Quantcast
Channel: Ethiopian News | ዘ-ሐበሻ | Latest News Provider | News For All
Viewing all 15006 articles
Browse latest View live

Hiber Radio: ጸረ ወያኔ የትጥቅ ትግሉ ይቀጥላል ተባለ |የአማራም ሆነ የሌላው ሕዝብ መፈናቀል |የቀድሞው የኢትዮጵያ ብሔራዊ መዝሙር ደራሲ ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ |ሌሎችም ዜናዎች አሉን

$
0
0
የህብር ሬዲዮ ሚያዚያ 28 ቀን 2010 ፕሮግራም ሕዝብ እስከ መቼ በገዛ አገሩ ተፈናቃይ ይሆናል? ደራሲና የሰብዓዊ መብት ተሟጋች ሸንቁጥ አየለ ጋር በስፋት ተወያይተናል (ክፍል አንድን ያድምጡት) ከሻኪሶ የሚታፈሰው ወርቅ ለአገርም ለክልሉም ጥቅም ካልሰጠ ወርቁ የሚዛቀው ለማን ነው? ከትላንት እስከ ዛሬ የነበሩትን ችግሮችና የህዝቡን ብሶት የችግሩ ሰለባ የሆነው የአካባቢው ተወላጅ ጋዜጠና በዳሳ ሀይሉ ጋር በስፋት ተወያይተናል( […]

የኢትዮጵያ ሕዝብ መዝሙር ደራሲ አረፉ

$
0
0
የኢትዮጵያ ሕዝብ መዝሙር ደራሲ አረፉ

አስደንጋጭ ዜና: በጉራጌ አካባቢ በተፈጥሮ መሬት እንደ ዳቦ ለሁለት ተቆረጠ

$
0
0
አስደንጋጭ ዜና: በጉራጌ አካባቢ በተፈጥሮ መሬት እንደ ዳቦ ለሁለት ተቆረጠ

ጉዳያችን ዜና: በውጭ እና በሀገር ቤት ባሉ የኢ/ኦ/ተ/ ቤ/ክርስቲያን አባቶች መሃል አዲስ ንግግር ሊጀመር ነው

$
0
0
የሰላም እና አንድነት ኮሚቴው፣ የድርድሩን ቦታና ጊዜ ለይቶ በቅርቡ ያሳውቃል፤ ኹሉም ወገኖች፣ ከጸሎት ጀምሮ አስፈላጊውን ድጋፍና እገዛ እንዲያደርጉ ጠየቀ፤ የሀገር ውስጡ በብፁዕ አቡነ ቀውስጦስ፣ የውጩ በብፁዕ አቡነ ኤልያስ ይመራል፤ ††† በውጭ ሀገር በስደት ከሚኖሩት አባቶች ጋራ ለተጀመረው የዕርቀ ሰላም ንግግር፣ የሀገር ቤቱን ቅዱስ ሲኖዶስ በመወከል እንዲነጋገሩ የተመደቡትን ብፁዓን አባቶች ምርጫ ምልአተ ጉባኤው ያጸደቀ ሲኾን፤ የዕርቀ […]

አንዳርጋቸዉ ጽጌና ታምራት ላይኔ – (ስንትአየሁ ባይኔ)

$
0
0
ሰሞኑን ስለ አቶ አንዳርጋቸዉ ጽጌ በፌስቡክ መንደር ብዙ እየተባለ ነዉ፡፡ አቶ አንዳርጋቸዉ ጽጌን በአካልም ሆነ በሌላ መንገድ አላዉቃቸዉም፡፡ የደረሰባቸዉ ሁኔታ ግን እጅግ ያሳዝነኛል፡፡ ምስላቸዉ በማህበራዊ ሚዲያ የሚለቀቁ ምንትያ ልጆቹን ስመለከት በእዉነት የሚሰማኝን የሃዘን ስሜት በቃላት መግለጽ አልችልም፡፡ አቶ አንዳርጋቸዉ መያዛቸዉን ስሰማ ግንቦት ሰባት አለቀለት ነበር ያልኩት፡፡ ይለቅለት አይለቅለት ዶ/ር ብርሃኑ ነጋ ናቸዉ የሚያዉቁት፡፡ . ለማንኛዉም […]

