Quantcast
Channel: Ethiopian News | ዘ-ሐበሻ | Latest News Provider | News For All
Viewing all 15006 articles
Browse latest View live

9 ፓርቲዎች በ15 ከተሞች ሰላማዊ ሰልፍ ጠሩ

$
0
0

Photo File

Photo File


9ኙ ፓርቲዎች ትብብር ለህዝባዊ ሰልፍ የመረጣቸውን 15 ከተሞች ይፋ አደረገ
• ሰልፉ መጋቢት 20/2007 ዓ.ም ይደረጋል

የሰማያዊ ፓርቲ ልሳን የሆነው ነገረ ኢትዮጵያ ጋዜጣ እንደዘገበው የ9ኙ የተቃዋሚ ፓርቲዎች ትብብር ህዝባዊ የድጋፍ ሰልፍና የምርጫ ቅስቀሳ ለማካሄድ የመረጣቸውን 15 ከተሞች ይፋ አደረገ፡፡ ትብብሩ በተመሳሳይ ሰዓት በ15 ዋና ዋና የሀገሪቱ ከተሞች ህዝባዊ የድጋፍ ሰልፍ ለማድረግ ቀደም ብሎ አሳውቆ እንደነበር ይታወሳል፡፡

በዚህ መሰረት የ9ኙ ፓርቲዎች ትብብር መጋቢት 20/2007 ዓ.ም በተመሳሳይ ሰዓት ሰልፉን የሚያካሂድባቸው ከተሞች የሚከተሉት ሆነዋል፡፡ እነዚህም አዳማ፣ ባህር ዳር፣ አርባ ምንጭ፣ ደብረ ታቦር፣ ሐዋሳ፣ ጅማ፣ ደብረ ብርሃን፣ ወልቂጤ፣ አሰበ ተፈሪ (ጭሮ)፣ ወላይታ ሶዶ፣ ደሴ፣ ዱራሜ፣ ደብረ ማርቆስ እና ሆሳዕና ናቸው፡፡

ትብብሩ ‹‹መጋቢት 20 በፍጹም አይቀርም›› በሚል ለህዝቡ የድጋፍ ሰልፍ ጥሪ ያደረገ ሲሆን፣ ከተሞቹ የተመረጡትም ፓርቲዎቹ በየአካባቢዎች ባቀረቡት እጩ ብዛት መሰረት እንደሆነ ገልጹዋል፡፡

ይህ በእንዲህ እንዳለ ደግሞ በዋና ከተማዋ አዲስ አበባ የሚደረገው የድጋፍ ሰልፍ በተመረጡት ከተሞች የሚደረገው ሰልፍ በተከናወነ በሳምንቱ ይደረጋል ተብሎ ይጠበቃል፡፡

The post 9 ፓርቲዎች በ15 ከተሞች ሰላማዊ ሰልፍ ጠሩ appeared first on Zehabesha Amharic.


“የህዝብ ወኪሎችን በነጻ ከማሰናበት ያነሰ ብይን አንቀበልም!”–ድምፃችን ይሰማ

$
0
0

muslim dim
ታላቅ የትዊተር ዘመቻ – መጋቢት 21/2007
ቅዳሜ መጋቢት 12/2007

ካሁን ቀደም ስኬታማ መሆን የቻለ እና ለሁለት ሰዓታት የቆየ የትዊተር ዘመቻ ማድረጋችን ይታወሳል፡፡ በወቅቱ የተጠቀምነው ሐሽታግም የዓለም አቀፍ ሚዲያዎችን ትኩረት ማግኘት ችሎ ነበር፡፡ ሁለተኛው የትዊትር ዘመቻችን የሚካሄደው መጋቢት 21/2007 ሲሆን ዋነኛ ጭብጡ ‹‹የህዝብ ወኪሎችን በነጻ ከማሰናበት ያነሰ ብይን አንቀበልም!›› የተሰኘ ነው፡፡

እንደሚታወቀው በድምጻችን መርጠን የላክናቸው ወኪሎቻችን በመንግስት የሐሰት ክስ ሲንገላቱ ቆይተው በያዝነው ወር መጨረሻ መጋቢት 30/2007 ለብይን ተቀጥረዋል፡፡ ዛሬ ላይ በወኪሎቻችን መታሰር የታሰርነውም ሆነ የተከሰስነው እኛው የወከልናቸው ኢትዮጵያውያን ሙስሊሞች መሆናችን ከጅምሩም አንስቶ ሲረጋገጥ የቆየ እውነታ ነው፡፡ ሊካድ በማይችልበት ደረጃ ላይም ደርሷል፡፡ በመጋቢት 30 በወኪሎቻችን ላይ የሚሰጠው ብይንም በእኛ በኢትዮጵያውያን ሙስሊሞች ላይ የሚሰጥ ብይን መሆኑ እርግጥ ነው፡፡ ለዚህ እውነታ ታሪካዊ ምስክር ለመሆን የፊታችን መጋቢት 21/2007 ሁለተኛውን የትዊተር ዘመቻችንን እናደርጋለን።

የዘመቻው ዝርዝር አፈጻጸሞች እና መርሃ ግብሮች ከፊታችን ባሉት ቀናት የሚገለጹ ሲሆን እስከዚያው ግን አስፈላጊውን ዝግጅት ማድረግ እና በቂ የቅስቀሳ ስራ መስራት እጅግ አስፈላጊ ነው፡፡ ዘመቻውን ከወዲሁ ላልሰሙት ሁሉ በማሰማትም የተሳታፊዎችን ቁጥር ማሳደግ ይገባናል፡፡ ለዚህ የቅስቀሳ ስራ እንዲያግዝ የፌስቡክ ፕሮፋይል ፎቶ እና የከቨር ፎቶ ተዘጋጅቶ በገጻችን ጥቅም ላይ የዋለ ሲሆን ሁላችንም የፕሮፋይሉን ፎቶ እንደፕሮፋይል፣ የከቨሩን ፎቶ ደግሞ ለግል የፌስቡክ ግድግዳችን በከቨር ፎቶነት በመጠቀም ላልሰሙት ሁሉ ለማሰማት ጥረት እናደርግ ዘንድ በአላህ ስም እንጠይቃለን!

‹‹የህዝብ ወኪሎችን በነጻ ከማሰናበት ያነሰ ብይን አንቀበልም!››
ትግላችን እስከድል ደጃፎች በአላህ ፈቃድ ይቀጥላል!
ድምጻችን ይሰማ!
አላሁ አክበር

The post “የህዝብ ወኪሎችን በነጻ ከማሰናበት ያነሰ ብይን አንቀበልም!” – ድምፃችን ይሰማ appeared first on Zehabesha Amharic.

በጋሞ ጎፋ በቅስቀሳ ላይ የነበሩ የሰማያዊ አባላት ታሰሩ

$
0
0

ethiopia-blue-party-300x164በጋሞ ጎፋ ዞን ኮንሶ ወረዳ በምርጫ ቅስቀሳ ላይ የነበሩ ስምንት የሰማያዊ ፓርቲ አባላት መታሰራቸውን የዞኑ የፓርቲው አስተባባሪ ለነገረ ኢትዮጵያ ገለጹ፡፡

አባላቱ ከመጋቢት 9/2007 ዓ.ም ጀምሮ በእስር ላይ እንደሚገኙ ታውቋል፡፡ በእስር ላይ የሚገኙት ስምንቱ ሰዎች የሚከተሉት ናቸው፡-
1. ካርታ ካርኪ
2. ኩንሳ ካፒሊ
3. ታሪኩ አንካሶ
4. ካያና ካላታ
5. ገላዬ ካይድራ
6. ካርታ ሀይቶ
7. ኩንሱ ካምባ
8. ሆዳ ሆልጥሽ

ናቸው፡፡

The post በጋሞ ጎፋ በቅስቀሳ ላይ የነበሩ የሰማያዊ አባላት ታሰሩ appeared first on Zehabesha Amharic.

ቤተክርስቲያናችን ውስጥ የመከፋፈልና የማፍረስ እንቅስቃሴ ለማስቆም)የተጻፈ ግልጽ ደብዳቤ

$
0
0

orth

 

መጋቢት 23 ቀን 567 ዓም/ MARCH 21, 2015 በጋዜጠኛ አቶ አዲሱ አበበ መሪነት በቤተ ክርስቲያናችን ላይ የተነገረው የሐሰት ወሬና ከቤተ ክርስቲያኗ ውጭ የሚካሄዱ ስብሰባዎች)ጉዳይ በዓለም ሁሉ መነዛቱ የታወቀ ነው። ቤተ ክርስቲያናችን ግን ለዚህ አፍራሽ ድርጊት አስተያየት ከመስጠት ተቆጥባ ቆይታለች። አሁን ግን ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ አስተያየቷን እንድትሰጥ ተገዳለች። ምክንያቱም ውሸት ሲደጋገም እውነት ይመስላል፣ ሰሚውንም ያደናግራል።

እመሠክርላታልሁ ከሚሉላት ከኦርቶዶክስዊት ተዋኅዶ ቤተ ክርስቲያን እምነት ጋር፤ እውነትን ለመመሥከር እፍጨረጨርለታለሁ ከሚሉለት ጋዜጠኝነት ጋር ሁኔታዎች ሲጋጭቦት እናያለን። እንዲሁም፤ ታማኝንትንና ተቀባይነትን በሰፊው እንዲለግሦት ከሚማጸኑት ሕዝብዎና እውነት እንዲነገርባችው ከተዘረጉት ሕዝባዊ መገናኛዎች ጋር መጋጨትዎንም እናስተውላለን። ስለዚህ የዚህ ግልጽ ደብዳቤ ዓላማ ከዚህ ተግባሮ እንዲቆጠቡ ለማሳሰብና በእርሶ አንደበት የተነገሩትን ስሕተቶች የሰሙ ሁሉ የራሳቸውን ፍርድ እንዲስጡ ለማስገንዘብ ነው። –—[ሙሉውን ለማንበብ እዚህ ይጫኑ]—–

 

 

 

The post ቤተክርስቲያናችን ውስጥ የመከፋፈልና የማፍረስ እንቅስቃሴ ለማስቆም)የተጻፈ ግልጽ ደብዳቤ appeared first on Zehabesha Amharic.

የሳምንቱ አበይት ዜናዎችና ዳሰሳ በዴሲሶን ሬዲዮ ይቀርብላቸዋል

$
0
0

aseac

የኢትዮጵያ ሙስሊሞች ትግል ‹‹መብቴን ካላከበርክ እኔም….. !›› ወደሚልበት የትግል ምዕራፍ መሸጋገሩ 

ጋዜጠኛ ተመስገን በማረሚያ ቤት ህክምና መከልከሉ 

የተቃዋሚ ፓርቲዎች አመራሮች የእምነት ክህደት ቃላቸውን ‹ሰጡ›

የደቡብ ሱዳን መንግስት የኢትዮጵያ አማጽያንን ይደግፋል ተባለ

……..

