Quantcast
Channel: Ethiopian News | ዘ-ሐበሻ | Latest News Provider | News For All
Viewing all 15006 articles
Browse latest View live

ዓለም አቀፍ ትብብር ለኢትዮጵያዊያን መብት በጌዴኦ ዞን የተፈናቀሉ ሰዎችን መልሶ ለማቋቋም ከ37 ሚሊዮን ብር በላይ የፕሮጀክት የመግባቢያ ሰነድ ተፈራረመ

$
0
0
 ዓለም አቀፍ ትብብር ለኢትዮጵያዊያን መብት በጌዴኦ ዞን የተፈናቀሉ ሰዎችን መልሶ ለማቋቋም ከ37 ሚሊዮን ብር በላይ የፕሮጀክት የመግባቢያ ሰነድ ተፈራረመ https://www.facebook.com/EBCzena/videos/1062080087312923/

ለፓርቲዎች የእለት ተእለት ስራ ማገዣ በሚል መንግስት የመደበውን 10 ሚሊየን ብር ስራ ላይ እንዳላዋለው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ተናገረ

$
0
0
ገንዘቡ ስራ ላይ ቢውል ኖሮ ገዢው ፓርቲ ኢህአዴግ ብቻ የሚጠቀምበት ይሆን ነበር ፡፡ ፍትሃዊ ባልሆነ ምርጫ የምክር ቤቶችን ወንበር ሙሉ በሙሉ ለተቆጣጠረው ገዢው ፓርቲ ብቻ ገንዘቡን መስጠቱ አስፈላጊ ሆኖ አላገኘሁትም ብሏል ምርጫ ቦርድ፡፡ የቦርዱ ሰብሳቢ ወ/ሪት ብርቱኳን ሚዴቅሳ እንዳሉት ከዚህ ቀደም በነበረው አሰራር መንግስት ፓርቲዎችን ለማገዝ በሚል የሚመድበውን 10 ሚሊዮን ብር ፓርቲዎች በምክር ቤቶች ውስጥ […]

በባሕር ዳር ከተማ በተከሰተ #የእሳት_አደጋ ጉዳት መድረሱን ፖሊስ አስታወቀ

$
0
0
የአደጋው መንስኤ እና የደረሰው ጉዳት ላይ የማጣራት ሥራ እየተከናወነ መሆኑንም ነው ፖሊስ ያስታወቀው፡፡ እንደ ፖሊስ መረጃ ቃጠሎው የተከሰተው ትናንት ማታ 5፡00 አካባቢ ነው፡፡ በዚህም የሰው ሕይወት ማለፉን፤ በአካል እና በንብረት ላይም ጉዳት መድረሱን የባሕር ዳር ከተማ አስተዳደር ፖሊስ መምሪያ ለአብመድ አስታውቋል፡፡ ስለአደጋው መንስኤ እና ስለደረሰው ጉዳት ዝርዝር መረጃ ለማግኘት ጉዳዩን እያጣራ መሆኑንም ነው መምሪያው የገለጸው፡፡ […]

የወላይታ ህዝብ ህገ መንግስታዊ ጥያቅያችን ይመለስልን በሚል በሶዶ ሰላማዊ ሰልፍ እየተደረገ ነው

$
0
0
የወላይታ ህዝብ ህገ መንግስታዊ ጥያቄ ይመለስ በሚለው የዛሬው ሠላማዊ ሠልፍ ከመከላከያ ሰራዊት ተመላሽ የሆኑ የወላይታ ተወላጆችም መለያ ልብሳቸውን አጥለቀው ሰልፉን ተቀላቅለውታል  