ግምገማ- የኢትዮጵያ ፖለቲካ- በስምምነት ላይ የተመሰረተ ባህላዊ አንድነት እና ሌሎች ጉዳዮች ደራሲ፣ ገለታው ዘለቀ

$
0
0
ግምገማ የኢትዮጵያ ፖለቲካ- በስምምነት ላይ የተመሰረተ ባህላዊ አንድነት እና ሌሎች ጉዳዮች ደራሲ፣ ገለታው ዘለቀ የገጽ ብዛት ፣ 288 አሳታሚ፣  ሬድ ሲ ፕሬስ፣ ኒው ጀርሲ 2018 ገምጋሚ  መዝገቡ ምትኬ የደራሲ ገለታው ብዕር የሚደፈር በማይመስለው የተወሳሰበ የሀገራችን ችግር ጉዳይ ዘልቆ በመግባት የዚህ ግምገማ መነሻ የሆነውን እጅግ ጠቃሚ የሆነ አመጽሐፍ ማፍራት ችሏል – “የኢትዮጵያ ፖለቲካ-በስምምነት ላይ የተመሰረተ ባህላዊ […]

ማዕከላዊ አልተዘጋም! –ጋዜጠኛ ወብሸት ታየ

$
0
0
ጠ/ሚ/ር አብይ አሕመድ በጎረቤት አገራት ለዓመታት በአስከፊ እስር ላይ የቆዩ ኢትዮጵያውያንን እያስፈቱ ይገኛሉ። ከእስሩ አስከፊነትና በባዕድ አገር መታሰር ከሚፈጥረው ድርብ ሰቆቃ አንፃር እርምጃው ይበል የሚያሰኝ ነው። ተፈችዎችንና የተፈቺ ቤተሰቦችን እንኳን ደስ ያላችሁ የምንለውን ያህል ለዚህ ውጤት መገኘት የደከሙትን ዶ/ር አብይንና በቀናነት ከጎናቸው የነበሩትን ሁሉ እናመሰግናለን እንላቸዋለን ።     እነዚህ የጎረቤት አገራት ቀደም ባለው የፖለቲካ […]

የድረሱልኝ ጥሪ – ከአወቀ አባተ ገበየሁ

$
0
0
የመላው ኢትዮጵያ አንድነት ድርጂት ( መኢአድ ) የአዲሥ አበባ የህዝብ ግንኙነት አላፊ የነበረው አወቀ አባተ በአረመኔው ወያኔ የአማራን ህዝብ ህዝባዊ እምቢተኝነት በመምራት እና በማሥተባበር በሚል ተከሥሶ በነ ንግሥት ይርጋ መዝገብ 4ኛ ተከሣሽ ነበረ። የካቲት ሰባት 2010/አም ከአፓርታይዱ አገዛዝ ከማጐሪያ ቤቱ ተለቋል። በማእከላዊ ማሰቃያ ቤት እያለ ከፍተኛ ኢሰባዊ ድርጊት ተፈፅሞበታል። ከዚህም መካከል አካላዊና ስነ አእምሮአዊ ጉዳት […]

የፌዲራል አወቃቀር ለውጥ ደረጃ በደረጃ  –ግርማ  ካሳ

$
0
0
አዲስ አድማስ ጋዜጣ «ከጊዜ ወደ ጊዜ እየተስፋፋ የመጣውን ጎሠኝነትና ብሔርተኝነት ከሃገራዊ ማንነት ጋር ማስታረቅ የሚቻልበትን የመፍትሄ ሐሳብ እንዲያፈላልጉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አሕመድ ለምሁራን ጥሪ አቀረቡ፡፡ የአገሪቱ ፖለቲካዊ ችግሮች የተወሳሰቡ በመሆናቸው ችግሮቹን አገናዝቦ መውጫ መንገድ የሚያሳይ ምሁር ያስፈልገናል፤ ብለዋል» ሲል ዘግቧል። ለአንድ ችግር መፍትሄ የሚገኝለት ችግር እንዳለ ማመን ሲቻል ነው። ብዙዎቻችን ችግሮች እንዳሉ ብንጽፍና ብንናገርም […]