አርበኞች ግንቦት 7 ተቀላቀሉን፤ ካልሆነም በያላችሁት ተደራጁ!በሚል ለኢትዮጵያ ህዝብ ጥሪ

አርበኞች ግንቦት 7: የአንድነትና ዲሞክራሲ ንቅናቄ፣ ከህወሓት ዘረኛ ፋሽስታዊ አገዛዝ ነፃ ለመውጣት የሚመኝ ኢትዮጵያዊ ሁሉ እንዲደራጅ ጥሪ ያቀረበ ሲሆን! እያንዳንዱ ነፃነት ፈላጊ ኢትዮጵያዊ ከሚያምነውና ከሚመስለው ወዳጁ ጋር ይቧደን፤ ቡድኑንም በሥርዓትና በሚስጢር ያደራጅ ብሏል በመግለጫው አክለውም
ከእንግዲህ “ምን እንሥራ፧ ትግሉን እንዴት እንርዳ?” እያሉ ለሚጠይቁ ወገኖቻችን በሙሉ መልሳችን “ከቻላችሁ ተቀላቀሉን፤ ካልሆነም በያላችሁት ተደራጁ” የሚል ነው ያሉ ሲሆን ድርጅት ኃይል ነው። መደራጀት በራሱ ትልቅ ሥራ ነው። ድርጅት ድርጅት የሚሆነው ደግሞ በሥርዓት ሲዋቀርና በሥነሥርዓት ሲመራ ነው። ስለሆነም ነፃነት ናፋቂ የኢትዮጵያ ሕዝብ ሌላ አደራጅና አስተባባሪ እንዲመጣለት ሳይጠብቅ በራስ አነሳሽነት እንዲደራጅ ይህ ጥሪ ተላልፏል ብለዋል::

በመጨረሻም
በአርበኞች ግንቦት 7 እምነት የኢትዮጵያ ሕዝብ አስተባባሪና መመሪያ የሚጠብቅበት ጊዜ አልፏል። ህወሓት የዘረጋው የአፈና ሥርዓት የጠበቀ ትስስርና ቁጥጥር ያለው ድርጅት ማቆም እንዳይቻል አድርጓል። ስለሆነም ያለን አማራጭ ያለ በላይ አካል ትክክል ራሳቸውን በራሳቸው ማስተዳደር የሚችሉ ስብስቦችን በመላው የአገራችን ክፍሎች በአፋጣኝ ማደራጀት ነው። ይህንን ደግሞ ማድረግ ይቻላል።

ወቅቱ ህወሓትን ከጫንቃችን ላይ ለማውረድ የምንደራጅበት ነው። ድርጅት ኃይል ነው፤ አደራጅና አስተባባሪ ሳንጠብቅ በራስ ተነሳሽነት ዛሬውን እንደራጅ!የሚል ጥሪ አቅርባል::

የኢትዮጵያ ሙስሊሞች ትግል ‹‹መብቴን ካላከበርክ እኔም….. !›› ወደሚልበት የትግል ምዕራፍ መሸጋገሩ ተገለፀ!

ለ 3 አመታት በተለያዩ የሰላማዊ ትግል ዘዴዎች መብቴን አክብሩ ሲል የቆየው ህዝበ ሙስሊም የህዝብን ድምፅ ለመስማት ፈቃደኛ ያልሆነው የሃገራችን መንግስት በቀጣይ የህዝብን ድምፅ ይሰማ ዘንድ ወደሚያስገድዱ ህዝባዊ እንቢተኝነት ትግሉ መሸጋገሩን ድምፃችን ይሰማ አስታውቋል፡፡

የአንድ መንግስት ህልውና  ህዝቡ ፍቃደኝነት ላይ የተንጠለጠለ ነው፡፡ያለው የድምፃችን ይሰማ መግለጫ ሕዝብ ሲመረውም ‹‹መብቴ ይከበርልኝ›› ከሚል ጩኸት ‹‹መብቴን ካላከበርክ እኔም….. !›› ወደሚል ዛቻ መሄዱ አይቀሬ ነው ብላል ይህን ጊዜ ሕዝቡ ‹‹ትብብር የመንፈግ ትግል ውስጥ ገባ›› ይባላል፡፡ ይህ ዓይነቱ ትግል ውጤታማ መሆኑ አይቀሬ እንደሆነ የዘርፉ ምሁራን አጽንኦት ሰጥተው ያስተምራሉ፡፡በማለት አክለውም

በጨዋ ደንብ እና በአንጸባራቂ ሰላማዊ ስነ ምግባር ለሶስት ዓመታት መብቱን ሲጠይቅ እና ሲታገል የቆየው ኢትዮጵያዊው ሙስሊም ‹‹መብቴ ይከበርልኝ›› ከሚል ያልተሰማ ጥያቄው ‹‹መብቴን ካላከበርክ እኔም….. !›› ወደሚልበት የትግል ምዕራፍ ላይ እነሆ ደርሰናል! ሰሞኑን ይህንኑ አስመልክቶ የምንለው ይኖራልና ሁላችንም ቃል የገባንበትን ትግል እስከድል ደጃፎች ለማድረስ ወገባችንን እናጥብቅ፤በማለት ጥሪ አቅርባል::

ጋዜጠኛ ተመስገን በማረሚያ ቤት ህክምና መከልከሉ ተነገረ

ጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ: በእስር በሚገኝበት የዝዋይ ማረሚያ ቤት: በጤና አገልግሎት እጦት እንደተቸገረ ሲፒጄ አስታወቀ. የጋዜጠኞች የመብት ተቆርቋሪው ቡድን ሲፒጄ : ባሳለፍነው ሳምንት ባወጣው መግለጫ እንዳስታወቀው ከሆነ: ጋዜጠኛ ተመስገን በማረሚያ ቤት የጤና አገልግሎት እንዳያገኝ ስለተከለከለ: በሆድና በወገብ ህመም እየተሰቃየ እንደሆነ አመልክቷል.

ጥቅምት ላይ የሶስት አመታት እስር ተፈርዶበት: በዝዋይ ማረሚያ ቤት የሚገኘው ተመስገን ደሳለኝ :ከመታሰሩ ቀደም ብሎ በየሳምንቱ የህክምና ክትትል ያደርግ እንደነበረ የተገለጸ ሲሆን: አሁን ግን በእስር ቤቱ ባለስልጣናት: የህክምና አገልግሎት በመከልከሉ የተነሳ :በተለይ የጀርባ ህመሙ በመባባሱ: መሄድ እስከሚያቅተው እንደተቸገረ የሲፒጄ መግለጫ ይዘረዝራል.

የቀድሞው የፍትህ ጋዜጣ ባለቤት የነበረው ጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ: አመጽን የሚያነሳሱ የሀሰት ወሬዎችን በመጻፍ: እንዲሁም የሰዎችን መልካም ስም በማጉደፍ በሚሉ ወንጀሎች ተከሶ :የሶስት አመታት እስራት እንደተፈረደበት ይታወቃል.

ይሁን እንጂ የክሱን መዝገብ በሚገባ መገምገሙንና :ማጥናቱን የሚናገረው ሲፒጄ :ተመስገን ለእስር የተዳረገው :የተባሉትን ወንጀሎች ሰርቶ ሳይሆን :በሚያወጣቸው ጽሁፎች መንግስትን ደጋግሞ በመተቸቱ ነው ሲል: መንግስትን ይከሳል. እስር ቤት ከገባም በኋላ: የእስረኞችን አያያዝ በተመለከተ: አንድ ጽሁፍ ከዛው ሆኖ በመጻፉና በተለያዩ ሚዲያዎች በመታተሙ የተነሳ :በማረሚያው ባለስልጣናት ማንም ዘመድ ወዳጅና ቤተሰብ እንዳይጎበኘው ለወራት ተከልክሎ መቆየቱን ሲፒጄ :ይናገራል.

ድርጅቱ ማረሚያ ቤቱ በተመስገን ላይ የሚፈጽመውን የመብት ጥሰት ለማስቆም: ለኢፌድሪ ፍትህ ሚኒስቴር እንዲሁም አሜሪካ ላለው የኢትዮጵያ ኤምባሲ :በተደጋጋሚ ጊዜ በስልክና በኢሜል ጥያቄ ማቅረቡን ጠቅሶ :ይሁን እንጂ ከመንግስት በኩል ምንም አይነት ምላሽ እንዳልተሰጠው ተናግሯል.

በሀገሪቱ የጋዜጠኞች ይዞታ ላይ የራሱን ጥናት እንዳደረገ የሚገልጸው ሲፒጄ :መንግስት 17 ጋዜጠኞችን ማሰሩንና: ከ 30 የማያንሱ ደግሞ መሰደዳቸውን ይናገራል. የኢትዮጵያ መንግስት: ተቋሙ የሚያወጣቸውን ሪፖርቶችና ማሳሰቢያዎች ወደጎን በማለት: ይህን ጋዜጠኞችን የማፈን ተግባሩን እንደገፋበት የሚገልጸው ድርጅቱ :በተለይ ከመጪው የግንቦት ምርጫ በፊት : ብዙሀኑን ነጻ ሚዲያና ጋዜጠኞች የማፈን ተግባሩን ቀጥሎበታል ሲል መንግስትን ከሷል.

