አምባቸው ደጀኔ (ከወልዲያ) “ጨዋ ሲጋባ የተፋታ ያህል ነው፡፡” ይባላልና “መጣላት” ካለብኝ ሰዎች ጋር አሁኑኑ ተጣልቼ መለያየት አለብኝ፡፡ የምጣላው ደግሞ ሀሰትንና ሙስናን መተዳደሪያቸው ካደረጉ ወይም ብሶትና በደልን ተገን አድርገው ሽንፈታቸውን ካወጁ ጋር ብቻ ነው፡፡ ሆዳም ሰው ፍቅር አያውቅምና አማራም ሆኖ ከወያኔና ኦህዲድ ጋር በመጎናበስ አማራንና ኢትዮጵያን ለሆዱ የሸጠ ሰው መሳይ በሸንጎም ጠበኛየ ነው፤ ይህን መሰሉን ፍጡር […]
The post የኢትዮጵያ ትንሣኤ መቼና እንዴት እውን እንደሚሆን ታውቃለህ? – አምባቸው ደጀኔ (ከወልዲያ) appeared first on ዘ-ሐበሻ: Zehabesha Latest Ethiopian News, Breaking News Provider.