አዋኪ ናቸው የተባሉ 231 የንግድ ተቋማት ታሸጉ

$
0
0
የአዲስ አበባ ንግድና ኢንዱስትሪ ቢሮ ባለፉት 9 ወራት ውስጥ 231 አዋኪ ናቸው የተባሉ የንግድ ተቋማትን ማሸጉን አስታውቋል። አዋኪ የንግድ ተቋማትቱ ውስጥ 38 የምሽት ጭፈራ ቤቶች ላይ የማሸግ እርምጃ ወስዷል። በጋራ መኖሪያ ቤቶች አካባቢ 9 የንግድ ተቋማት ታሽገዋል። ጫት ለመቃምና ሺሻ ለማስጨስ ይውሉ የነበሩ 3 ሺህ 500 እቃዎች እንዲወገዱ መደረጉም ተገልጿል። 66 የንግድ ድርጅቶች ያልተፈቀደ የውጭ […]

የከተሞቻችን ፅዳት እንዲህ ከሆነ መሰልጠን መገለጫው ምን ይሆን? –ሙሉጌታ ገዛኸኝ

$
0
0
በ ሙሉጌታ ገዛኸኝ gezahegn.mulu@yahoo.com   ለዛሬው ማኅበራዊ ትችት መነሻየ መሰልጠን በምን ይገለፅ? የጠፋው የሰለጠነ ሰው ወይስ ቴክኖሎጂው? ጥቂት እያነሳን ብንጥል ምን ይለናል? የሀገራችን ባሕልና ታሪክ ሲዳሰስ የጥንታዊ ስልጣኔ ባለቤት ከሆኑት እጅግ ጥቂት አገሮች አንዷ መሆኗን ያስረዳል፡፡ የተፈጥሮ ፀጋ የተላበሰችው ኢትዮጵያ በርካታ መስህቦችም አሏት፡፡ በተለይም የሰው ዘር መገኛ፣ የቡና መገኛ፣ የአባይ ወንዝ፣ የግእዝ ቋንቋ መሰረት መነሻ […]

ኢዜማ የፖለቲካፕሮግራም ክፍል 1

$
0
0
የኢዜማ የፖለቲካ ፕሮግራም በወሳኝ መልኩ ያልተማከለ አስተዳደር (ፌዴራላዊ) ሥርዓትን መከተለን ምርጫው ያደረገ ነው፡፡ ከፍተኛው የመንግሥት ሃላፊነት በሕዝብ ቀጥታ ምርጫ የሚመረጥ ፕሬዝዳንታዊ ሥርዓት እንዲሆን አበክሮ ይሰራል፡፡ ኢ-ዜማ የሕዝብን የሥልጣን ባለቤትነት በማረጋገጥ፤ ዜጎች ከማህበራዊ ፍትህ እሳቤ የሚመነጩ የኢኮኖሚና ማህበራዊ ፖሊሲዎች የሚከተል ፕሮግራም ከሚገኝ ትሩፋት ተጠቃሚ ይሆናሉ ብሎ ያምናል፡፡ ኢ-ዜማ ሕገ መንግሥት ማሻሻያ በሥርዓት በማድረግ፤ ዜጎች ያለተፅእኖ ተሳትፎ ያደረጉበት፣ […]

ከገባንበት የፖለቲካ አጣብቂኝ እንዴት እንላቀቅ!! –አቶ አንዷለም አራጌ

$
0
0
“”እስከ ዞንና ወረዳ በዘለቀ መልኩ ውይይት በማድረግ አገሪቱ ከገባችበት አጣብቂኝ እንድትወጣ ማድረግ ይቻላል ብየ አምናለሁ። ይህንን ማድረግ ባለመቻላችን ለውጡ ባለበት ቆሟል”” አቶ አንዷለም አራጌ የኢዜማ ምክትል መሪ። -=- በአፍሪካ የምጣኔሀብት ኮሚሽን ፅ/ቤት አዳራሽ በጠቅላይ ሚንስትሩ ፅ/ቤት አዘጋጅነት ለአምስተኛ ጊዜ ዛሬ በተደረገው ውይይት ላይ ነው አቶ አንዷለም አራጌ ያዘጋጁትን የጥናት ወረቀት ሲያቀርቡ ይህንን የተናገሩት። -=-=- ውይይት […]