የተቃዋሚ ፓርቲዎች አመራሮች የእምነት ክህደት ቃላቸውን ‹ሰጡ›

በእነ ዘላለም ወርቃገኘሁ የክስ መዝገብ :የሽብር ክስ የተመሰረተባቸው የተቃዋሚ ፓርቲ አመራሮችና :ሌሎች በተመሳሳይ መዝገቡ የተካተቱ ተከሳሾች: በተከሰሱበት ድርጊት ላይ የእምነት ክህደት ቃላቸውን ሰጡ፡፡

ሰማያዊ ፓርቲ፣ የአንድነት እና የዓረና ትግራይ አመራሮችን ጨምሮ 10 ተከሳሾች: መጋቢት 10/2007 ዓ.ም በፌደራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት  19ኛ ወንጀል ችሎት የቀረቡ ሲሆን : ተከሳሾች በቀረበባቸው ክስ ላይ: የእምነት ክህደት ቃላቸውን ሰጥተዋል፡፡ በዚህ መሰረት: ከአንደኛ ተከሳሽ ዘላለም ወርቃገኘሁ ጀምሮ፣ ‹‹በክሱ ላይ የተመለከተውን ድርጊት ፈጽመዋል ወይስ አልፈጸሙም?›› የሚል ተመሳሳይ ጥያቄ ለእያንዳንዳቸው የቀረበላቸው ሲሆን: ብዙዎቹ ተከሳሾች ምላሻቸውን በቀጥታ ለመስጠት አለመፈለጋቸውን አሳይተዋል፡፡

1ኛ ተከሳሽ ዘላለም ወርቃገኘሁ: ለቀረበለት ጥያቄ፣ ‹‹በአቃቤ ህግ እና በፖሊስ ተቀነባብሮ የቀረበብኝን ክስ በተመለከተ ለክሱ እውቅና ላለመስጠት ምንም አልልም፡፡ በክሱ ላይ አስተያየት በመስጠት: ለጸረ-ሽብር አዋጁ እውቅና መስጠት አልፈልግም›› የሚል መልስ በመስጠቱ: ፍርድ ቤቱ ክሱን ክዶ ቃል እንደሰጠ አድርጎ መዝግቦታል፡፡

2ኛ ተከሳሽ ሀብታሙ አያሌው በበኩሉ: ‹‹በክሱ ላይ የተመለከተውን ድርጊት እንዳልፈጸምኩ : እንኳን እኔ ከሳሾቼም በደንብ ያውቃሉ፡፡ ከሳሾቼ: እኔ ድርጊቱን የመፈጸም ፍላጎቱም ሀሳቡም እንደሌለኝ ያውቃሉ›› ብሏል፡፡

3ኛ ተከሳሽ ዳንኤል ሺበሽ ደግሞ፣ ‹‹እኔ ስለ ሽብር የሰማሁት ከአልቃይዳው መሪ ኦሳማ ቢላደን እና መለስ ዜናዊ ነው፡፡ እኔ አሸባሪ አይደለሁም፤ ሀሳቡም ሆነ ፍላጎቱም የለኝም፡፡ ባህሌና እምነቴም አይፈቅድልኝም›› ሲል ለፍርድ ቤቱ አስረድቷል፡፡

 

4ኛ ተከሳሽ አብርሃ ደስታ ‹‹አሸባሪ ማለት የፖለቲካም ሆነ ሌላ ዓላማውን: ሰላማዊ ዜጎችን በማሸበር ለማስፈጸም የሚሰራ ነው፡፡ ኢትዮጵያ ውስጥ ብቸኛው አሸባሪ ድርጅት ህወሓት/ኢህአዴግ ነው፡፡ እኔ ደግሞ የዚህ አሸባሪ ድርጅት ተቃዋሚ ነኝ›› በሚል ምላሽ ሲሰጥ

5ኛ ተከሳሽ የሺዋስ አሰፋ በበኩሉ፣ ‹‹በመጀመሪያ ለመጨረሻ ጊዜ ስለሆነ የምናገረው እንዳታቋርጡኝ አደራ እላለሁ፡፡ ክሱ ቅንብር ነው፡፡ ዳኞችም ህጉ የሰጣቸው ነጻነት አይታይባቸውም፡፡ ይህ 19ኛ ወንጀል ችሎት የጦር ችሎት ነው የሚመስለኝ፡፡ ስለሆነም የጦር ችሎት በሚመስል ችሎት እየተንገላታን ነው›› ሲል ተናግሯል፡፡ የሺዋስ በዳኞች በተደጋጋሚ ንግግሩ እንዲቅረጥ ተደርጓል፡፡ በመጨረሻም ክሱን ክዶ ቃል ሰጥቷል በሚል ተመዝገቦለታል፡፡

በአጠቃላይ ተከሳሾች ክሱ ላይ የተጠቀሰውን ድርጊት ክደው ቃል በመስጠታቸው አቃቤ ህግ ምስክሮችን እንዲያሰማ ለግንቦት 13፣ 14፣ 15/2007 ዓ.ም ለተከታታይ 3 ቀናት ምስክር እንዲሰማ ቀጠሮ ተሰጥቷል፡፡  በተየያያዘ ዜና

የዞን 9 ጦማሪያና ጋዜጠኞች በፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት 19ኛ ወንጀል ችሎት  ቀርበው ተጨማሪ የጊዜ ቀጠሮ እንደተሰጠባቸው ታውቃል

አቃቤ ሕግ በተከሻሾች ላይ ያቀረበው የኦዲዮ ሲዲ ማስረጃ እንዲደርሳቸው ባቀረቡት ጥያቄ ላይ ችሎቱ ብይኑን ስላልጨረሰ ለመጋቢት 15 ቀን 2007 ዓ.ም ተለዋጭ ቀጠሮ የተሰጠባቸው…….

የደቡብ ሱዳን መንግስት የኢትዮጵያ አማጽያንን ይደግፋል ተባለ

በሳልቫኪር የሚመራው የደቡብ ሱዳን መንግስት ኢትዮጵያን የሚወጉ አማጽያንን እንደሚያደራጅና እንደሚደግፍ ተነገረ፡፡ ሱዳን ትሪብዩን የደቡብ ሱዳን አማጽያንን ጠቅሶ እንዳወራው ከሆነ የደቡብ ሱዳን መንግስት ከኢትዮጵያ መንግስት ጋር በገጠመው ቅያሜ ምላሽ ለመስጠት ሲል ኢትዮጵያን በጋምቤላ በኩል የሚወጉ አማጽያንን እያስታጠቀ ይልካል ሲል አውርቷል፡፡

አስተማማኝ መረጃ ማግኘታቸውን የገለጹት የደበብ ሱዳን አማጺያን መሪ የሪክ ማቻር ቃል አቀባይ ጋትዴት ዳክ ለሱዳን ትሪብዩን ሲናገሩ የደቡብ ሱዳን መንግስት በኢትዮጵያ ላይ አማጽያንን እንደሚመለምል፣ እንደሚያሰለጥንና እያስታጠቀ ወደጋምቤላ ክልል እንደሚልክ ገልጸዋል፡፡

ይህ በደቡብ ሱዳን መንግስት በመደራጀትና ወደኢትዮጵያ ጋምቤላ ገብቶ ጥቃት ለመሰንዘር በመንቀሳቀስ ላይ ያለ ሀይል በደርግ ዘመን የጋምቤላ አካባቢ አስተዳደር በነበሩትና እአአ በ1991 አገዛዙ ሲወድቅ ወደውጪ በሸሹት ሰው በቶዋት ፓል ቻይ መሪነት የሚንቀሳቀስ እንደሆነ አማጺያኑ ለሱዳን ትሪብዩን ተናግረዋል፡፡

ቶዋት ፓል ቻይ በጋምቤላ አገዛዝ ዘመናቸው ያኔ በጆን ጋራንግ ለሚመራውና አሁን ላይ በሳልቫኪር እየተመራ ደቡብ ሱዳንን ለሚያስተዳድረው የደቡብ ሱዳን ነጻ አውጪ ጦር ድጋፍ በመስጠት የሚታወቁ ሰው ሲሆኑ ኋላ ለይ በስደት ዘመናቸውም ሳልቫ የተመቻቸ ሀላፊነትና መጠጊያ ሰጥተዋቸው እንደቆዩ ተወስቷል፡፡

The post የሳምንቱ አበይት ዜናዎችና ዳሰሳ በዴሲሶን ሬዲዮ ይቀርብላቸዋል appeared first on Zehabesha Amharic.

የሕወሓት ሰዎች በትግራይ ክልል ለፓርላማ ከመድረክ ዕጩዎች ጋር ይፎካከራሉ

$
0
0

አርከበ ዕቁባይ አይወዳደሩም

299d05d703691f17d2f061a06bf1f93c_Lዘንድሮ ለአምስተኛ ጊዜ በሚካሄደው ጠቅላላ ምርጫ የሕወሓት/ኢሕአዴግ ከፍተኛ አመራሮች ከሆኑት መካከል አቶ ዓባይ ፀሐዬ፣ ዶ/ር ቴድሮስ አድሃኖም፣ ዶ/ር አድኃነ ኃይለ አድኃናና አቶ ጌታቸው ረዳ በትግራይ ክልል በተለያዩ ዞኖች ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ከመድረክ ዕጩዎች ጋር እንደሚወዳደሩ ለማወቅ ተችሏል፡፡

ከድርጅቱና ከብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የተገኘው መረጃ እንደሚያመለክተው፣ በዘንድሮ አምስተኛ ዙር ምርጫ አቶ ዓባይ ፀሐዬ በስለኽለኻ (ምዕራብ ዞን)፣ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ዶ/ር ቴድሮስ አድሃኖም በብዘት (ምሥራቅ ዞን)፣ የጠቅላይ ሚኒስትሩ ልዩ አማካሪ አቶ ጌታቸው ረዳ በአላማጣ (ደቡብ ዞን) ሕወሓት/ኢሕአዴግን ወክለው ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ከአረና ትግራይ (መድረክ) ተወካዮች ጋር ይፎካከራሉ፡፡

በሽሬ እንዳ ሥላሴ የአረና ትግራይ ለሉዓላዊነት ፓርቲ ጽሕፈት ቤት ኃላፊ አቶ ተካልኝ ታደሰ አቶ ዓባይ ፀሐዬን፣ በአዲስ አበባ የአረና ፓርቲ ተጠሪ አቶ ኪዳነ አመነ ዶ/ር ቴድሮስ አድሃኖምን፣ እንዲሁም የአረና የደቡብ ትግራይ አካባቢ ተጠሪ አቶ ንጉሥ አብርሃ ደግሞ አቶ ጌታቸው ረዳን መድረክን ወክለው እንደሚፎካከሩ ለማወቅ ተችሏል፡፡

ከዚህ በተጨማሪም የቀድሞው የትምህርት ሚኒስትር ዶ/ር አድኃና ኃይለ አድኃና በማይጨው ከተማ ሕወሓት/ኢሕአዴግን ወክለው እንደሚወዳደሩ ለማወቅ ተችሏል፡፡

ይህ በእንዲህ እንዳለ የአረና ትግራይ (መድረክ) ማዕከላዊ ኮሚቴ አባልና የምሥራቅ ዞን አስተባባሪ የሆኑት መምህር ፍፁም ግርሙ በአዲግራት ከተማ የኢሕአዴግ ዕጩ የሆኑትን ዶ/ር መብራህቱ መለስን ይፎካከራሉ፡፡ እንዲሁም የአረና ፓርቲ የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ አቶ አምዶም ገብረ ሥላሴ በሀገረ ሰላም (ተምቤን አበዓዲ) የምርጫ ጣቢያ የሕወሓት/ኢሕአዴግ ተወካይ የሆኑትን አቶ ብርሃኑ ገብረ ማርያምን ይፎካከራሉ፡፡

በተያያዘ ዜና ከቀድሞው ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ ሕልፈት በኋላ የሕወሓት ሊቀመንበር የሆኑት የትግራይ ክልል ፕሬዚዳንት አቶ ዓባይ ወልዱ፣ ያለምንም ተቀናቃኝ በአክሱም አካባቢ ለክልል ምክር ቤት ለምርጫ ይቀርባሉ፡፡

