ በጎንደር ጭር ብሏል!

$
0
0
የአማራ ቴሌቭዥን ጣቢያ በጎንደር የጥምቀት በዓል በሰላምና ብዙ ሕዝብ የተገኘበት ለማስመሰል ሲውተረተር ውሏል:: እውነታው ግን የጎንደር የጥምቀት በዓል ሕዝቡ በየአብያተ ክርስቲያኑ በመሄድ እንጂ በብዛት አልወጣም:: ተገደው የወጡትን ተቀላቅለው የወጡት ሃገር ወዳድ ወጣቶችም ለሕወሓት መራሹ መንግስት መልዕክት አስተላልፈዋል:: የሙሉነህ ዮሐንስ እና የጎንደር ሕብረት ዞብል ዘጋቢን ዘገባዎች ያንብቡ:: የጥምቀት ከተራ በጎንደር ጭር ብሏል! ከሙሉነህ ዮሐንስ የወጡትም ታዳጊ […]

የ24ኛው ክፍለ ጦር አግዙኝ ጩኸት

$
0
0
የልዑል ዓለሜ ዘገባ 24ኛው ክፍለ ጦር የሰሜኑ እዝ ፊት አውራሪ ነበር:: ከተመሰረተበት ወቅት አንስቶ ከተመረጡ አራት ማዘዦ ጣቢያዎች በመወርወር የህውሀትን ጸረ-ሽብር ሀይል በመደገፍና ለግንባር ሰራዊት ደጀን በመሆን በመተካካት.. በመከላከል.. በማጥቃት እና የአካባቢ ጥበቃዋችን በማድረግ የሚሊሻ እንዲሁም የልዩ ሀይልን ከማገዝ በላይ ከላይ የወረዱ ትእዛዛትን በማከናወን ይታወቃል:: በሰሜኑ በኩል ሊፈጠሩ ይችላሉ ከሚባሉ የጦር ትኩሳቶች የተነሳ 24ትኛ ክፍለ […]

ቻይና የኢትዮጵያ የባሕር ትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ አገልግሎት ድርጅትን ለመግዛት እየተደራደረች ነው | DW

$
0
0
(DW) የኢትዮጵያ ባሕር ትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ አገልግሎት ድርጅት የኢትዮጵያ ንግድ መርከብ አክሲዮን ማሕበር፤ የባሕርና ትራንዚት አገልግሎት እና የደረቅ ወደብ አልግሎት ድርጅቶች ተዋሕደው የተቋቋመ ነው። ድርጅቱ የገበያም ሆነ የኪሳራ ችግር ያለበት አይመስልም። ባለፈው የበጀት ዓመት ከአንድ ቢሊዮን ብር በላይ የተጣራ ትርፍ ማግኘቱን አዲስ ፎርቹን የተሰኘው የቢዝነስ እና ኤኮኖሚ ጋዜጣ ዘግቦ ነበር። ወደ 260 መዳረሻዎች አስራ አንድ መርከቦች […]

የዛሬን የአዲስ አበባ ከተራ በዓል አከባበር ይመልከቱ (ቪድዮ)

$
0
0
የዛሬን የአዲስ አበባ ከተራ በዓል አከባበር ይመልከቱ (ቪድዮ)

ለወያኔ የፖለቲካ ገመድ ጉተታ ጊዜ መግዣ የማደናበሪያና የማዘናጊያ ስልቶች የሚራራ ልብ የለንም!!

$
0
0
እንወያይ እንደራደር በጭንቅ ሰአት የተጠበቀ የፖለቲካ ገመድ ጉተታ – የወያኔ የማዘናጊያ እና የማጭበርበሪያ ደውል Minilik Salsawi – mereja.com የወያኔን እኩይ ምግባር የቱን ጥለን የቱን አንስተን እንደምንናገር አናውቅም ሙሉ ሰውነቱ በመጥፎ የፖለቲካ ፈንጂዎች እና በቀሎች የተሞላ በማዘናጋት እና በማደናበር በማጭበርበር የተሞላ መሆኑ ሳይታለም በይፋ የተፈታ እውነት ነው።የወያኔ እንወያይ እንደራደር በጭንቅ ሰአት የተጠበቀ የፖለቲካ ገመድ ጉተታ አሊያም […]

