(ዘ-ሐበሻ) በኮንሶ የተነሳው ሕዝባዊ ቁጣ በቀጠለበት በአሁኑ ወቅት በካራት ከተማ የኮንሶ ገበሬዎች ከትናንት በስቲያ ማርች 13, 2016 በስርዓቱ ወታደሮች የተገደሉትን 3 ወገኖች አስከሬን በመያዝ ዛሬ በአደባባይ ተቃውሞ ሲያሰሙ ውለዋል::
በዳዋና ከተማ የስርዓቱ ወታደሮች ከገደሏቸው መካከል የ3ቱን አስከሬን ለመቅበር የወጡት እነዚሁ ሰልፈኞች ቁጣቸውን ገልጸዋል::
ቪዲዮ ይመልከቱ::
The post በኮንሶ ገበሬዎች በስርዓቱ ወታደሮች የተገደሉትን 3 ሰዎች አስከሬን ይዘው አደባባይ ለተቃውሞ ወጡ | ቪዲዮ ይመልከቱ appeared first on Zehabesha Amharic.