ዘ-ሐበሻ (ZeHabesha): Ethiopian Latest News and Point of View 24/7
መላው የትግራይ ህዝብ ነባር ሃይማኖታዊና ባህላዊ እሴቶችን በመጠቀም አገር በማተራመስ ላይ ያለውን ፅንፈኛውን የህወሓት ቡድን በሰላም እጁን እንዲሰጥ ጫና ማሳደር እንደሚገባው የቀድሞው የቅንጅት አመራርና ፖለቲከኛ ዶክተር ኃይሉ አርዓያ አስታወቁ፡፡ ዶክተር ኃይሉ አርዓያ በተለይ ለአዲስ ዘመን እንዳስታወቁት፤ ፅንፈኛው የህወሓት ቡድን ላለፉት 27 ዓመታት ህዝብ ሲበድልና ሲያንገላታ መቆየቱ አልበቃ ብሎ ከሰሞኑ ደግሞ ሀገርን በመጠበቅ ላይ ባለ የመከላከያ ሰራዊት ላይ ጥቃት መፈጸሙ የቡድኑን ከሃዲነት የሚያሳይ ነው፡፡ ጥቃቱ የትግራይ ህዝብ ከኖረበት መልካም እሴት አኳያም ተፃፃሪ የሆነ እኩይ ተግባር በመሆኑ ይህንን ኃይል በገሃድ ወጥቶ ሊያወግዘው ይገባል፡፡ ህወሓት አገሪቱን ማስተዳደር ከጀመረበት ጊዜ ጀምሮ በታሪክ ታይቶ በማይታወቅበት ሁኔታ ተቻችሎ የኖረውን ህዝብ በብሔር በመከፈፋል እርስበርስ እንዲባላና እንዲገዳደል በማድረግ
The post «የትግራይ ህዝብ ሃይማኖታዊና ባህላዊ እሴቶቹን ተጠቅሞ ጽንፈኛው ህወሓት ላይ ጫና ማሳደር ይገባዋል» – ዶክተር ኃይሉ አርዓያ appeared first on Ethiopian Point: ዘ-ሐበሻ Latest Ethiopian News and Point of View 24/7 .