(ዘ-ሐበሻ) በኢትዮጵያ ውስጥ ካሉ ድምጻዊያን መካከል በአንድ ላይ ባለብዙ ተሰጥኦ ባለቤት የሆኑት ጥቂቶች ናቸው:: ከነዚህ ውስጥ ደግሞ በአሁኑ ወቅት ነዋሪነቱን በካናዳ ቶሮንቶ ያደረገው ብዟየሁ ደምሴ ይጠቀሳል:: ብዟየሁ በአንድ ጊዜ የተለያዩ ድምጻውያን ዘፈኖችን ከነድምጻቸው አስመስሎ የመዝፈን ተሰጥዖ አለው:: ማናልባት አብዛኞቻችሁ ብዟየሁን የምታውቁት የሙሉቀን መለሰን ዘፈኖች ሲጫወት ነው:: ሆኖም ከሙሉቀን መለሰ ሌላ የኤፍሬም ታምሩን እና የቴዎድሮስ ታደሰን […]
↧