መድረክን ወክለው ባለፈው አራተኛ ዙር ምርጫ አቶ ዓባይን የተፎካከሩት ወንድማቸው አቶ አውዓሎም ወልዱ እንደማይወዳደሩ ለማወቅ ተችሏል፡፡ እንዲሁም ባለፈው ምርጫ መድረክን ወክለው በአደዋ ከአቶ መለስ ጋር ተፎካክረው የነበሩት የአረና ትግራይ ፓርቲ መሥራች ወ/ት አረጋሽ አዳነ በመቐለ ከተማ ለክልል ምክር ቤት የሚወዳደሩ ሲሆን፣ በእሳቸው ቦታ አቶ ተክላይ ታደለ ከሕወሓት ምክትል ሊቀመንበር ከዶ/ር ደብረ ጽዮን ጋር እንደሚፎካከሩ ለማወቅ ተችሏል፡፡

ቀደም ሲል ከሕወሓት ማዕከላዊ ኮሚቴና ከሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ የተሰናበቱት ዶ/ር አርከበ ዕቁባይ፣ በተለያዩ ማኅበራዊ ድረ ገጾችና በተለያዩ ሕዝባዊ ስብሰባዎች ወደ ፓርቲው ከፍተኛ አመራር እንዲመለሱ ጥያቄ ቀርቦላቸው ነበር ቢባልም፣ በዘንድሮ ምርጫ እንደማይወዳደሩ ለማወቅ ተችሏል፡፡

አረና ትግራይ ለሉዓላዊነት ፓርቲ በትግራይ ክልል ከሚገኙት ሕወሓት ሙሉ ለሙሉ ከሚወዳደርባቸው የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 38 ወንበሮች መካከል በሃያ ዘጠኙ ይፎካከራል፡፡ እንዲሁም ለክልል ምክር ቤት 74 ተወዳዳሪዎች ማቅረቡ ታውቋል፡፡

ፓርቲው አባል የሆነበት መድረክን በመወከልም በአዲስ አበባ ከተማ ሦስት ተፎካካሪዎችን (አቶ ጎይተኦም ፀጋይ፣ አቶ ካህሳይ ዘገየና አቶ አብረሃ ካሳን) ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በዕጩነት ማቅረቡን ለማወቅ ተችሏል፡፡

Source:: Ethiopian Reporter

The post የሕወሓት ሰዎች በትግራይ ክልል ለፓርላማ ከመድረክ ዕጩዎች ጋር ይፎካከራሉ appeared first on Zehabesha Amharic.

የኢትዮጵያ ተዋጊ ጄቶች፤ የኤርትራን የወርቅ ማዕድን ማውጫ፤ ሚሻን በቦንብ ደበደቡ ሲል የሕወሓት መንግስት ገለጸ

$
0
0

የኤርትራ ወርቅ ማዕድን የአየር ጥቃት ደረሰበት
ከየኤርትራ ኢኮኖሚ ዋልታ እንደሆነ የሚነገርለት፣ በማይ እዳጋ የሚገኘው የሚሻዕ ወርቅ ማዕድን ካምፓኒ በአየር መደብደቡን የሕወሓት መንግስት አስታወቀ::

የሕወሓት መንግስት እንዳለው የአየር ጥቃቱን ያደረሰው በወያኔ የሚመራው ወታደራዊ ኃይል ሲሆን፤ በጥቃቱም የወርቅ ማውጫው ክፉኛ መጎዳቱን ገልጿል:: የኤርትራ መንግስት በዚህ ጉዳይ ያለው ነገር የለም:: ዘ-ሐበሻ ጉዳዩን ተከታትላ ትዘግባለች::

ኤርትራ ከዚህ የማዕድን ማውጫ በአመት እስከ 400 ሚሊዮን ዶላር ታገኛለች። የዚህ ማዕድን ስፍራ መመታት፤ የአገሪቱን የኢኮኖሚ ኃይል በእጅጉ ይጎዳዋል።

The post የኢትዮጵያ ተዋጊ ጄቶች፤ የኤርትራን የወርቅ ማዕድን ማውጫ፤ ሚሻን በቦንብ ደበደቡ ሲል የሕወሓት መንግስት ገለጸ appeared first on Zehabesha Amharic.

ማነው አሸባሪ የትግሪይ ነጻ አውጪ ግንባር? ወይስ ኢትዮጵያዊው ግንቦት ሰባት? –ከሳሙኤል አሊ

$
0
0

samuelየትግራይ ነጻ አውጪ  ኢትዮጵያን መምራት ከጀመረ 24 አመታትን አስቆጥራል። በዚህ የጭለማ ዘመን ኢትዮጵያዊው በወያኔ  ጭፍን ጥላቻ  እንደ ጭቃ እየተረገጠ መገዛት ከጀመረ አመታቶች ተቆጠሩ። እነዚህ ጨለምተኞች በአፋቸው እውነት የማይናገሩ ልቦናቸው ቂም ያረገዘ፣  አእምሮአቸው በክፋት የተመረዘ፣  የአስተሳሰብ ደሃ፣ ዘረኛ እና ዘረኝነትን በሰው ልቦና የሚዘሩ፣ በኢትዮጵያ ሕዝብ የተጠሉ የደደቢት በቆልቶች ናቸው::

ኢትዮጵያን  ከTPLF  አፓርታይድ አገዛዝ ነፃ ለማውጣት የሚታገለው ግንቦት 7 አሸባሪ ነውን? እስቲ በከፊል እንመልከት፡-

ወያኔ ያሰመረው መስመር አለ ያም መስመር ኢትዮጵያን የሚያጠፋ መስመር ነው። ህዝብን ከህዝብ ጋር፣ ዘርን ከ ዘር ጋር፣ ጎሳን ከጎሳ ጋር፣ የሚያጋጭ መስመር ነው። ኢትዮጵያኑ  ሀይማኖታቸውን በነጻነት እንዳያምኑ  የሃይማኖት አባቶችን እንዳይመርጡ በነጻነት ፈጣርያቸውን እንዳያመልኩ  የሚያደርግ መስመር ነው።  ዜጎች ሲኖሩበት ከነበረው ቄያቸው ካለበቂ ካሳ የተወሰኑ አካላትን ለመጥቀም ሲባል ብቻ ለልማት በሚል ሰበብ ማፈናቀል እና የጎዳና ተዳዳሪ ተመጽዋች የሚያደርግ መስመር ነው። ነፍስ ጡር እህቶቻችንን አጥንታቸው እስኪሰበር የሚቀጠቅጥ መስመር …መብታቸውን የጠየቁ የነጻነት ታጋዮችን  ወደ ጭለማ ቤት የሚወረውር መስመር… ኸረ ስንቱ ተጠቅሶ ይቻላል…።’

ይሄን የባርነት እና  የሽብርተኝነት አገዛዝ  አይኑን በጥቁር ጨርቅ ሸፍኖ ምንም እንዳልተፈጠረ እራሱን አሳምኖ የሚቀበል ካለ ወያኔ ከደገሰው ድግስ መመገብ ይችላል ወያኔ ከካበው የእንቧይ ካብ መሰቀል ይችላል።

ከመስመሩ  ውጪ የሆኑትን ሁሉ ተለጣፊ ታርጋ እየተስጣቸው አንተ ግንቦት 7 ነህ፣ አንተ ኦነግ ነህ፣ አንት ኦብነግ፣ እያሉ የፖለቲካ እንቅስቃሲያቸውን ለማጥፋት ይጠቀሙበታል። እውን ግን በዚህ በማፈን ስራ እና  በማጠልሽት ድርጊታቸው የኢትዮጵያን ህዝብ ሊያቆሙት ይችላሉን?

የወያኔው መሪ በአንድ ወቅት  ጠንካራ ተቃዋሚ የለም ብለው በተናገሩ ማግስት መሬት  ያንቀጠቀጠ  ደጋፍ  ያገኙት ቅንጅቶች ኢትዮጵያዊነት ማለት ምን ማለት እንደሆነ  በምርጫ በካርድ አሳያቸው ይሄን ያዩ ጊዜ ወደ ሚኒሊክ ቤተመንግስት በታንክ እንጂ በካርድ መች ገባን በማለት የተሰረቀው ድምጻችን ይመለስል ብለው አደባባይ በወጡ ሰላማዊ ዜጎቻችን ላይ  ግንባራቸው ላይ 11 ቁጥር ታፔላ ባስገጠሙ አጋዚ  ወታደሮች በጠራራ ጸሃይ በጥይት ተቆሉ የንጹሃን ደም በየጎዳናው ፈሰሰ  ያን ጌዜ ነበር የኢትዮጵያ ህዝብ በመረጣቸው አካላት ሊመራ  እንደማይችል በመረዳታቸው   ይህን መሰዋትነት ለመክፈል  የተዘጋጁ በጥቂት ግዜ  ውስጥ  ግንቦት 7፣ አርበኞች ግንባር እንዲሁም ሌሎች  ብረት አንስተው ወደ ጫካ ተመሙ። ይሄም ከጊዜ ወደ ጊዜ እያደገ የመጣው የህዝብ ቁጣ  ሲያዩ ውስጣቸው ተሸበረ ስራቸውንም  ስለሚያውቁ  መርዘኛ ተግባራቸውን  ማሰራጨት ጀምረዋል።

ወያኔ በመማር ማስተማር ሂደት ውስጥ ግልጽ እና እውቀት ያለው እንዲሁም  ሰለ አገር አሳቢውን በተሰመረላቸው መስመር  ላይ ይገቡ ዘንድ ግድ ይላቸዋል። በዚህ መስመር ያልገቡትን በሙሉ  ስም ይለጥፍላቸዋል አንተ ከኢሳት እና ከ ግንቦት7 ጋር   ግኑኝነት አለህ  የሻብያ ተላላኪ ነህ  አልያም እነዚህ ድርጅቶች ትረዳለህ በሚል ሰበብ ክስ ይቀርብባቸውና   ወደ እስር ቤት ይወረወራሉ።

ወያኔ በፖለቲካና ፖለቲከኞች ዙርያ በወያኔ አዙሪት ውስጥ እንዲዞሩ ይጠየቃሉ  በዚህ አዙሪት ውስጥ ገብተው አራሳቸውን አዙረው የኢትዮጵያን ህዝብ አዙሪት ውስጥ እንዲከቱ ይደረጋሉ የለም የወያኔ ፖለቲካ አዙሪት ኢትዮጵያን አጥፊ ነው ስርዓቱም የበሰበሰ የዘረኝነት ፖለቲካ የሚከተል ነው ይህ የዘር ፖለቲካ ደግሞ እንደ ርዋንዳ  ከመጨራረስ እና ከመተላለቅ ውጭ ለኢትዮጵያ የሚጠቅማት ነገር የለም። ይህ የዘር ፖለቲካ በአንድ አገር የሁሉንም መብት ባለማክበር እልቂትን የሚያመጣ  እንጂ እድገትና ፍቅርን አይሰጠንም። ይሄ  የዘር ፖለቲካ ለመሰረተውም ለሚከተለውም እንዲሁም ለሁሉም ህብረተሰብ በመጠፋፋት የፀፀት ታሪክ እንጂ የወደፊታን ኢትዮጵያን አይጠቅማትም ብለው የፖለቲካ ፓርቲ መስርተው አቋማቸውን በግልጽ አሳውቀው እየተንቀሳቀሱ ባሉት ፓለቲከኞች ላይ በ 24 አመት ውስጥ ምንም ያልተለወጠውን የወደቀ እና የተናቀ  ስራውን በመስራት የአሸባሪነት ስም ሰጥቶ  እስር ቤቱን የንጹሃን ዜጎች ማሰቃያ ካደረገው አመታቶችን ቆጥሩ።