በአዲስ አበባ የኤሌክትሪክ ኃይል ፈረቃ ስርጭት ለውጥ ተደረገ

$
0
0
በአዲስ አባና አካባቢው ለሚገኙ ደንበኞች አስቀድሞ በተገለጸው መሠረት በሶስት ፈረቃ (ከማለዳው 11:00 እስከ ረፋዱ 5:00 : ከረፋዱ 5:00 እስከ ቀኑ 10:00 እና ከቀኑ 10:00 እስከ ምሽቱ 4:00 ሰዐት) በነበረው ፕሮግራም ላይ ለውጥ ተደረገ። የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት እንደገለጸው፤ ይህ ሶስት ፈረቃ ለአሰራር ምቹ ባለመሆኑ በሁለት ፈረቃ ሊደረግ ችሏል። በዚህም መሰረት በአዲስ አበባና አካባቢው የመብራት ፈረቃው ከማለዳው […]

ፕሮፌሰር መረራ ጉዲና የመኖሪያ ቤትና የመኪና ስጦታ ተበረከተላቸው

$
0
0
በኢትዮጵያ ፖለቲካ ጉልህ የሆነ ሚናን ተጫውተዋል፡፡ ታሰረዋል፣ ተንገላተዋል፡፡ እድገት እንዳያገኙና ከስራቸው እንዲባረሩ ተደርገዋል፡፡ ኦሮሞነታቸው ከኢትዮጵያዊነታቸው ጋር ተጋጭቶባቸው አያውቅም፡፡ በሁሉም ኢትዮጵያዊያን ልብ ውስጥ በጉልሀ ተጽፈዋል፡፡ እናም ለእኝህ የተከበሩ ኢትዮጵያዊ ከዚህ ቀደም ለረዥም ጊዜ ተይዞባቸው የነበረውን የፕሮፌሰርነት ማዕረጋቸውን ያገኙበትን የምስጋና ዝግጅት አስመልክቶ በተዘጋጀ ፕሮግራም ላይ የመኖሪያ ቤትና የመኪና ስጦታ ተበርክቶላቸዋል፡፡ በዝግጅቱ ላይ የብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ሰብሳቢ ወ/ሪት […]

የአጼ ምኒልክ ሕዝባቸውን ይጋብዙበት የነበረው የግብር አዳራሽ

$
0
0
ይህ  የምንመለከተው አጼ ምኒልክ ሕዝባቸውን ይጋብዙበት የነበረው የግብር አዳራሽን ነው። በአጼ ምኒልክ ዘመን በዚህ አዳራሽ ውስጥ ከሰኞ እስከ ቅዳሜ በየቀኑ 3ሺህ ሰው እየገባ ሲመገብ እሁድ እሁድ ደግሞ ከሌላው ቀን ላይ 1ሺህ ተጨምሮ 4ሺህ ሰው ገብቶ ከምግቡ ይሳተፍ ነበር። አጼ ምኒልክ ግብዣ በሚያደርጉበት ወቅት ሁሌም ቢሆን ምገባው የሚጀምረው ከጥበቃዎች ነበር። ከእነሱ ቀጥለው ቄሶች ከቄሶቹ በመቀጠል መንገደኞች […]