ከድርድር እና ከውይይት በፊት ሰማያዊ ፓርቲ ቅድሚያ የሚሰጣቸው አሳሳቢ ጉዳዮች እንዳሉት ገለጸ

$
0
0
(ይድነቃቸው ከበደ) —- በአገራችን ለወራት የቀጠለው ህዝባዊ ተቃውሞ እና እሱን ተከትሎ በተፈጠረው አለመረጋጋት ፤ ገዢው ምንግስት በደረሰበት ውስጣዊና ውጫዊ ተጽእኖ እንዲሁም ግፊት ምክንያት ለድርድር እና ለውይይት ዝግጁ ነኝ ማለቱ የሚታወቅ ነው። – በዚህም መሰረት በስልጣን ላይ የሚገኘው የኢህአዴግ/ ሕውሓት ገዢው መንግስት ፤ በአገር ውስጥ ከሚገኙ አገር አቀፍ የተቃዋሚ ፓርቲዎች ጋር ፣በአዲስ አበባ የህዝብ ተወካዮች ምክር […]

በዋሽንግተን ዲሲ የተካሄደው ሁሉን አቀፍ የምክክር ጉባኤ ዋና ዋና 3 የስምምነት ነጥቦች |ጋዜጣዊ መግለጫ

$
0
0
አዘጋጅ የሆኑት ሶስት ድርጅቶች (ሸንጎ፣ የሽግግር ምክር ቤትና የወጣቶች ንቅናቄ) ቀደም ሲል ሲያደርጉት የነበረውን ግንኙነት በማደስ ላለፉት 7 ወራት ከተለያዩ ድርጅቶች ጋር ተከታታይ የሁለትዮሽ፤ የወል ግንኙነቶችን እና ጥረቶችን በማድረግ ከቆዩ በኋላ፤ በአገራችን ጉዳይ ላይ ባለ ድርሻ ለሆኑ ለሁሉም የፖለቲካና የሲቪክ ድርጅቶች ኦፊሽያል ጥሪ በማድረግ እንደሚገኙ በደብዳቤ ካረጋገጡት 10 ድርጅቶች መካከል 9ኙ በጥር 5 እና 6 […]

ድርድሩ መሆን ያለበት ከአማራ አርበኞች፣ ኦነግ፣ አርበኞች ግንቦት 7፣ ቤንሻንጉል ንቅናቄ፣ አፋር ንቅናቄ ጋር እንጂ ከኢዴፓና የአየለ ጫሚሶ ቅንጅት ጋር አይደለም

$
0
0
ፍየል ወዲህ እምዝግዝግ ወዲያ ይሉዋል ግራ የተጋባው የአሁን የወያኔ እንቅስቀሴ ወያኔ ወደደም ጠላ በውጭ በኢትዮጵያዊው አርበኞች ግንባር ግንቦት 7፣ ኦሮሞ ነፃነት ግንባር፣ አፋር ቤኒሻንጉልና ሌሎቹም የተረጋጋ ስልት በተሞላበት እና በሐገር ውስጥ በአማራ አይበገሬ ተጋዳይነት፣ የኦሮሞ ደቡብ ህዝቦች፣ አፋር ፣ጋምቤላ ቤንሻንጉል ኮንሶና ሌሎቹም ውድ ልጆች ሽፋን ሰጭነትና እንዲያም ሲል የአማራ ወገናቸው አይነት ጥቃት ስንዘራ የወያኔ አድሜ […]

የባራክ ኦባማ የመጨረሻ የስንብት ንግግራቸውን ተከትሎ የተሰጡት ዓለማቀፋዊ ድጋፎች እና ነቀፌታዎች (ልዩ የድምጽ ጥንቅር በታምሩ ገዳ)

$
0
0
የባራክ ኦባማ የመጨረሻ የስንብት ንግግራቸውን ተከትሎ የተሰጡት ዓለማቀፋዊ ድጋፎች እና ነቀፌታዎች (ልዩ የድምጽ ጥንቅር በታምሩ ገዳ)