የኢትዮጵያ ህዝብ ሆይ አንድ ሆነን የምንሳበት ጊዜው አሁን ነው። ከአሁን በኋላ ወያኔ እያሰረን እየገደለን እንዲኖር ለደቂቃም ቢሆን መፍቀድ የለብንም። ዘርን ከዘር፣ ሐይማኖትን ከሐይማኖት፣ አጋጭቶ  እራሱ ጥግ ሆኖ ሊስቅ የፈለገን  በኢትዮጵያን ምድር ላይ የበቀለ ወያኔ የተባለውን ባንዳ  ጠላት በጋራ ሆነን እናሰወግድ።  ለነጻነት  እና  ለፍትህ  ለእኩለነት የሚታገለው የግንቦት7  መሪዎችን የምናውቃቸው አብረውን የነበሩ ሰለ ኢትዮጵያ  መጽአኢ ተስፋ  ቀን ከለሊት የሚተጉ  ሰለ  አንዲቷ ኢትዮጵያ ሲሉ መስዋት ለመሆን የተዘጋጁ መሆናቸውን ሁሉም የሚያውቀው ሃቅ ነው። ስለዚህ   የቻልን ወደዚህ የትግል ጎራ እንቀላል። ሁሉም በያለበት ለነጻነቱ ሲል ይደራጅ።  ገበሬውም ሞፈሩን፣ ተማሪውም ብዕሩን፣ አስተማሪውም ጠሜኔውን፣ ነጋዴውም ብሩን፣ ወታደሩም ብረቱን  ያንሳ።  የሐይማኖት ሰዎችም ጸሎታችሁን  ሰለ   ኢትዮጵያ  ብላቹህ በአንድነት አሰሙ  ኢትዮጵያን እና ህዝቧን የሚታደጋት አምላክ አላትና ። ለ24 አመት ኢትዮጵያን ሲያሸብር   የኖረውን ወያኔን እናጥፋ። ሞት  ለዘረኞች  እና  ለዘርዛሪዎች ይሆናል።

 

ኢትዮጵያ ለዘላለም ትኑር

 

ከሳሙኤል አሊ (ከኖርዌይ)

22.03.2015

samilost89@yahoo.com

 

The post ማነው አሸባሪ የትግሪይ ነጻ አውጪ ግንባር? ወይስ ኢትዮጵያዊው ግንቦት ሰባት? – ከሳሙኤል አሊ appeared first on Zehabesha Amharic.


ምረጫ ክርክር 2፡ “የፌዴራል ስርዓተ በኢትዮጵያ”-የግል ዕይታ –ግርማ ሠይፉ ማሩ

$
0
0

girmaseifu32@yahoo.com; www.girmaseifu.blogspot.com

ተከራካሪዎች፤

  • ካሳ ተክለብርሃን እና አባዱላ ገመዳ                       ኢህአዴግ
  • በኃይሉ ሸመክት እና ደረጀ ጣሰው                      “ድንኩ አንድነት”
  • ተሾመ ወልደሐዋሪያት እና ሰማቸውን ያልያዝኩት         አዛውንት መኢብን
  • ኤርሚያስ ባልከው እና ሰሙን ያልያዝኩት ወጣት             ኢዴፓ
  • አበባው መሃሪ እና አንድ ሰማቸውን ያልያዝኩት           አዛውንት መኢአድ
(ግርማ ሰይፉ)

(ግርማ ሰይፉ)

የሁለት ሺ ሰባት ምርጫ ክርክር ሁለተኛ ክፍል “የፌዴራል ስርዓተ በኢትዮጵያ” በሚል ነው፡፡ በዚህ ክርክር ዙሪያ ስናወራ አንድ ወዳጄ አንድ ቀልድ ቢጤ ነገረኝ፡፡ በዚሁ ቀልድ ብጀምረው ወደድኩ፡፡ በቅርቡ የእንግሊዝ፣ የአሜሪካ እና የኢትዮጵያ ምርጫ አስፈሚዎች ለልምድ ልውውጥ ተገናኝተው ነበር አሉ፡፡ የአንግሊዙ ተወካይ በቅድሚያ አሁን እኛ ምርጫ በብቃት አካሂደን በዚያው እለት ምርጫ ውጤት መግለፅ ችለናል ብለው የደረሱበትን ደረጃ ሲናገሩ፤ የአሜሪካው ተወካይ ደግሞ እኛ ደግሞ ውጤቱን በቀጥታ ማሰራጨት ችለናል ብለው ይናገራሉ፡፡ የኢትዮጵያ ተወካይ (ፕሮፌሰር መርጊያ በቃና ይሁኑ አቶ ነጋ ዱፊሳ አልተገለፀም) ይህ ምን ያስገርማል ብለው በኩራት በእኛ ሀገር ውጤቱ ከምርጫ በፊት ይታወቃል ብለው አረፉት፡፡ የዘንድሮ ምርጫ የዋንጫው ባለቤት የታወቀበት ውድድር መሆኑ ከግንዛቤ እንዲያዝ እኛም እንደ ህዘብ እንደተረዳን ቀልዱ ያሰረዳል ብዬ አምናለሁ፡፡

በዛሬው ክርክር በእውነቱ ያዘንኩት በክርክሩ ፓርቲያችውን ወክለው ለቀረቡት ለአቶ ካሳ ተክለ ብርሃን እና ለአቶ አባዱላ ገመዳ ነው፡፡ በረጅም ዓመት በትጥቅ ትግል እንዲሁመ 24 ዓመት በመንግሰትነት የፖለቲካ አመራር ሲሰጡ የነበሩ ሰዎች የዚህ ሁሉ “ድካም” እና መስዋዕትነት ውጤት ዛሬ ከጎናቸው ሆነው በደህንነት መስሪያ ቤት ፈቃድ ያገኙ፤ የኢትዮጵያ ህዝብ የደረሰበትን የፖለቲካ ደረጃ የማይመጥኑ የፓርቲ ወኪል ነን የሚሉ ሰዎች ጋር ያደረጉት ክርከር ነው፡፡ ማለት የፈለኩት ኢህአዴግ የዚህን ያህል የፖለቲካ ልምድ አለኝ እያለ ልኩ የዚህን ያህል የወረደ እንዲሆን በአንድነት እና በመኢአድ ፓርቲ ላይ ያደረገው ጣልቃ ገብነት ነው፡፡ እንደ እነርሱ አባባል ለሰማዕታት ክብር ለመስጠት የሚያስችል ደረጃ ዲሞክራሲውን ሊያደርሱት አልተቻላቸውም፡፡ ህወሃት ትግል ከጀመረበት ቢቆጠር ከአርባ ዓመት በላይ ተደክሞ የተደረሰው እዚህ መሆኑ አሳፋሪ ነው የሚል የግል እይታ አለኝ፡፡

ለማነኛውም ወደ ክርክሩ ዝርዝር ስንገባ ካለፈው በተቃራኒ መጥፎውን የክርክር ጀማሪነት የወሰዱት “ድንኩን አንድነት” ወክለው የተገኙት አንድነትን በማፍረስ ቀንደኛ ተዋናይ የነበረው ደረጀ ጣሰው እና በኃይሉ ሽመክት የሚባል አንድነት ውስጥ የማላውቀው ወጣት ነው፡፡ በኃይሉ ሽመክትን በእውነት የት ወረዳ የተደራጃ አባል እንደነበር አላውቅም፡፡ ለማነኛውም ሁሉንም የማወቅ ፍላጎትም ሁኔታም የለኝም፡፡ እርግጡ ግን ለክርክር ካዘጋጀናቸው ሰዎች ውስጥ አልነበረም፡፡ አንድነትን ወክለው እንዲከራከሩ በዝገጅት ላይ የነበሩት የአንድነትን ፕሮግራም ጠንቅቆ ማወቅ የግድ ስለሚል ነው፡፡ ለዚህ ዋነኛው ማሳያ “የኮሚሽነር ጄነራል” ትዕግስቱ አወሉ “ድንኩ አንድነት” ፓርቲ ፕሮግራም ለውጥ ካለደረገ በስተቀር የአንድነት የፌዴራሊዝም አማራጭ “ጂኦግራፊ መሰረት ያደረገ ፌዴራሊዝም” የሚል አይደለም፡፡ በኃይሉ ስለ ፌዴራሊዝም ጎግል ሲያደረግ ስራ በዝቶበት የአንድነትን የፌዴራሊዝም ግልፅ አማራጭ ለማቅረብ አልቻላም፡፡ የበሀይሉን ለአንድነት ፓርቲ እንግዳነት የሚያሳብቀው ሌላው አንድነት “ሀብታሙ ሰዩም” የሚባል እሰረኛ የሌለው መሆኑ ነው፡፡ ደረጀ ጣሰው ከዚህ አንፃር  ጥቁር እንግዳውን በሀይሉ ሸመክትን በመራጃ ማቀበል እንዲረዳው የሚጠበቅ አይመስለኝም፡፡ በክርክር አብሮት ስለተገኘ ምሽት ክለብ ወሰዶ እስክስታ/ዳንስ ሊጋብዘው ይችል ይሆናል፡፡ ሌላው የበሀይሉን እንግዳነት የሚያሳየው “ራዕያችን ዋንጫ ነው” የሚለው የቃላት ግድፈት ዋንጫውን እንደ ምርጫ ምልክት የመረጥን ሰዎች በዋንጫው ዙሪያ ያደረግነውን ዝርዝር ውይይት ስለአላገኙት ዋንጫው ከምርጫ ውድድር ምልክትነት አልፎ “ራዕይ” እሰከመሆን የሚደርስ የቃላት ግድፈት ውስጥ እንዲገባ አድርጎታል፡፡ ለማነኛም በኃይሉ ከፎረም የመጣ፣ በአንድነት ወጣቶች ውስጥ ራሱን የደበቀ የቀበሮ ባሕታዊ መሰለኝ፤ ለማነኛውም በሀይሉ ሊማር የሚችል ወጣት እንደሆነ ለመገንዘብ አልተቸገርኩም፡፡ አንድነትን ወክሎ ለክርክር ይመጥናል የሚባል ተከራካሪ አይደለም፡፡ ለ”ድንኩ አንድነት” ግን ከበቂ በላይ ነው፡፡ በሀይሉ የአንድነት አባል ከሆነ ወረዳውን እና የወርሃዊ ክፍያ የከፈለበትን ፌስ ቡክ ላይ ቢለጥፈው “ከፎረም” የመጣ ከሚለው ጥርጣሬ እተርፋለሁ፡፡

