Quantcast
Channel: Ethiopian News | ዘ-ሐበሻ | Latest News Provider | News For All
Viewing all 15006 articles
Browse latest View live

ማሳጅ ቴራፒ በኤሮቲክ ማሳጅ (Erotic massage) ሲፈተን |ኤሮቲክ ማሳጅ የሚያስከትላቸው ጉዳቶች

0
0
ማሳጅ ቴራፒ ማለት ዘመናዊ በሆነ ሳይንስ በፊዚዮሎጂ፣ አኖቴሚና አቶሎጂ ቴክኒኮችን በመጠቀም በጡንቻዎችና በአጥንቶች ውስጥ ጥልቀታዊ ግፊት በማካሄድ በተመሳሳይ አቅጣጫ የደም ፍሰትን ወደ ልብ የመመለስ ጥበባዊ ሂደት ነው፡፡ በዚህ ሂደት በደም ውስጥ ጤናማ የኦክስጅን ፍሰት እንዲኖር እንደዚሁም ከጡንቻዎች ውስጥ መርዛማ ነገሮችን ለማስወገድ የሚጠቅም ሁሉን አቀፍ የተፈጥሮ አማራጭ ህክምና ነው፡፡ የማሳጅ ጥበብ እጅንና ከተፈጥሮ ተክሎች የሚቀመሙ ቅባቶችን […]

ትልቅ ሰው የደከመዉን ያበረታል- ሰማያዊን እና መኢአድን እንደገፍ – የሚሊዮኖች ድምጽ

0
0
በሰማያዊ ጽ/ቤት፣ በአገር ቤት በየሳምንቱ የዉይይት መድረኮች ይደረጋሉ። በተለያዩ አጀንዳዎች ዙሪያ። ይሄ በጽ/ቤቱ የሚደረጉ ዉይይቶች ፓርቲው አባላቱ ከሞላ ጎደል የበሰለ የፖለቲካ ንቃተ ሕሊና እንዲኖራቸው ለማድረግ ታሳቢ ያደረገ ነው። በዚህ ሳምንት የውይይት ፕሮግራም ላይ አቶ አሰፋ ሀብተ ወልድ የመኢአድ ተቀዳሚ ፕሬዝደንት፣ “መሪነትና እና የተመሪነት ሚና” በሚል ርእስ ጠቃሚ ሐሳቦችን ያቀርባሉ። የሰማያዊ ፓርቲ ይህ አይነቱ የፖለቲክ ዉይይቶችን […]

ከሰላሳ ዓመት በላይ በአሜሪካ የኖረው ኤርትራዊው የመብት ተሟጋች ወደ አገሬ እንዳልባረር ስጋት ገብቶኛል አለ

0
0
ከሰላሳ ዓመት በላይ በአሜሪካ የኖረው ኤርትራዊው የመብት ተሟጋች ወደ አገሬ እንዳልባረር ስጋት ገብቶኛል አለ

ምዝበራ በየፈርጁ

0
0
ተሻለ መንግሥቱ (teshalem1@gmail.com) ይህ የፍዳና የሰቆቃ ዘመን እስኪያልፍና የማይቀረው ወርቃማ የነፃነት ዘመን እስኪመጣ በሰመመን የምቆይበትን ብልኃት ባገኝ ወደድኩ፡፡ እንዲያ ዓይነት ጥበብ ተገኝቶ እንደእሥራኤሉ ፕሬዝደንት (ኤርየል ሻሮል) በሞትና በሕይወት መካከል አሸልቦ ሳይሰሙ ሳይለሙ ብዙ ጊዜ መቆየት ለእንደኔ ያለው ሰው ተፈልጎ አይገኝም፡፡ ኢትዮጵያ ውስጥ የምንኖር ጥቂት የማንባል ዜጎች አብዛኛው የምንሰማውና የምናየው ነገር ግራ እያጋባን በዚህ ሁኔታ ውስጥ […]

