Quantcast
Channel: Ethiopian News | ዘ-ሐበሻ | Latest News Provider | News For All
Viewing all articles
Browse latest Browse all 15006

ፓትርያሪክ መርቆርዮስ ለምን እንደተሰደዱ ምላሽ የሚሰጥ ባለ 63 ገጽ መጽሐፍ ታትሞ ወጣ (ይዘነዋል)

$
0
0

abune-merekoriwos-150x150(ዘ-ሐበሻ) ማርች 5 ቀን 2013 በአዲስ አበባ የሚገኘው ሲኖዶስ “ቤተክህነታዊ ሃረካት” ሲሉ ምእመናን የተቹትን ባለ 52 ገጽ መጽሐፍ በስደተኛው ሲኖዶስ ዙሪያ አሳትሞ መበተኑን በወቅቱ ዘ-ሐበሻ መዘገቧ አይዘነጋም። በስደት የሚገኘው ሲኖዶስም ለዚህ መጽሐፍ ምላሽ የሆነ ባለ 63 ገጽ ትንሽ መጽሐፍ አሳትሞ በትኗል። ይህ መጽሐፍ በኢሜይል፣ በድረ ገጽ እንዲሁም ታትሞ እየተሠራጨ ሲሆን አቡነ መርቆርዮስ ለምን ሊሰደዱ እንደቻሉና እንዴት እንደተሰደዱ? ለቀድሞው ጠ/ሚ/ር መለስ ዜናዊና ታምራት ላይኔ ጽፈዋቸው የነበሩ ደብዳቤዎች፣ እንዲሁም ሕወሓት በበርሃ በነበረበት ወቅት ለሰላም እንዲሰሩ የጻፏቸውን ደብዳቤዎች ሁሉ ይዟል።

በስደት የሚገኘው ሲኖዶስ ይህን ለአዲስ አበባው ሲኖዶስ ላሳተመው “ቤተክህነታዊ ሃረካት” ምላሽ የሚሆን መጽሐፍ የዘ-ሐበሻ አንባቢዎች እንዲያነቡት ልኮልናል እንደሚከተለው አስተናግደነዋል።

መጽሐፉን ለማንበብ እዚህ ይጫኑ (PDF)


Viewing all articles
Browse latest Browse all 15006

Trending Articles



<script src="https://jsc.adskeeper.com/r/s/rssing.com.1596347.js" async> </script>