የጀግናው ወጣት ፖለቲክኛ አንዱአለም አራጌ የክብር አቀባበል ጥሪ ፍራንክፈርት

$
0
0
የጀግናው ወጣት ፖለቲክኛ አንዱአለም አራጌ የክብር አቀባበል ጥሪ ፍራንክፈርት

‹‹ቂሊንጦን በማቃጠል›› የተከሰሱ ሰዎች የጥፋተኝነት ብይን ተሰጠባቸው

$
0
0
(ቢቢኤን)  ‹‹የቂሊንጦ እስር ቤትን አቃጥላችኋል›› በሚል የሽብር ወንጀል በተከሰሱ የፖለቲካ እስረኞች ላይ ብይን ተሰጠ፡፡ ዛሬ ማክሰኞ ሚያዝያ 30 ቀን 2010 የተሰየመው የፌደራል ከፍተኛው ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ አራተኛ ወንጀል ችሎት፣ በእነ መቶ አለቃ ማስረሻ ሰጤ የክስ መዝገብ ከተከሰሱ 38 የፖለቲካ እስረኞች መካከል ጥቂቶችን በነጻ ሲያሰናብት፤ አብዛኞቹን ግን ጥፋተኛ አድርጎ ብይን መስጠቱ ታውቋል፡፡ ችሎቱ በአብዛኛው ተከሳሾች […]

አጋዚ በኦሮሚያ አዶላ ከተማ ግድያ ፈጸመ

$
0
0
(ቢቢኤን) በኦሮሚያ ክልል አዶላ ከተማ ወታደሮች የሰዎችን ህይወት መቅጠፋቸው ተሰማ፡፡ አገዛዙ ለሚድሮክ ኢትዮጵያ ያደሰው የስራ ውል ካስቆጣቸው የኦሮሚያ ከተሞች አንዷ በሆነችው አዶላ ከተማ በዛሬው ዕለት ህዝባዊ ተቃውሞ ሲካሄድ መዋሉ ታውቋል፡፡ የሼህ አላሙዲን ንብረት የሆነው ሚድሮክ ኩባንያ፣ በኦሮሚያ ጉጂ ዞን ለገደንቢ የወርቅ ፍለጋ እና ቁፋሮ እንደሚያካሂድ ይታወቃል፡፡ ኩባንያው ለወርቅ ቁፋሮ ስራው ለሀያ ዓመታት ከመንግስት ጋር የተዋዋለው […]

ኮማንድ ፖስቱ በሞያሌ ከተማ ትጥቅ እያስፈታ መሆኑ ታወቀ

$
0
0
(ቢቢኤን) ራሱን የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መመሪያ አስፈጻሚ እያለ የሚጠራው ኮማንድ ፖስት ትጥቅ እያስፈታ እንደሚገኝ አስታወቀ፡፡ እንደ ግብረ ኃይሉ ገለጻ ትጥቅ የማስፈታት እንቅስቃሴ እየተደረገ ያለው በዋነኝነት በሞያሌ ከተማ ሲሆን፤ በተጨማሪም በሌሎች አካባቢዎችም ትጥቅ የማስፈታት እርምጃ እየተወሰደ ይገኛል፡፡ እሁድ ሚያዝያ 28 ቀን 2010 ኢትዮጵያ እና ኬንያ በሚዋሰኑበት ሞያሌ ድንበር አካባቢ፣ በኢትዮጵያ ሶማሌ ክልል ልዩ ኃይል እና በኦሮሚያ […]

በሶማሌ ክልል በተካሄደ ተቃውሞ ሰዎች ተገደሉ

$
0
0
(ቢቢኤን) በኢትዮጵያ ሶማሌ ክልል በተካሄደ ተቃውሞ ሰዎች መገደላቸው ተነገረ፡፡ በዛሬው ዕለት በክልሉ ቶግ-ዋቻሌ እና አይዶራ በተባሉ አካባቢዎች በተካሄደው ህዝባዊ ተቃውሞ በርካታ ሰዎች ተገኝተው፣ የአቶ አብዲ ኢሌን አስተዳደር ሲያወግዙ ውለዋል፡፡ የሶማሌ ክልል ፕሬዚዳንት አቶ አብዲ ኢሌ በክልሉ ነዋሪዎች ላይ ለዓመታት ያንሰራፉት ክልላዊ የጭቆና አስተዳደር የመረረው የኢትዮጵያ ሶማሌ ተወላጅ፤ በተለያዩ አካባቢዎች የተቃውሞ ድምጽ ማሰማት መጀመሩ ይታወቃል፡፡ አብዲ […]

