ሙሉቀን ተስፋው የዐማራ ወጣቶች በወያኔ ፋሽስታዊ ሥርዓት በሰላም እንዲኖሩ ባለመፈቀዱ ምክንያት ለነጻነት ሕይወታቸውን እየገበሩ ይገኛል፤ በደማቸው ሊያኖሩን ለሚተጉ የእኛ ወንድሞች በዕውነት ምስጋና ይገባቸዋል፡፡ ለነጻነት የምናደርገው መንገድ ፈታኝ ቢሆንም በድል እንደምንወጣው ምንም ጥርጥር የለንም፡፡ የምታደርጉት ፍልሚያ የዓለም ሕዝብ በሚገባ እያወቀው እንዳልሆነ ግልጽ ነው፤ ይህን ሊያደርግ የሚችል መገናኛ ብዙሃንም ገና አልመሠረትንም፤ ለዚህም እንታገላለን፡፡ ወደ ጽሑፌ ዋናው ዓላማ […]
↧