Quantcast
Viewing all articles
Browse latest Browse all 15006

ኢትዮጵያውያን በኖርዌይ የወያኔን አምባሳደር አሳፍረው መለሱ (Video)

(ዘ-ሐበሻ) በአባይ ቦንድ ስም የወያኔ አምባሳደር በኖርዌይ የጠራችው ሕዝባዊ ስብሰባ እዚያው በሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ተሰናከለ። አዳራሹን የሞሉት ሃገር ወዳድ ኢትዮጵያውያን “ከአባይ በፊት የሰው መብት ይከበር” በሚል ከፍተኛ ተቃውሞ በማሰማት ስብሰባው እንዲቋረጥ ተደርጓል። በስብሰባው ለመገኘት የመጣቸው አምባሳደርም በፖሊስ ታጅባ ወጥታለች። ቪድዮውን ይመልከቱ።


Viewing all articles
Browse latest Browse all 15006

Trending Articles