የአብይ ለጋዜጠኞች ጥያቄ እምቢ ማለት፡ሰሞኑን እንደ ዋና የመነገጃ አጀንዳ ሆኖ የተገኘው የአብይ የኖቤል ሽልማትን በተያያዘ ለጋዜጠኞች ነጻ ጥያቄ እምቢ ማለት ነው፡፡ አብይ ከምንሰጠው ምክነያት የተለየ የራሱ የሆነ ምክነያት ሊኖረው ይችላል፡፡ እንደኔ ምክለታ ግን ለአገርና ሕዝብ ጠቃሚ ሆኖ ስላገኘሁት እንኳን እምቢ አለ ብያለሁ፡፡ የአገርና ሕዝብ ጉዳይ ምናቸውም ያልሆኑ ለትችት ተመችቷቸዋል፡፡ እኔ አብይን በብዙ ነገር ከአዘንኩበት ሰው […]
The post የአብይ ለውጭ ጋዜጠኞች ጥያቄ እምቢ ማለት! ማስተዋል ሆይ ወዴት ነሽ?! – ሰርፀ ደስታ appeared first on ዘ-ሐበሻ (ZeHabesha) Latest Ethiopian News Provider.
The post የአብይ ለውጭ ጋዜጠኞች ጥያቄ እምቢ ማለት! ማስተዋል ሆይ ወዴት ነሽ?! – ሰርፀ ደስታ appeared first on ዘ-ሐበሻ (ZeHabesha) Latest Ethiopian News Provider.