Quantcast
Channel: Ethiopian News | ዘ-ሐበሻ | Latest News Provider | News For All
Viewing all articles
Browse latest Browse all 15006

ከ70 በላይ የወያኔ ወታደሮች ተገድለዋል፤ ሁለት የወገን አርበኞች ተሰውተዋል |በጎንደር ዩንቨርሲቲ የዐማራ ተወላጅ ተማሪዎች በገፍ እታሰሩ ነው

$
0
0
ከሙሉቀን ተስፋው ዛሬ በአርማጭሆና በጠገዴ አካባቢዎች በዋለው ጦርነት ከ70 በላይ የወያኔ ወታደሮች በዐማራ ታጋዮች ተደምስሰዋል፤ በርካታ ቀላልና ከባድ የጦር መሣሪዎችም ተማርከዋል፡፡ ከከፋኝ የዐማራ ታጋዮች በኩል ሁለት አርበኞች መሰዋታቸውን ከመሸ ያገኘነው መረጃ አመልክቷል፡፡ አርበኛ ሞላ አጃው የተባለ በ2008 ዓ.ም. በጎንደር ባዕታ አካባቢ ከነበረው ማረሚያ ቤት ቃጠሎ በተነሳበት ወቅት ከወያኔ እስር አምልጦ በአርማጭሆና በጠገዴ አካባቢ ከወያኔ ጦር […]

Viewing all articles
Browse latest Browse all 15006

Trending Articles