ማዕከላዊ፦ ከድብደባ​ ወደ ማባበል፥ ማታለልና ማስፈራራት! ፍትህ ለውቤ እና አይዳ

$
0
0
ከስዩም ተሾመ ከድብደባ​ ወደ ማባበል፥ ማታለልና ማስፈራራት መደበኛ የወንጀል ምርመራ ዘዴ በእውነትና ዕውቀት ላይ የተመሠረተ ነው፡፡ የስቃይ ምርመራ (Torture) ደግሞ በጉልበትና ፍርሃት ላይ የተመሠረተ ኢ-ሰብዓዊ ድርጊት ነው፡፡ በማዕከላዊ እስር ቤት የሚገኙ መርማሪዎች ለብዙ አመታት በተጠርጣሪ እስረኞች ላይ ስቃይና ድብደባ የፈፀሙት ከእውነትና ዕውቀት ይልቅ በጉልበትና ፍርሃት ስለሚያምኑ መሆኑ እርግጥ ነው፡፡ እነዚህ መርማሪዎች የስቃይ ምርመራ እንዳይፈፅሙ ተከልክለዋል፡፡ […]

የማህሙድ አህመድን የልደት ቀን በማስመልከት የተዘጋጀ ዘጋቢ ፊልም

$
0
0
የማህሙድ አህመድን የልደት ቀን በማስመልከት የተዘጋጀ ዘጋቢ ፊልም

የትግራይ ልዩ ኃይል በትግራይ! –የታጣቂዎች ፍጥጫ በእምባስነይቲ

$
0
0
የታጣቂዎች ፍጥጫ በእምባስነይቲ ፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፡ የእምባስነይቲ ማእከል የሆነችው ነበለት ከተማ በትግራይ ክልል ልዩ ሃይል ታጣቂዎች ኣጥለቅልቃለች። የልዩ ሃይል ሰራዊቱ ወደ እምባስተይቲ መግባት ተከትሎ የኣከባቢው ፀጥታ ኣስከባሪ ምልሾችም ህዝቡን ከጥቃት ለመከላከል በፍጥነት ተደራጅተው በተጠንቀቅ ቁመዋል። ቅዳሜ (የነበለት የገበያ ቀን) 29 / 08/ 08 ዓ/ም የትግራይ ልዩ ሃይል መትረየስና ሌሎች ዘበናዊ ከባድ መሳርያ የተጫኑ ፒክኣፕ መኪኖች ከተማዋ እያጨናነቅዋት […]

ሰው ሊኖርባትና ለማስተናገድ የምትችል ኢትዮጵያን እንገንባ! –ፈቃዱ በቀለ (ዶ/ር)

$
0
0
ግንቦት 8፣  2018 መግቢያ በተለይም ካለፉት አርባ ዐመታት ጀምሮ በብዙ ሚሊዮን የሚቆጠሩ ኢትዮጵያውያኖች ከአገራቸው በመውጣት በተለያዩ የአውሮፓ፣ የአፍሪካ፣ የአረብ አገሮች፣ በአሜሪካ፣ በአውስትራሊያና በኒው ዘላንድ ተሰደው ይኖራሉ። ለዚህ ዐይነቱ ከአገር ወጥቶ በስደት ዓለም ውስጥ መኖር የተለያዩ ምክንያቶች ይሰጣሉ። እ.አ በ1960ዎቹና በ1970ዎች መጀመሪያ ላይ አብዛኛዎቹ ወደ ውጭ አገር ሲወጡ የተሻለ የትምህርት ዕድል እናገኛለን ብለው በማሰብ ነው። በዚህ ዘመን […]

 አበበ ቶላን ተው በሉት!!! (ከተማ ዋቅጅራ)

$
0
0
እሩአንዳ ለይ የአንድ አገር ዜጎች እንዲተላለቁ ትልቁን ድርሻ የያዙት ለፖለቲካ ትርፍና ለጥቅም የተገዙ ጥቂት ግለሰቦች  በሚያደርጉት ያልተገባ ንግግርና ቅስቀሳ ነው። በጣም የሚዋደዱ ጓደኛሞች ነበሩ እድሜአቸው ከ7 እስከ 8 አመት የሚገመቱ ነበሩ። ዛሬ አንዱ ቤት ሄደው እየተጫወቱ ምሳቸውንም እራታቸውንም በልተው ሲመሽ ወደየቤታቸው ይሄዳሉ። በዚህ ሁኔታ ቤተሰብም ደስተኞች ነበሩ። ነገር ግን ከልጆቹ ወላጆች አንድኛው ክፉና ተንኮለኛ ነበረ። […]

ነአምን ዘለቀ ወልቃይት የማነው ለሚለው ጥያቄ የመጨረሻውን ምላሽ ሰጡ

$
0
0
ነአምን ዘለቀ ወልቃይት የማነው ለሚለው ጥያቄ የመጨረሻውን ምላሽ ሰጡ
Viewing all 15006 articles
Browse latest View live