Quantcast
Channel: Ethiopian News | ዘ-ሐበሻ | Latest News Provider | News For All
Viewing all articles
Browse latest Browse all 15006

ሀይገር አውቶብስ ፒያሳ ቴዎድሮስ አደባባይ አካባቢ ተገልብጦ የአንድ ሰው ህይወት ሲያልፍ 13 ሰዎች ከባድ ጉዳት ደርሶባቸዋል

$
0
0

(ኤፍ.ቢ.ሲ) ዛሬ ማምሻውን 11 ሰዓት ተኩል አካባቢ የሰሌዳ ቁጥሩ 03 46206 አዲስ አበባ የሆነ ሀይገር አውቶብስ ከፒያሳ ወደ ለገሃር ሲያቀና ቴዎድሮስ አደባባይ ጋር ሲደርስ ተገልብጧል።
a8e80f5539fda3cfcc7ab42f76c04110_XL
ከእሳትና ድንገተኛ አደጋዎች መከላከል እና መቆጣጠር ባለስልጣን የህዘብ ግንኙነት ባለሙያ አቶ ንጋቱ ማሞ እንደገለፁት፥ በአደጋው 13 ሰዎች ከባድ አደጋ ደርሶባቸው ወደ ሆስፒታል ተወስደዋል።

የባለስልጣኑ አምስት አምቡላንስ ተሽከርካሪዎችም የተጎዱትን ወደ ህክምና ተቋማት አድርሰዋል።

እሰካሁን በአደጋው የአንድ እግረኛ ህይወት ማለፉንም ጠቅሰዋል።

The post ሀይገር አውቶብስ ፒያሳ ቴዎድሮስ አደባባይ አካባቢ ተገልብጦ የአንድ ሰው ህይወት ሲያልፍ 13 ሰዎች ከባድ ጉዳት ደርሶባቸዋል appeared first on Zehabesha Amharic.


Viewing all articles
Browse latest Browse all 15006

Trending Articles



<script src="https://jsc.adskeeper.com/r/s/rssing.com.1596347.js" async> </script>