የወርቅ መሸጫ መደብር ተቀጣሪ ኢትዮጵያዊ በአንድ አመት ልጁ ፊት ጭካኔ በተሞላበት ሁኔታ ተገደለ

0
0
በዘርይሁን ሹመቴ የቴነሲ ግዛት በሆነችው ሜምፈስ በሚገኝ የወርቅ መሸጫ መደብር ተቀጥሮ የሚሰራ ኢትዮጵያዊ በስለት ተወግቶ መገደሉ ተዘገበ።  ኖሃ አሸኔ በመባል የሚታወቀው ይህ ኢትዮጵያዊ የሶስት ልጆች አባትና የቤተሰብ አስተዳዳሪ እንደነበረም ለማወቅ ተችሏል። የ42 አመቱ ኢትዮጵያዊው ኖሃ አሸኔ በሚሰራበት የወርቅ መሸጫ መደብር ባሳለፍነው ሃሙስ መገደሉ ታውቋል። የአንድ አመት እድሜ ያለው ልጁ አባቱ በስለት ጀርባው ላይ ተወግቶ ሲገደል አጠገቡ እንደነበረም […]

ይልቅ ወሬ ልንገርህ: ስለ ቀድሞው የኢፌዲሪ ፕሬዚዳንት ‘የኑሮ አቤቱታ’

0
0
(ቁምነገር መጽሔት) የመጀመሪያውን የኢፌዲሪ ፕሬዚዳንት ዶ/ር ነጋሶ ጊዳዳን ታውቃቸዋለህ አይደል? እንዴታ አልክ? እነሆ እኝሁ የቀድሞ ፕሬዚዳንት የኑሮ አቤቱታ ስለማሰታቸውን ዕለታዊው አዲስ ዘመን ጋዜጣ ነግሮናል፤ እንዴት አልክ? ፕሬዚዳንቱ ከጋዜጣው ጋር ባደረጉት ቃለ ምልልስ ላይ ‹የሀገሪቱ አቅም በሚፈቅደው መሠረት የሚገባኝን ክብር አላገኘሁም› ስለማለታቸው ዘግቧል፡፡ እንዴት አልክ? ለመሆኑ ሀገሪቱን ለስድስት ኣመታት ያህል በመምራት በርካታ አምባሳደሮችንና ዲፕሎማቶችን ሲቀበሉና ሲሸኙ […]

ሁለት ተሳዳቢ ፕሮፌሰሮች፤ መስፍን ወልደማርያምና ፍቅሬ ቶሎሳ ጅግሳ – ጌታቸው ኃይሌ

0
0
ይህም አለ። በሰው የሚደርስ ይቀሰቅሳል፤ በራስ የሚደርስ ያነቃል። በእኔ ሲደርስ ነቃሁ። የሁለቱም ፕሮፌሰሮች መነሻ “የምንጽፈውን አትተቹብን፤ ከተቻችሁት ባታነቡት ነው፤ ካነበባችሁትም ባይገባችሁ ነውና እንዳትገሠጹ ዝም በሉ” የሚል ስሜት ነው። የፍቅሬ ቶሎሳን ተረት “ተረት ነው” ብየ በመጻፌ፥ የወረደብኝን የስድብ ጋጋታ በኢንተርኔት የሚወጡትን ጽሑፎች የሚከታተል ሁሉ አይቷል። ከዚህ በፊት ዳንኤል ክብረት አንባቢ መሆኑንና የጠቀሰውም ካነበበው መጽሐፍ መሆኑ ግልጽ […]

ድምጻዊት ዓለም ከበደ ትናገራለች

0
0
ድምጻዊት ዓለም ከበደ፤ ስለ አዲሱ የሙዚቃ አልበሟ “አቀላለጠው” ታወጋለች።

የኦሮሞን መብት የበላ “ኦነግ፥ ግብፅ፥ ህቡዕ፥…” ሲል ያድራል!

