‹‹ከትልቅ ወይም ከትንሽ ቢሆን መወለድ ሙያ አይደለም፤ ራስን ለታላቅ ታሪክ መውለድ ግን ሙያ ነው›› ይላል፤ በአራዳው ጊዮርጊስ አደባባይ በታላቅ ግርማ ሞገስ የቆመ ሐውልት ግርጌ የተቀመጠው ዘመን አይሽሬ ጥቅስ። ሐውልቱ የዳግማዊ አፄ ምኒልክ ሲሆን፤ የከተማዋ ግርማ ሆኖ ዘመናትን አስቆጥሯል ። የዳግማዊ አፄ ምኒልክ ሐውልትን ጨምሮ በአዲስ አበባ ከተማ ውስጥ በቁጥራቸው በርከት ያሉ ሐውልቶች በተለያዩ ዋና ዋና […]
The post ከትልቅ ወይም ከትንሽ ቢሆን መወለድ ሙያ አይደለም፤ ራስን ለታላቅ ታሪክ መውለድ ግን ሙያ ነው appeared first on ዘ-ሐበሻ: ZeHabesha Latest Ethiopian News Provider.