“ለትህነግ ታማኝና ታዛዥ ነበር። ፈፅም! የተባለውን ነገር ለመፈፀም ‘ ለምን? ‘ ብሎ እንኳን አያውቅም። አንድ ቀን ግን የሱዳን ግዛት የሆነውን አዋሳኝ መሬት ለመስጠት ፈርም ሲባል ና “አይሆንም አልፈርምም!” ብሎ አሻፈረኝ ሲል ያኔ ይህ ሰው አንድ ቀን እንደሚሸውደን እርግጠኛ ሁኜ ለጓዶቼ ነግሬያቸው ነበር። ሁሉም የእኔን እይታ ሳያቅማሙ ሲቀበሉኝ ጌታቸው ግን አታስብ እሱ መዳፋችን ውስጥ ነው። የትም […]
The post ደመቀ መኮንን እንዴት ህወሖትን ጉድ እንደሰራት አቦይ ስብሀት መቐለ ላይ ተናገሩ – አሸናፊ አብርሃ appeared first on ዘ-ሐበሻ (ZeHabesha) Latest Ethiopian News Provider.