![Oromo]()
ፋይል- ኦሮሞ ተቃውሞ ሰልፍ
ከተማዋ በተኩስ እሩምታ ውስጥ መሆኗን የከተማዋ ነዋሪዎች ይናገራሉ:: ተጨማሪ ሃይል ወደ አምቦ እንቅስቃሴ እያደረገ በመሆኑ
ሆሎታ
አዲስ አለም
ኦሎንኮሚ
ጊንጪ ያላችሁ መንገድ በመዝጋት በጉዞ ያለውን ሃይል ባለበት አስቁሙት የሚል መልዕክት በማስተላለፍ ላይ ናቸው:: በተያያዘ ዜና በአወዳይም የዛሬው የቢሾፍቱ ጭፍጨፋ ያስቆጣቸው የከተማዋ ነዋሪዎች አደባባይ መውጣታቸው እየተነገረ ነው