መኢብን በእርግጥ የመሳፍንት/መስፍን መኢብን ነው ወይ? ያስብላል፡፡ እኔ መሳፍንት/መስፍን የሚባል ግለሰብ የሚመራው ፓርቲ በሀገር ውስጥ ነዋሪ የሆኑ የኢትዮጵያን ሁኔታ የሚረዱ አባላት አሉ ብዬ አላምንም ነበር፡፡ ይህን ለማለት የሚያስደፍረኝ በግሉ የፈለገውን ከማለትና ከማድረግ አልፎ ተቃዋሚ ፓርቲዎችን በጠራራ ፀሃይ ከገዢዎች ጎን ተሰልፎ ሲዘልፍ ተው የሚለው አባል በፓርቲው ውስጥ መኖር አለበት ብዬ ስለማምን ነው፡፡ ለማነኛውም የመኢብን ተወካዮች በተደራጀ መልክም ባይሆን በዚህች ሀገር ያለውን ፌዴራሊዝም ዕፀፆች ለማሳየት ሙከራ አድርገዋል፡፡ ተከፋፍሎ የተሰጣቸው 19 ደቂቃ አንሶዋል ቢሉም በሁሉም ክፍሎች ግምሻ ላይ ሃሰብ አጥሮዋቸው ፈተና ውስጥ ሲገቡ ታዝበናል፡፡ ለማነኛውም ኢህአዴግ ከ24 ዓመት ወዲህ ያመጣው ኦሮሞ፣ ትግሬም፣ ሀዲያም፣ ወዘተ የሌለ መሆኑን በመግለፅ ይህ የኢህአዴግ የአፋዊ ፌዴራሊዝም ተቀባይነት የለውም ማለታቸው እውነት ነው፡፡ ይህ ግን በምንም መመዘኛ መኢብን የሚባል ፓርቲ ለምርጫ መቅረብ ያለበት ፓርቲ ነው ማለቴ አይደለም፡፡ ህዝብ ወክሎ ለምርጫ ለመቅረብ የሚያስችል የፓርቲ አቋም ያለው ፓርቲ ነው ብዬ ከምር ልወስደው አልችልም፡፡ የመሳፍንት ዓይነት ሰው የሚመራው ፓርቲ የፈለገ ጠንካራ ሰው ውስጡ ቢኖር የትም ሊደርስ አይችልም፡፡ እነዚህም ለክርክር የመጡ ሰዎች መሳፍንትን ያላስታገሱ እንኳን ሀገር፣ ቀበሌ ማስተዳደር የሚችሉ ሊሆኑ አይችሉም፡፡ መሳፍንት የሚመጥነው ኢህአዴግ ስለሆነ ከተቀበሉት ፎርም ሞልቶ እዚያው ቢገባ የሚል አስተያየት መሰጠት ስህተት አይመሰለኝም፡፡

በዚህ ክርክር እንደ ኢዴፓ ውጤታማ ክርክር ለመከራከር የሚያስችል መረጃ ያለው ፓርቲ በግሌ አልገምትም ነበር፡፡ ለዚህ አስተያየቴ መነሻ  የኢዴፓው ልደቱ አያሌው መፅሃፍ ለማጣቀሸ የሚሆን እንደሆነ ስለማውቅ ነው፡፡ ለክርክሩ የቀረቡት ወጣቶች ግን ከልምድም ሆነ ከዝግጅት ማነስ አዚህ ግባ የሚባል ክርክር ማድረግና ነጥብ ማስቆጠር አልቻሉም፡፡ የልደቱን መፅሃፍ እንደ ማጣቀሻ ሳይሆን እንደ ቅዱስ መፅሃፍ ነው የወዱት፡፡ አሁን በኢዴፓ ውስጥ ፊቱን እየለመድነው የመጣነው ወጣት ኤርሚያስ ባልከው ያባከናቸውን ጊዜዎች ለጓደኛው/ከይቅርታ ጋር ሰሙን አልያዝኩትም/ ቢተውለት የተሻለ ይሆን ነበር ብዬ እገምታለሁ፡፡ ለማነኛውም ኢህአዴጎች ለኢዴፓ ባላቸው ቅን ልቦና እና አሁን ለክርክር የቀረቡት ሰዎች ተናዳፊ ያለመሆን ካልሆነ በስተቀር ኤርሚያስ ባልከው በተደጋጋሚ የኦሮሚያ መገንጠል በሚል በቀጥታ ከልደቱ መፅሃፍ የወሰደውን ሃሰብ እንደወረዳ እያቀረበ ለጥቃት እራሱን ሲያጋልጥ ነበር፡፡ ሰሙን ያልያዝኩት የኢዴፓ ተከራካሪ ህገመንግሰት ለማሻሻል አስቸጋሪ መሆኑ ግልፅ ሆኖ እያለ አሁን ኢዴፓ ባቀረበው ዕጩም ሆነ በሌላ መስመር ሊያሳካው የማይችለውን የህገ መንግሰት ማሻሻል ጉዳይ አንስቶ ጊዜ ሲያባክን ነበር፡፡ የዚህ ክርክር ፋይዳ የሚኖረው ለምርጫ ሳይሆን ለእውቀት በሚደረግ ክርክር ቢሆን ነበር፡፡ የኢዴፓው ተከራካሪ ሊብራል ዲሞክራሲ በሚከተሉ ሀገሮች ያለ ፌዴራሊዝም ተፈትኖ የወደቀ በሚል በኢህአዴግ የቀረበውን መሰረተ ቢስ ክስ ተፈትኖ የወደቀ ሳይሆን ተፈትኖ ያለፈ መሆኑ በደንብ ለማስረዳት ሞክሮዋል፡፡ ፈተና ያላለፈው እንኳን 70 ዓመት 24 ዓመት በቅጡ መቆም ያቃተወ ግራ ዘመም ሀገሮች ውስጥ ያለው ፌዴራሊዝም በተለይም አምሳያ የሌለው አቶ ካሳ ተክለ ብርሃን ለዓለም ያበረከትነው ብለው የተመፃደቁበት ፌዴራሊዝም በእግሩ መቆም ያለመቻሉ ነው፡፡ የኢትዮጵያን ፌዴራሊዝም ልዩ እያሉ የሚያሞካሹ ምሁር ነን የሚሉ ብዙ ሰዎች እንዳሉ ይታወቃል፡፡ አቶ ካሳ ተክለብርሃንም ሆነ ድርጅታቸው ኢሀአዴግ ሁሌም የሚያሰቡትን የሚነግሯቸው ምሁራን ስለሚመርጡ ነው፡፡

በኢዴፓ እምነት አሁን ያሉት ክልሎች ስልጣን ያላቸው ፌዴራል መንግሰት አባላት ሳይሆኑ፣ የሰራ ድልድል የተደረገላቸው ምድብ ሰራተኞች መሆናቸው ትክክለኛ ምልከታ ነው፡፡ በእኔ ዕይታ ለዚህ ማሳያ የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ርዕስ መስተዳደር ከነበሩት ከአቶ ያረጋል አይሽሹም የተሻለ ማሳያ የሚገኝ አይመስለኝም፡፡ ከእርሳቸውም ሌላ በተፈለገ ጊዜ ከክልል ርዕሰ መሰተዳደርነት ተነሰቶ መጥቶ ወደ ፌዴራል መንግሰት የሚመጡበት ሁኔታ በተደጋጋሚ የታየ ነው፡፡ የአሁኑ ጠቅላይ ሚኒሰትራችን በብቃት ማነስ በሚል ከደቡብ ክልል መምጣታቸው፣ እርሳቸውን በብቃት ይተካሉ የተባሉት አቶ ሸፈራው ሽጉጤ ከመለስ ዜናው ሞት በኋላ ከክልል ርዕሰ መስተዳድረነት መነሳት፣ የጋምቤላው ርዕስ መስተዳድር ተነስተው ፌዴራል መስሪያ ቤት ቢሾሙም አድብተው ስደት መምረጣቸው፣ የድሬዳዋ የዙር አመራር፣ የሀረሪ ሀደሬዎችን ማዕከል ያደረገው የመንግሰት አሰያየም፤ ወዘተ እየተመለከትን በምን መመዛኛ የአንድ ፌዴራል አካል የሆነ የክልል መንግሰታት ናቸው ብለን ተጨፍነን ልንሞኝ አንችልም፡፡ የኢዴፓዎች መፈክር በተሳሳተ መስመርም ሆነው – “ዛሬም ይቻላል” የሚል ነው፡፡

 

በዚህ ክርክር የመኢህአድ ተወካይ አቶ አበባው መሐሪ አንድ ሀቅ ተናግረዋል፡፡ ህዝቡን በዚህ ምርጫ ምረጡን እና እንዲህ እናደርጋለን ብለው እስከመጨረሻው ለማሳሳት አልሞከሩም፡፡ በስተመጨረሻም ቢሆን በግልፅ ያሉተ “ምረጡን እና ምክር ቤት ከገባን ወክለን እንከራከርላችኋለን” ነው፡፡ ለወጉም ቢሆን መንግሰት እንሆናለን አላሉም፡፡ በዚህ አባባላቸው የኢህአዴግን ቀጣይ መንግሰትነትን አምነው ተቀብለውታል፡፡ በክርክሩ ከአንድ ፖለቲከኛ በማይጠበቅ ደረጃ የሰሩት ስህተት እና አቶ አባዱላንም ያሳሳቱት “ህዝቡ በአሰር ብር እንዳይታለል” በሚል የሰጡት አስተያየት ነው፡፡ አቶ አበባው መሃሪ በምድር ላይ ያለውን ሀቅ ገዢው ፓርቲ በኢኮኖሚ ደካማ የሆኑተን ዜጎች በተለያየ መንገድ እንደሚያማልል ለመግለፅ ነው፡፡ ይህን ሀሳብ በቅጡ መግለፅ ካልቻሉ በዚህ ደረጃ ባይሉት ጥሩ ነበር፤ አቶ አባዱላም ይህን በዚሁ መንፈስ ከህዝብ ጋር ለማጋጨት ባይሞክሩ ጥሩ ነበር፡፡ ይህን የአቶ አበባው መሃሪን ስህተት ተከራካሪው አቶ ሬድዋን ሁሴን ወይም ሽመልስ ከማል ቢሆኑ ኖሮ አንድ ዶክመንተሪ የሚወጣው ስድብ ይገጥማቸው ነበር፡፡ አሁንም ኢህአዴግ በቀጣይ በኢቲቪ በሚያቀርበው ዶክመንተሪ ከህዝብ ጋር በሚያጋጭ መልኩ ቅስቀሳ አይደረግባቸውም የሚል እምነት የለኝም፡፡ ለማነኛውም “ከፍትፍት እና ከእሳት” ምርጫ ቀርቦዋል አሰበህ ምረጥ ብለው ክርክሩን አጠናቀዋል፡፡