0
0
ስዩም ተሾመ “በኦሮሚያ ክልል የተለያዩ አከባቢዎች እየተካሄደ ያለውን የተቃውሞ ሰልፍ ማን ነው የሚያስተባብረው?” የሚለው ጥያቄ ትልቅ መነጋገሪያ ርዕስ ሆኗል። ዳኒኤል ብርሃኔ “የተቃውሞ ሰልፉ እየተመራ ያለው ከተጠበቀው በላይ ትልቅ በሆነ የህቡዕ ድርጅት” መሆኑን ገልፀጿል። እኔን የሚያሳስበኝ የዚህ ህቡዕ ድርጅት መፈጠሩና የተቃውሞ እንቅስቃሴውን መምራቱ አይደለም። ከዚያ ይልቅ፣ መዋቅሩ በግልፅ ያልተለየ “ትልቅ የህቡዕ ድርጅት ተፈጥሯል” በሚል ሰበብ በኦሮሞ […]

በወያኔ አገዛዝ በአለበት እንዲገደል መቶ ሽህ ብር የተመደበበት የመኢአድ ህጋዊዉ ም/ፕሬዚዳንት አቶ ዘመነ ምህረት ከአለበት ሆኖ መግለጫ ሰጠ

0
0
ከሸንቁጥ አየለ አቶ ዘመነ ምህረት በሰጠዉ መግለጫ የእነ ዶ/ር በዛብህን የማጭበርበር አካሄድ ግልጽ አድርጎ በመቃወም አቅርቦታል:: ህብር ሬዲዮም ሰፋ ያለ ዝርዝር ዜና አቅርቦበታል:: አቶ ዘመነ ምህርቴ አሳማኝ በሆነ መልክ እንዳብራራዉ የመኢአድ ህጋዊ ፕሬዝዳንት ለአስራ ሶስተኛ አመት በወያኔ እስር ቤት እየማቀቀ ያለዉ ጽኑዉ የህዝብ ልጅ አቶ ማሙሸት አማረ ብቻ መሆኑን አስረግጦ ገልጿል:: አቶ ዘመነ አያይዞ እንዳብራራዉም […]

ወይ አዲስ አበባ…! –፪ –ከመስከረም አበራ

0
0
የሃገራችን ፓርላማ የ2009 ሥራ ዘመኑን ሊያጠናቅቅ ጥቂት ቀናት ሲቀሩት ኦሮሚያ ክልል በአዲስ አበባ ላይ ሊኖራት ስለሚገባው ህገ-መንግስታዊ የልዩ ጥቅም ድንጋጌ ማስፈፀሚያ የሚሆን ዝርዝር አዋጅ እንዲያፀድቅ ቀርቦለት ነበር፡፡ ፓርላማውም አዋጁን ተመልክቶ ለከተማና ቤቶች እና የህግና አስተዳደር ቋሚ ኮሚቴዎች መርቶ እረፍቱን አድርጓል፡፡ የአዋጁ ሁለመና ብዙ አነጋጋሪ ጉዳዮችን ይዞ ብቅ ያለ ነው፡፡ተደርጎ በማያውቅ ሁኔታ የሚኒስትሮች ምክርቤት ብቻ የመከረበት፣በፓርላማ […]

የእውር አሞራ ቀላቢ ፊልም ባለታሪክና ፕሮዲውሰር፤ (ባልና ሚስቱ) ፍርድ ቤት ቀረቡ

0
0
* 20 ሺህ ጥሬ ብር እና 25 ሺህ ብር የሚገመት ሳምሰንግ ጋላክሲ 7 ኤጅ ተዘርፈናል ብለዋል * ተጠርጣሪዎቹ፤ የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮምሽን (ሁለት) አባላት ናቸው ዛሬ፤ ጥቅምት 8 ቀን 2010 ዓ.ም. ከቀኑ 6:00 ሰዓት በፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ቦሌ ምድብ ችሎት የእውር አሞራ ቀላቢ ፊልም ባለታሪክና ፕሮዲውሰር፤ (ባልና ሚስቱ ዘካሪያስ ጥበቡ መስፍን እና ናርዶስ […]

”ጫካ ውስጥ አስቀምጠው ለተከታታይ ቀናት ደፍረውኛል”

