የኢትዮጵያ የጎሣ እና የቋንቋ ፖለቲካ ከኮቪድ 19 በኋላ እጅግ የመረረ እና እጅግ የሚያሥጠላ እንዳይሆን ከወዲሁ “የእውነተኛ ዴሞክራሲ አብሣሪ ነው ” ተብሎ በብዙዎች የታመነበት አሁን እና ዛሬ ሀገሪቱን እየመራ ያለው ፣ከሁለት ዓመት በፊት የህዝብን ጥያቄ እመልሳለሁ ብሎ በትረ ሥልጣኑን የጨበጠው አብይ መራሹ መንግሥት “ የለውጥ ሥራውን በዕውቀት እና በእውነት ላይ ተመሥርቶ ማከናወን ይጠበቅበታል።አለበለዚያ ለምሣ ያሰባቸው ቁርሥ
The post ለምሣ ያሰብካቸው ቁርሥ እንዳያደርጉህ ተጠንቅ። – መኮንን ሻውል ወልደጊዮርጊስ appeared first on ዘ-ሐበሻ: ZeHabesha Latest Ethiopian News Provider.