Quantcast
Channel: Ethiopian News | ዘ-ሐበሻ | Latest News Provider | News For All
Viewing all articles
Browse latest Browse all 15006

መንግስታዊው ብርሀንና ሰላም ማተሚያ ቤት ዋና ስራ አስኪያጁን አባረረ

$
0
0
የማተሚያ ቤቱ ዋና ስራ አስኪያጅ የነበሩት አቶ ተካ አባዲ ከአርብ ጀምሮ ከስልጣናቸው የተነሱ ሲሆን ከዛሬ ሰኞ ጀምሮ ምክትላቸው የነበሩት አቶ ሽታውሁን ዋሌ ቦታውን ተረክበው መስራት ጀምረዋል፡፡ ፎርቹን ጋዜጣ እንደዘገበው አቶ ተካ የተባረሩት በሰራተኞች በቀረበባቸው ከፍተኛ ስሞታና ይህን ተከትሎ የማተሚያ ቤቱ ቦርድ በወሰው ውሳኔ መሰረት ነው፡፡ የማተሚያ ቤቱ ሰራተኞች ከቦርዱ ጋር ባደረጉት አቶ ተካ ያለምንም ምክንያት […]

Viewing all articles
Browse latest Browse all 15006

Trending Articles