በትላንትናው ዕለት የኢህአዴግ ሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ ስብሰባ መጀመሩን አስመልክቶ የወጣውን የፎቶ ምስል ስመለከት ከዚህ በፊት ተመሳሳይ የሆነ የፊት ገፅታ ማየቴ ትዝ አለኝ። ከዚያ “ይሄን የፊት ገፅታ ያየሁት መቼ ነበር?” እያልኩ ማሰላሰል ጀመርኩ። ግዜና ቦታው ጠፋኝ እንጂ በህወሓት አመራሮች ላይ ተመሳሳይ ገፅታ ማየቴ ትዝ ይለኛል። ነገር ግን ከጥቂት ደቂቃዎች በኋላ የኢህአዴግ ሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ የውህደቱ ጉዳይ […]
The post የሽንፈት ሙሾ: ህወሓት በፖል ካጋሜ አንገት ላይ የጌታቸው አሰፋን ፊት ቀጠለበት!!! – ስዩም ተሾመ appeared first on ZeHabesha Latest Ethiopian News Provider.