አቶ አበባው መሃሪ በአማካሪነት ያመጧቸው አዛውንት አስተያየት ካልሰጡ ለምን እንዳደከሟቸው አይገባኝም፡፡ አሁንም እንዚህ ጎምቶ የሀገር አዛውንቶች በኢትዮጵያ ፖለቲካ ዋነኛ ተዋናይ ለመሆን የሚያደርጉትን ፍላጎት ለመግታት ካልተቻለ በቀጣይ ዋነኛ ተዋናይ የሚሆነው አዲስ ትውልድ እንዴት እድል እንደሚያገኝ ግራ የሚያጋባ ነው፡፡ አቶ አበባው መሀሪም ቢሆን በዚህ ክርክር ደረጃውን የጠበቀ የቀድሞውን መኢህአድ ወክለው ሊቀርቡ አልቻሉም፣ ወደፊትም አይችሉምና በጊዜ ቢያስቡበት ጥሩ ነው የሚል ምክር መለገስ አለብኝ፡፡ አንተን ብሎ መካሪ የሚልም ቢኖር ማለቴ ነው፡፡

ኢህአዴግ ባለፈው እንዳልኩት አዲስ ሀሳብ ሆነ አዲስ ሰው እንደሌለው አሁንም በድጋሚ አሳይቶናል፡፡ ፌዴራሊዝምን በሚመለከት ኢህአዴግ እየደጋገመ ሲናገረው ለራሱም እውነት እየመሰለው የመጣው አሁን የተዘረጋው ፌዴራሊዝም ስርዓት ባይኖር ይህች ሀገር ትበታተን ነበር የሚለው ነው፡፡ መሳሪያ ይዘው ይህችን ሀገር ሲቆጣጠሩ እነርሱ እንደ ፈለጉ ካላደረጓት ይህችን ሀገር ለመበታተን ፍላጎት ነበራቸው የሚባል ከሆነ እውነት ነው፡፡ እነሱ ስልጣን ሲይዙ እኛ በህይወት ያለን ምስክሮች ሀገራችን ቋንቋን በዋነኝነት መሰረት ያደረገ ፌዴራሊዝም ካልመጣ እንበታተናለን ብለን ተማምለን አናውቅም፡፡ ልክ ነው ህውሃት ለመገንጠል ሃሳብ ነበረው፣ ኦነግም እንደዚሁ የነፃ ኦሮሚያ ሀሳብ እሰከ አሁን አልተወም፡፡ ኦነግ እንደ ድርጅት ይህን ሀሳብ ባይተወውም መሪዎቹ እነ ሌንጮ ለታ ለአርባ ዓመት በኦነግ ሰም የተከፈለውን መሰዋዕትነት እንዴት እንደሚያወራርዱት ሳናውቅ፤ የመገንጠል ሀሳቡን ትተውት አዲስ አበባ ገብተዋል የሚል ወሬ ነፍስ ዘርቶዋል፡፡

ኢህአዴግ የሚባል ድርጅት ይህችን ሀገር ካልመራ ሀገር ትበተናለች ሰላም የሚባል ነገር የለም የሚባል ቅጥ ያጣ ሟርት ምንጩ ምን እንደሆነ ባይገባኝም፤ ይህን የሀሰት ፕሮፓጋንዳ ደጋግመው ሲያወሩት ለራሳቸውም እውነት እየመሰላቸው መጥቶዋል፡፡ በኢትዮጵያ ውስጥ ብቻ ልዩ በሆነ ሁኔታ ብዙ ቋንቋ እንዳለ አድርገው የሚነግሩን ለምን እንደሆነ እሰከ አሁን ለማንም ግልፅ አይደለም፡፡ በሌሎች የዓለም ሀገራት ብዙ ቋንቋ ብዙ ባሕል እያለም ተፋቅሮ መኖር የሚባል ነገር፣ ሀገር የሚባል የጋራ ቤት መስራት እንደተቻለ በፍፁም እንድናውቅ አይፈልጉም፡፡ በአንድ ቋንቋ እየተናገሩም በሰለምና በፍቅ መኖር አቅቷቸው በጎሳ እየተቧደኑ መገዳደል እንደሚቻል በቅርብ ያለች ሀገር ሶማሌ መፍረስ እንዳለም እንደምናውቅ አያውቁም፡፡ ስለዚህ ኢህአዴጎች ተጨፈኑ ላሞኛችሁ እያሉን ነው የሚገኘው፡፡ ይህንኑ መፈክር ነው አሁን ከ24 ዓመት በኋላ ይዘው ለምርጫ ክርክር የቀረቡት፡፡ ለዚህ ነው አዲስ ነገር የላቸውም የምለው፡፡

ለማነኛውም አስገራሚ ሆኖ ያገኘሁት የመከራከሪያ ነጥብ ከአቶ አባዱላ የቀረበው ነው፡፡ የኦሮሞ ህዝብ ወደ ትጥቅ ትግለ የገባው በቋነቋ መናገር ሲከለከል፣ ባህሉን ማሳደግ ሲያቅተው ነው የሚለው ነው፡፡ ይህ ክርክር በተለይ አቶ አባዱላ ገመዳ ላይ የሚያምር ሆኖ አላገኘሁትም፡፡  ልክ እንደ ትግራይ ልጆች ይህን ብለው ከአዲስ አበባ የኦሮሞ ልጆችን አደራጅተው ቢሄዱ ይህን ሃሳብ ልናከብረው እንችል ነበር፡፡ ለደርግ ሰራዊት ለመዋጋት ወታደር ሆነው በጦር ሜዳ ተማርከው፤ በምርኮ ወቅት ባገኙት የብሔርተኝነት ምክር በሰማኒያዎች መጀመሪያ ጀምረው ባደረጉት የጠመንጃ ትግል አማርኛ አስጠልቶኝ ነው ጫካ የገባሁት የሚመስል አሰተያየት ውሃ አልቋጥር ብሎኛል፡፡ ኢህአዴግ ፌዴራሊዝምን የመረጠው ብዝዓነትን ለማስተናገድ የቻለ ስርዓት ባለመኖሩ ነው ይሉናል፡፡ ይህ ባይሆን ልንበተን ነበር ሲሉን እኔ የሚገባኝ ግን ሊበትኑን ጫካ የነበሩት ግን እነርሱ ራሳቸው መሆናቸው ነው፡፡

ለማነኛውም ሁሉም የሚስማሙበት እኛም ቤታችን ሆነን ሰምምነታችንን የምንሰጥበት ጉዳይ ኢትዮጵያ የፌዴራሊዝም ሰርዓት ብቸኛውም አማራጭ የሚለውን ትተን ጥሩ አማራጭ ነው በሚለው ሰምምነት ያለበት መሆኑን ነው፡፡  ሰምምነት የሌለበት እና በህዘብ ይሁንታ ሊታረም የሚገባው ደግሞ ምን ዓይነት ፌዴራሊዝም? የሚለው ነው፡፡ ይህ ደግሞ በአንድ ጊዜ ተሰርቶ የሚያልቅ ሳይሆን ህዝቦች በሂደት እያዳበሩት የሚሄዱት በዓለም ላይ ያለ የአስተዳደር ዘይቤ ነው፡፡ ፌዴራሊዝም በህዘብ ብዛትና በመሬት ሰፋት እኩል የሆኑ የፌዴራል ግዛቶች የሚያዋቅሩትም አይደለም፡፡ አንድ ዓይነት ቋንቋም ሰለሚናገሩ በአንድ የፌዴራል ክልል ውስጥ መሆን አለባቸው የሚል ፎርሙላም አይሰራም፡፡ አሁን በኢትዮጵያ ያሉት ክልሎች መቼም ቢሆን በራሳቸው መንግሰት ሆነው የራሳቸው የተለየ የአስተዳደር ዘይቤ የመሰረቱበት ሁኔታ ሰለአልነበረ፤ በኢትዮጵያ የሚያስፈልገው ምርጥ ኢኮኖሚያዊ ጥቅም የሚያመጣ እና በተለይ ደግሞ ዜጎች ባልተማከለ አስተዳደር ፍትህና መልካም አስተዳደር የሚያገኙበት፣ በሀገሪቱ ፖለቲካ በቀጥታ ለመሳተፍ የሚያስችል ብቻ ሳይሆን የአካባቢያቸውን ልዮ ሁኔታ ያገናዘበ የእድገትና የፖለቲካ ተሳትፎ ለማደረግ ነፃነት የሚሰጥ ነው፡፡ ይህን ያገናዘበ የፌዴራል ሰርዓት ቢያንስ፤

  • የተለያዩ ህጎች በፌዴራል ክለሎች በሚገኙ መንግሰታት መካከል ሊኖር ይቸላል፡፡ ለምሳሌ የሞት ፍርድን ቀድመው የሚያስቀሩ ክልሎች ሊኖሩ ይችላሉ፤
  • ኦሮሚያን የመሰሉ ትልልቅ ክልሎች ውስጥ ለምሳሌ ቦረና ጅማ የመሳሰሉት አካባቢዎች የገዳ ስርዓት ሞዴል የክልል አስተዳደር እንዲኖር የሚያደርግ አሰራር፤
  • መሬትን ለኤኮኖሚ ጥቅምና ለክልሉ ፈጣን ልማት ሲሉ በነፃ ለኢንቨስትመንት ማቅረብን ጨምሮ ታክስ ክፍያን በተለያየ ምጣኔ ማስከፈል፤
  • የሰለጠነ የሰው ኃይል ወደ ክልላቸው ለመሳብ ሲባል የሚወሰዱ የተለያዩ እርምጃዎች ለምሳሌ የክፍያ ሰርዓት እና የሰራ ቋንቋን ከአንድ በላይ ማድረግ፤ወዘተ

በግልፅ የሚታዩ ልዩነቶች ሊሆኑ ይቸላሉ፡፡

የሁለት ሺ ሰባት ምርጫ አማራጭ ባይኖርም ወጪን ይዞ ገዢውን ፓርቲ ለማንገስ በሁሉም መስክ እየተውተረተረ ይገኛል፡፡ እኔም ሰራ እንዳልፈታ ያለኝን የግል ዕይታ ወርውሪያለሁ፡፡ ሁሉም ላይስማማ ቢችልም ተመዝግቦ እንዲቀመጥ በሚል ያሰፈርኩትን ሀሳብ ተወያዩበት፤ ኢህአዴግ ለውድድር የተዘጋጀበት ዐውድ ግን በእውነት አሰደማሚ እንደሆነ ይቀጥላል፡፡ ይህም ፍርሃቱን ካልሆነ ምን ሊያሳይ እንደሚችል አልገባኝ ብሎ አለሁኝ፡፡

ቸር ይግጠመን!!!