“ነፃ በወጣ አገር ውስጥ የነፃ አውጪ ስሜት ይዞ መንቀሳቀስ ተቀባይነት አይኖረውም።” – የሺዋስ አሰፋ

$
0
0
“ነፃ በወጣ አገር ውስጥ የነፃ አውጪ ስሜት ይዞ መንቀሳቀስ ተቀባይነት አይኖረውም።” – የሺዋስ አሰፋ    

የከተማ ልማት ጅቦች- ሳታማኸኙ ብሉንቀስቶ –ከጣናዳር

$
0
0
ለክቡር ዶ/ር አምባቸዉ መኮነን የአብክመ ርዕስ መስተዳዳር ለክቡር አቶ ዮሐንስ ቧያለዉ የአዴፓ ማዕከላዊ ኮሚቴ ጽቤት ኃላፊ በያላችሁበት ሰሞኑን በማኅበራዊ ሚዲያ በአማራ ክልል በአዲስ መልክ የለውጥ አመራር ምደባ እንደሚካሄድ በክልሉ ርዕስ መስተዳድር በዶ/ር አምባቸው መኮንን መገለጹን ስሰማ እኔ የምሞት ዛሬ ማታ ገብሴ የሚደርስ የፍስለታ የሚለው አባባል ትውስ አለኝ፡፡ አባባሉ ያለምክንያት አላነሳሁትም፡፡ የአማራ ክልል የመንግስት ተቋማት ከቀበሌ […]

የአድናቆት ቀን ለመምህራን በአዲስ አበባ

$
0
0
በሃገራችን በጎ የሰራን ማመስገን  መልካም ባህላችን ሲሆን ይህን የማያደርግና ብድራቱን የማይመለስ ውለታ ቢስ ተብሎ እንደሚወቀስ የሃገራችን መልካም ባህል ያስተምረናል:: በሃገራችን ኢትዮጲያ መምህራን  ያደረጉት ገንቢ አስተዋጽኦ በጣም ከፍተኛ ሲሆን በተለይ ያ ትውልድ በሚባለው ዘመን በነበረው የፖለቲካ ልዩነት ታስረው ሳይቀር ብዙዎችን በማስተማር ዛሬ በሃገር ውስጥም ሆነ በውጭ ሃገር ለከፍተኛ ትምህርትና ሃላፊነት የበቁ ብዙዎች ይገኛሉ:: በከርቸሌ በነበረው የሁለተኛ […]

ደቡብ ሱዳን 39 ኤምባሲዎቿን ልትዘጋ ነው

$
0
0
ደቡብ ሱዳን በሌሎች ሃገራት የሚገኙ 39 ኢምባሲዎቿን በፋይናስ እጥረት ምክንያት ልትዘጋ መሆኑን አስታውቃለች፡፡ የሃገሪቱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ቃል አቀባይ ማዊን ማኮል አገሪቱ በውጭ አገር የሚገኙ ኤምባሲዎችዋን ለማስተዳደር አስቸጋሪ ሆኖባታል ብለዋል፡፡ ቃል አቀባዩ ኤምባሲዎቹ በቅርብ ግዜ እንደሚዘጉም አስታውቀዋል፡፡ አገሪቱ ከዚህ ቀደም ስራቸውን በአግባቡ አልተወጡም ያለቻቸውን 40 ዲፕሎማቶች ከስራ ማሰናበትዋ ይታወሳል፡፡ በነዳጅ ምርት ላይ ኢኮኖሚዋ የተጠነጠለው ደቡብ […]

ከድሬ ዳዋ ዩኒቨርሲቲ ነው!ተክደናል!!!ዋስትና ተሰጥቶን አልተፈፀመልንም!

$
0
0
ዋስትና ተሰጥቶን አልተፈፀመልንም! እንደማይፈፅሙልንም እርግጠኞች ነበርን። የጠየቅናቸው ጥያቄዎችም አልተመለሱልንም! እንደማይመልሱልንም እርግጠኞች ነበርን። ግቢው የአማራ ልጆችን ወደ ብጥብጥ አስገብቶ ያለጥፋታቸው እርምጃ መውሰድ እንደሚፈልግም ቀድመን ተናግረን ነበር። ጥያቄያችንን በዘረኝነት እና በአማራ ጠልነት የተጨማለቀው የግቢ አስተዳደር እንደማይመልስ እናውቅ ነበር። ከላይኛው የግቢ መዋቅር ጀምሮ እስከ ተማሪ ድረስ የተጀራጀ ፀረ አማራ ቡድን እንዳለም እናውቅ ነበር። በርግጠኝነት ግን አንድ ነገር ልንገራችሁ […]