ለባንዳዎች ፕሮፓጋንዳ ምላሽ አለን በአሥራ አንደኛው ሰአት ላሉት –ለይገረም አለሙ

$
0
0
ጥር 7 2009 ካለፉት 50 እና 60 ዓመታት ወዲህ ኢትዮጵያ የባንዳዎች መለዋወጫና መሰበጣጠሪያ መናኅሪያ ሆናለች። በኢትዮጵያችን ማንም ትውልድ በዚህ መሰል ውጣ ውረድ አላለፈም። የባንዳዎችን ቅብብሎሽ የለመደ ትውልድ ጀግና ሊያፈራ አልቻለም። የትናንቷ ኢትዮጵያ የዛሬይቷና የነገይቷ ኢትዮጵያ መሠረት ናት። ለናሙና የምናያቸውም ጀግኖቻችን የኢትዮጵያ ልባስ ናቸው። በእኛ እምነት ዛሬ ኢትዮጵያ የምንላት አገር በትናንቷ ኢትዮጵያ መስራቾችና ጽናትና አላማ በሐቀኞች […]

ከስልጣን ለሚነሱ የመንግስት ኃላፊዎች ዳጎስ ያለ በጀት ሊመደብ ነው

$
0
0
BBN News | በተለያዩ ምክንያቶች ከስልጣን ለሚገለሉ የመንግስት ኃላፊዎች ዳጎስ ያለ ጥቅም የሚያስገኘው አዋጅ ሊሻሻል መሆኑ ተነገረ፡፡ ጡረተኛ የመንግስት ባለስልጣናትን በተመለከተ ከዚህ ቀደም የወጣው አዋጅ ባለስልጣናቱ ማግኘት የሚገባቸውን ዳጎስ ያለ ጥቅም ማኮሰሱ በመንግስት ደረጃ እንዳልተወደደ የሚገልጹት መረጃዎች፣ አሁን ግን አዋጁ ዳጎስ ያለ ጥቅም እንዲካተትበት የሚደረግ ማሻሻያ ሊደረግበት መሆኑ ተሰምቷል፡፡ ማሻሻያ የሚደረግበት አዋጅ ከኃላፊነት የሚነሱ የሀገርና የመንግስት […]

በጎንደር አዘዞ የወያኔ ቃል አቀባይና ሕዝብን እየጠቆመ እንዲሰቃዩ ሲያስደርግ የነበረው ነጋ እርቅይሁን በመኪና ተገጭቶ እንዲሞት ተደረገ

$
0
0
(ዘ-ሐበሻ) በአማራ ክልል የአማራው ተጋድሎ የህቡዕ አስተባባሪዎች ከትግራይ ነጻ አውጪ መንግስት ጋር ለሆዳቸው አድረው በአማራው ላይ የማቃጠር ተግባር በሚፈጽሙትና ከድርጊታቸው እንዲታቀቡ አልያም እርምጃ እንደሚወሰድባቸው ባስጠነቀቀው መሠረት አላርፍ ባሉት ላይ እርምጃ መውሰዱን ቀጥሏል:: በጎንደር አዘዞ ከተማ የወያኔ መንግስት ዋና ቃል አቀባይና ነዋሪዎችን በማሳሰር፣ የሥም ዝርዝርና ማንነታቸውን በመግለጽ እንዲሁም ወጣቶችን ቤት ለቤት እየተከታተለ ሲያሳስር የነበረው አቶ ነጋ […]

የሕወሃት የመጨረሻው ክሽፈት |አያሌው መንበር

$
0
0
ሕወሃት ይዞት የተነሳው የሴራ ፖለቲካ በአብዛኛው ዘንድ ስለታወቀበት ውጥኑን ለማስቀጠል በተለይ ካለፈው ዓመት መጨረሻ ጅምሮ ብዙ ነገሮችን ተግብሯል። ኢህአዴግን እንጅ ሀገርን ከማይታደግ “ተሀድሶ” እስከ አዲስ ከቢኒ ማቋቋማ፣ ጦሩን በህዝብ ላይ ከማዝመት እስከ አስቸኴይ ጊዜ አዋጅ…ብዙ የከሸፉ ሙከራዎች ተጠቃሽ ናቸው። እነዚህ ሁሉ ሙከራዎች የክሽፈታቸው ምክንያት ከጅምራቸው ሴረኛውን ህወሀትን እንጅ ኢትዮጵያን ለመታደግ ከልብ የታደቁ ባለመሆናቸው ነው።በተለይም ነሀሴ […]
Viewing all 15006 articles
Browse latest View live