በዳዊት ሳሙኤል ከበርሊን ከተማ ( dawisam74@gmail.com ) የኢትዮጵያ ሰራተኛ ማህበር የምክር ቤት አባል ( እኔ አሁንም በስደት ብሆንም በሀገሪቱ ዉስጥ በነበረዉ አፋኝ ስርአት ፍትህ አጥቼ የተመረጥኩበትን የሰራተኛ መብት ትግል እንዳላገልግል ብደረግም ህጋዊ አባልነቴ እንደተጠበቀ ነዉ ብየ ስለማምን አሁንም እንዳለሁ እቆጥራለሁ) የዚህ ፅሁፍ መታሰቢያ የኢትዮጵያ ሰራተኞች አንድነት ማህበር ( ኢሰአማ) በ1950 ዎቹ መጀመሪያ በብርቱ ትግል አቋቁመዉ
The post የኢትዮጵያ ሰራተኞች የዘመናት ዉጣ ዉረድ የበዛበት የትግል ጉዞ!! – በዳዊት ሳሙኤል appeared first on ዘ-ሐበሻ: ZeHabesha Latest Ethiopian News Provider.