የዘረኝነት ምንጭና የኢትዮጵያ ፖለቲካ ችግሮች ለትውልድ ረፋኢ –በሺፈራው ሉሉ እና እንግዳሸት ቡናሬ

$
0
0
የዘረኝነት ምንጭና የኢትዮጵያ ፖለቲካ ችግሮች ለትውልድ ረፋኢ – በሺፈራው ሉሉ እና እንግዳሸት ቡናሬ ሙሉውን ለማንበብ እዚህ ይጫኑ

    “የጥላች ንግግር ህግ ”  –መኮንን ሻውል ወልደጊዮርጊስ

$
0
0
” ሀገራችን ኢትዮጵያ፣ በህግ የምትመራ እና የህግ የበላይነት በሁሉም ዜጋ ላይ የሚተገበርባት ሀገር ከሆነች ፣’ የጥላቻ ንግግርን ‘ የሚከለክል ህግ ያስፈልጋታል፡፡ “ መኮንን ሻውል ወልደጊዮርጊስ “የጥላቻ ንግግር” ማለት ምን ማለት ነው? “ለጥላቻ ንግግር”  የተለያየ ሆኖም ተቀራራቢ ፍቺ ሀገራትና ዓለም አቀፍ ተቋማት የሰጡታል። አንዱን የጥላቻ ንግግር ትርጉም እንውሰድ። ‘ የጥላቻ ንግገር ’ “ ሁሉንም ዓይነት በጥላቻ […]

የኢትዮጵያ ነፃ ፕሬስን ከአድርባዮችና ከሆዳሞች ለማጽዳት ለሙያው መስዋት የከፈሉ ሁሉ በየፊናቸው ሊታገሉ ይገባል

$
0
0
የኢትዮጵያ ነፃ ፕሬስን ከመንግስት ፕሬስ ጋር ለመቀላቀል የግል ፕሬሱ ፕሬዝዳንት ነኝ በሚሉት  በመቶ አልቃ ወንድወሰን መኮንንና (አሁን አቶ) በመንግስት ጋዜጠኞች ፕሬዝዳንት  በአቶ መሰረት አታላይ  የመንግስት ጋዜጠኞች ማህበር የተመሰረተበትን 50ኛ ዓመት የመሥረታ ምክንያት በማድረግ ሚያዚያ 29ቀን በተከበረበት ወቅት መገለጹን በግንቦት ወር በወጣው በ«ግዮን» መጽሔት ላይ አንብቤ ነበር። የነነፃው ፕሬስ ፕሬዝዳንት በአሁኑ ወቅት መሆኑን  የሚያምነው የገዥው ፓርቲ  […]

የታማኝ በየነ የጌድኦ ጉብኝት (ቪዲዮ በሸዋንግዛው ወጋየሁ)

$
0
0
በኢትዮጵያ የተለያዩ አካባቢዎች ተፈናቀለው የሚገኙ ዜጎችን መልሶ ለማቋቋም ማቀዱን ዓለምአቀፍ ትብብር ለኢትዮጵያውያን መብት የተሰኘው በጎ አድራጊ ድርጅት መስራቾች እና አመራሮች ገለፁ። አመራሮቹ ይህን የገለፁት ዛሬ በደቡብ ክልል ጌዲኦ ዞን ገደብ ወረዳ በመገኘት የተፈናቀሉ ዜጎችን በጎበኙበት ወቅት ነው። በጉብኝቱ ላይ አለምአቀፍ ትብብር ለኢትዮጲዊያን መብት ዳይሬክተር እና የመብት ተሟጋች ታማኝ በየነ የተፈናቀሉ ዜጎች የሚገኙበት ሁኔታ ስሜትን የሚነካ […]
Viewing all 15006 articles
Browse latest View live