0
0
ኢብራሂም አሊ አብደላ በኢትዮጵያ-የሶማሌ ክልል ቀብሪ ደሃር ከተማ ከ20 ዓመታት በላይ የኖረ የኦሮሞ ብሄር ተወላጅ ነው። የተከሰተውን ሲያስታውስ፤ በወቅቱ እነደለመደው በጠዋት ተነስቶ ነበር። ”በድንገት መጥተው በዱላና በድንጋይ ሲደበድቡኝ ወደ ሥራዬ ለመሄድ ፈረሶቼን አዘጋጅቼ ነበር” ይላል። በዚያን ዕለት የክልሉ ወጣቶች በልዩ ፖሊስና በአካባቢው ባለሥልጣናት እየታገዙ ኦሮሞዎች ላይ ድብደባ መፈፀም እንደጀመሩ ይናገራል። ”ህይወታችንን ለማትረፍ ጋሪዬን ጥዬ ከቤተሰቦቼ […]

ፎረም 65፦ ፓለቲካዊ ጉዳዮች ከፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስ ጋር

0
0
ፎረም 65፦ ፓለቲካዊ ጉዳዮች ከፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስ ጋር

በኦሮሚያ ያለው አለመረጋጋት እንደቀጠለ ነው

0
0
(ቢቢኤን) በኦሮሚያ የተከሰተውን ህዝባዊ ተቃውሞ ተከትሎ በክልሉ ያለው አለመረጋጋቱ እንደቀጠለ እንደሚገኝ ታወቀ፡፡ ካለፈው ሳምንት ጀምሮ በህዝባዊ ተቃውሞ ተወጥራ የከረመችው ኦሮሚያ፣ በዚህ ሳምንትም በተለያዩ አካባቢዎች የተቃውሞ ሰልፎች እየተካሔዱባት ይገኛል፡፡ በኦሮሚያ ከተሞች ሲካሔድ የቆየው ይኸው ተቃውሞ በአዲሰ አበባ ዙሪያ ባሉ የኦሮሚያ ልዩ ዞኖች ውስጥም እየተዳረሰ እንደሚገኝ መረጃዎች ጠቁመዋል፡፡ እንደ ሰበታ፣ ዓለም ገና፣ ካራቆሬ ባሉ የአዲስ ኦሮሚያ አካባቢዎች […]

በኦሮሚያ እና ሶማሌ ክልል ግጭት የተነሳ የአርሶ አደሮች ህይወት አደጋ ላይ መውደቁ ተጠቆመ

0
0
(ቢቢኤን) እስካሁን ሁነኛ መፍትኤ ባልተገኘለት የኦሮሚያ እና ሶማሌ ክልል ግጭት የተነሳ፣ የአካባቢው አርሶ አደሮች ህይወት አደጋ ላይ መውደቁ ተጠቆመ፡፡ ለከፍተኛ ችግር እንደተጋለጡ የተነገረላቸው አርሶ አደሮቹ፣ ህይወታቸውን የመሰረቱት በንግድ ስራ ላይ ሲሆን፣ እንደ ፍራፍሬ፣ ጫት እና መሰል ነገሮች ለገበያ በማቅረብ ራሳቸውን ሲያስተዳድሩ ነበር፡፡ ሆኖም ከአንድ ወር በላይ በዘለቀው የሁለቱ ክልልች ግጭት የተነሳ፣ አርሶ አደሮቹ የንግድ እንቅስቃሴ […]

