የኮቪድ 19 ወረርሽኝ እና ወረርሽኙ የሚያስከትለውን ሰብአዊ ቀውስ ለመከላከል በመንግስት በኩል እየተወሰዱ ያሉ በርካታ ሰብአዊ ተግባራት የሚደነቁ እና የሚበረታቱ ናቸው። እርግጥ ነው መንግስት ይህን የማድረግ እና ዜጎቹን ከማናቸው አደጋና ጥቃት የመታደግ ግዴታ ስላለበት የሚመሰገነው ኃላፊነቱን ለመወጣት ጥረት በማሳየቱ ብቻ ነው። ለድሆች የሚከፋፈለው የአገር እና የሕዝብ ሃብት ስለሆነ እንደ ተለየ ችሮታ አይቆጠርም። እርዳታ ከውጪም ማሰባሰቡ ዜጎችን […]
The post ሰብአዊነት እና ጭካኔ በአንድ ገበታ – በያሬድ ኃ/ማርያም (የሰብዓዊ መብት ተሟጋች) appeared first on ዘ-ሐበሻ: Zehabesha Latest Ethiopian News, Breaking News Provider.