በኢትዮጵያ በየዓመቱ 19 ሺህ ሰው በኤች አይ ቪ እንደሚሞት ተገለጸ

0
0
(ቢቢኤን) በኢትዮጵያ በየዓመቱ 19 ሺህ ሰዎች በኤች አይ ቪ/ኤድስ እንደሚሞቱ ተገለጸ፡፡ 27 ሺህ ሰው ደግሞ በየዓመቱ በበሽታው እንደሚያዝ ተነግሯል፡፡ ጤና ጥበቃ ሚኒስቴር እና የኤች አይ ቪ መከላከያ እና መቆጣጠሪያ ጽ/ቤት ከሰኞ ጀምሮ በአዳማ ባካሄዱት ስብሰባ ላይ እንደተገለጸው፣ በሽታው በአሁን ሰዓት አደገኛ ወረርሺኝ ላይ ደርሷል፡፡ መረጃዎች እንደሚጠቁሙት፣ በሽታው ከዚህ ቀደም ወደ ኢትዮጵያ በገባበት ወቅት ያደረሰውን ዓይነት […]

የበደሌ ከተማው አገር አንቀጥቅጥ ተቃዉሞ በሳዲቅ አህመድ ሲተነተን

0
0
በዚህ ሳምንት በተለያዩ የኦሮምያ ከተሞች የተነሳዉ ተቃዉሞ በኦሮምያዋ የበደሌ ከተማ ለሶስተኛ ቀን ዛሬም ቀጥሎ መዋሉ ታወቀ። ህወሃት የሚመራዉ መንግስት አያስተዳድረንም ያሉ የበደሌና የአካባቢው ነዋሪዎች ወደ ከተማዋ ጎዳኖችና አደባባይ በመዉጣት ሰላማዊ ሰልፍ አድርገዋል። የሰልፉ ታዳሚ የሚያቀርበው ጥያቄ በሰላማዊ መንገድ መሆኑን የሚገልጹት የከተማዉ ነዋሪዎች ማንም ባልጠበቀው መልኩ ጥይት ተተኩሶ አንድ ሰው በመቁሰሉ ሳቢያ ህዝቡ ለአመጽ እንዲነሳሳ መደረጉን […]

ጥያቄ:- ወያኔ የተባለዉ አረም ከኢትዮጵያ ሳይነቀል የጣና አረም ተነቅሎ ጣና ሊድን ይችላል? የአማራ እና የኦሮሞ ወጣት የትብብር ማዕከል ምን መሆን አለበት?

0
0
ሸንቁጥ አየለ —————————————– የወገኔ ልጆች ተጨንቀዉ እና ተጠበዉ ጣናን እንዴት ማዳን እንደሚቻል በጅጉ ሲያንሰላስሉ እና ሲጽፉ አስተዉላለሁ::እኔም እንደወገኔ ልጆች ዉስጤን የሚበላዉ ጉዳይ ነዉ::እናም ይሄ የወቅታዊ ጉዳይ ላይ በግራም ቢታሰብ ወይም በቀኝም ቢንሰላሰል ሁሉም ድምዳሜዎች የውሚወስዱት ወደ አንድ መስመር ላይ ነዉ:: ከዚሁ ጣናን ከመድረቅ የማዳን ጉዳይ ጋር በተያያዘ ከአማራ ክልል ዉጭ ያለዉ ማህበረሰብም በዘመቻዉ ጋር መሳተፉን […]

ወይ አዲስ አበባ…! -ከመስከረም አበራ

0
0
የሃገራችን ፓርላማ የ2009 ሥራ ዘመኑን ሊያጠናቅቅ ጥቂት ቀናት ሲቀሩት ኦሮሚያ ክልል በአዲስ አበባ ላይ ሊኖራት ስለሚገባው ህገ-መንግስታዊ የልዩ ጥቅም ድንጋጌ ማስፈፀሚያ የሚሆን ዝርዝር አዋጅ እንዲያፀድቅ ቀርቦለት ነበር፡፡ ፓርላማውም አዋጁን ተመልክቶ ለከተማና ቤቶች እና የህግና አስተዳደር ቋሚ ኮሚቴዎች መርቶ እረፍቱን አድርጓል፡፡ የአዋጁ ሁለመና ብዙ አነጋጋሪ ጉዳዮችን ይዞ ብቅ ያለ ነው፡፡ተደርጎ በማያውቅ ሁኔታ የሚኒስትሮች ምክርቤት ብቻ የመከረበት፣በፓርላማ […]
Viewing all 15006 articles
Browse latest View live