The post ምረጫ ክርክር 2፡ “የፌዴራል ስርዓተ በኢትዮጵያ”-የግል ዕይታ – ግርማ ሠይፉ ማሩ appeared first on Zehabesha Amharic.

ወደ ኢትዮጵያ የሄዱት ሌንጮ ለታ በ72 ሰዓት ወደ አውሮፓ ተመለሱ * መንግስት አባሯቸው ነው ይባላል

$
0
0

Wikileaks on Lencho Leta (TOP Secret) – Must Listen
(ዘ-ሐበሻ) የኦሮሞ ዴሞክራሲያዊ ግንባርን ይዘው ወደ አዲስ አበባ የገቡት ኦቦ ሌንጮ ለታ ኢትዮጵያ በገቡ በ72 ሰዓታት ውስጥ ወደ አውሮፓ መመለሳቸውን የዘ-ሐበሻ ምንጮች አስታወቁ:: ኦዴፍ ውስጥ ያሉ የዘ-ሐበሻ ምንጮች እንደገለጹት ኦቦ ሌንጮ ለታ በኢትዮጵያ መንግስት ተባረዋል የሚባል ነገር ቢሰሙም ማረጋገጥ ግን አልተቻለም::

ዘ-ሐበሻ የአቶ ሌንጮ ለታን ጉዳይ ለማጣራት ወደ ኦሮሞ ዴሞክራሲያዊ ግንባር የሕዝብ ግንኙነት ሃላፊ አቶ ሌንጮ ባቲ ጋር የደወለች ሲሆን ከ7 ጊዜ በላይ ብንሞክርም ስልካቸው ስለማይነሳ ሌንጮ ለምን እንደተመለሱ ማረጋገጥ አልተቻለም::

The post ወደ ኢትዮጵያ የሄዱት ሌንጮ ለታ በ72 ሰዓት ወደ አውሮፓ ተመለሱ * መንግስት አባሯቸው ነው ይባላል appeared first on Zehabesha Amharic.

ኤርትራ የሚገኙት የኢትዮጵያ ነፃነት ታጋዮች ከዚህ ቀደም በወያኔ ላይ ጥቃት ሲፈጽሙ የሚያሳይ ቭዲዮ

$
0
0

(ዘ-ሐበሻ) ኤርትራ የሚገኙት የኢትዮጵያ የነፃነት ታጋዮች በተለያዩ ጊዜያት ወደ ኢትዮጵያ ድንበር በመግባት በወያኔ ሰራዊት ላይ ጥቃት በመፈጸም ይመለሳሉ:: የኢሳት ጋዜጠኞች ሰሞኑን ወደ ኤርትራ ከተጓዙ በኋላ ከትህዴን, ከአርበኞች ግንቦት 7 እና ከሌሎችም ሃይሎች የተለያዩ ቭዲዮዎች ደርሰዋቸዋል:: ቀጣዩ ቭዲዮ ኤርትራ ያሉ የነፃነት ታጋዮች ከዚህ በፊት በወያኔ ላይ ጥቃት ሲፈጽሙ ያሳያል:: ምንም እንኳ ቭዲዮው አዲስ ባይሆንም ይመልከቱት::

ኤርትራ የሚገኙት የኢትዮጵያ ነፃነት ታጋዮች ከዚህ ቀደም በወያኔ ላይ ጥቃት ሲፈጽሙ የሚያሳይ ቭዲዮ

The post ኤርትራ የሚገኙት የኢትዮጵያ ነፃነት ታጋዮች ከዚህ ቀደም በወያኔ ላይ ጥቃት ሲፈጽሙ የሚያሳይ ቭዲዮ appeared first on Zehabesha Amharic.

የሕወሓት መንግስት በኤርትራ ላይ የአየር ጥቃት ፈጸምኩ የሚለው ቅዠት ነው ተባለ * “እንኳን የአየር ድብደባ ይቅርና ሞቅ ያለ ጭብጨባም አልተሰማም”

$
0
0

(ዘ-ሐበሻ) የሕወሓት መንግስት በኤርትራ በማይ እዳጋ የሚገኘው የሚሻዕ ወርቅ ማዕድን ካምፓኒ ላይ የአየር ጥቃት አደረስኩ ብሎ ከገለጸ በኋላ የኤርትራ መንግስት በኢትዮጵያ ምንም አይነት ጥቃት እንደደረሰበት የገለጸው ነገር አልነበረም:: አስመራ የሚገኙ የዘ-ሐበሻ ምንጮች እንደሚሉት ከሆነ በማይ እደጋ እንኳን የአየር ድብደባ ይቅርና ሞቅ ያለ ጭብጨባም አልተሰማም::
Vandalism
በኤርትራ ይህን የወርቅ ማዕድን የሚያወጣው የካናዳው የማዕድን አውጪ ድርጅት (NEVSUN RESOURCES LTD) ማምሻውን በድረገጹ (www.nevsun.com) ባወጣው መግለጫ የአየር ጥቃት እንደደረሰበት አልገለጸም:: ድርጅቱ ማርች 13 ቀን 2015 ልክ በማንኛውም መስሪያ ቤት እንደሚደርስ አደጋ መጠነኛ መሰባበር የደረሰበት ቢሆንም ጥገና አድርጎ ወደ ስራ እንደሚመለስ ገልጿል:: ይህ ጉዳት የደረሰበት የሕወሓት መንግስት እንደሚለው በአየር ጥቃት እንደሆነ ካምፓኒው ያስቀመጠው ነገር የለም::

የሕወሃት መንግስት ለምን ይህ ዜናን ማሰማት ፈለገ? የሚለውን ዘ-ሐበሻ ወደ አስመራ ምንጮቿ ጋር ደውላ የነበረ ሲሆን ምንጮቹም “የሕወሓት መንግስት ይህን ዜና ማሰራጨት የፈለገው ከፍራቻ የተነሳ ነው:: በዚህ በሚሻዕ የወርቅ ማዕድን ማውጫ በማንኛውም ድርጅት ውስጥ እንደሚፈጠር መጠነኛ የማሽኖች መሰባበር አደጋ መፈጠሩን የወያኔ ደህነንቶች መረጃ አላቸው:: የዚህ ድርጅት አካባቢ ደግሞ የኢትዮጵያ ነፃነት ታጋዮች የሚገኙበት ወታደራዊ ካምፖች አሉ:: አደጋው ከደረሰ ከአንድ ሳምንት በኋላ የሕወሓት መንግስት በኤርትራ ላይ የአየር ጥቃት እንደፈጸመ ማውራቱ ከገባበት ውጥረት የሕዝቡን አመለካከት ለመቀየር ነው” ብለዋል::

በተለይም በጎንደር አካባቢ በሕወሓት ወታደሮች እና በጎንደር ሕዝብ መካከል በተፈጠረው ውጥረት በዛሬው ዕለት 4 ሰዎች መሞታቸውን ተከትሎና ሰሞኑንም ሕዝቡ ጠመንጃ እየያዘ ጫካ እየገባ በመሆኑ ይህን ለማስቀየስ የሕወሓት መንግስት የቀየሰው የፕሮፓጋንዳ ስልት ነው ሲሉ እነዚሁ ወታደራዊ ምንጮች ለዘ-ሐበሻ ገልጸዋል::

The post የሕወሓት መንግስት በኤርትራ ላይ የአየር ጥቃት ፈጸምኩ የሚለው ቅዠት ነው ተባለ * “እንኳን የአየር ድብደባ ይቅርና ሞቅ ያለ ጭብጨባም አልተሰማም” appeared first on Zehabesha Amharic.

Hiber Radio: ኢትዮጵያ 90 ከመቶ የዝሆን ሀብቷን ማጣቷ…አልሸባብ ለኢትዮጵያ የሰልላል ያለውን ወጣት በአደባባይ መግደሉ…የአገዛዙ ጄኔራል ድንበር ተሻግረው ጋዜጠኛውን እገድልሃለው ሲሉ መዛታቸው…የሌንጮ ለታ ከኢትዮጵያ መግባትና መባረር የጋዜጠኛ በፈቃዱ ሞረዳ አስተያየት…ግብፅ በአባይ ውሃ የመጠቀም ታሪካዊ መብቴ አይለወጥም ስትል አቋሟን ዳግም መግለጿ…የመኢአድ 20 አባላት መታሰራቸውና ሌሎችም…

$
0
0

Habitamu
የህብር ሬዲዮ መጋቢት 13 ቀን 2007 ፕሮግራም

<...> ጋዜጠኛ በፍቃዱ ሞረዳ በቅርቡ ከኦሮሚያ ሚዲአ ኔትወርክ የለቀቀና ቀድሞ በአገር ቤት ትታተም የነበረችው የጦማር ጋዜጣ አሳታሚና ዋና አዘጋጅ የአቶ ሌንጮን አገር ቤት መግባትና ከአገር ቤት መውታት አስመልክቶ ለህብር ሬዲዮ ከሰጠው ማብራሪያ (ሙሉውን ያዳምጡ)

<... ...> ዶ/ር አክሎግ ቢራራ ከኢትዮጵያ ተዘርፎ ስለወጣው ገንዘብ ጠያቂ መጥፋቱ ላይ አነጋግረናቸው ከሰጡን ቃለ መጠይቅ (ሙሉውን ያዳምጡ)

ሩሲያንና አሜሪካን ጨምሮ ታላላቅ አገሮች ጋር የምትወዛገብበት የክሪሚያ ሕዝበ ውሳኔና ውህደቱን ተከትሎ የቀረቡ ተቃውሞዎች (ልዩ ዘገባ)

ሌሎችም

ዜናዎቻችን

– አቶ ሌንጮ ለታ በኢትዮጵያው አገዛዝ የደህንነት ሀላፊ ትዕዛዝ ከአገር ተባረሩ

* የድርጅታቸው ሰዎች አቶ ሌንጮ የሚያናግራቸው ባለስልጣን ስለጠፋ ከአገር ወጥተዋል ሲሉ ገልፀዋል

– የኢትዮጵያው አገዛዝ መገናኛ ብዙሃን እንደዘገቡት ወደ ኤርትራ ዘልቆ የአየር ጥቃት አልሰነዘረም

* በጥቃቱ ወደመ የተባለው የካናዳው የወርቅ ማዕድን ኩባንያ ፋብሪካው ስራውን እንዳላቋረጠ ገለጸ

– ግብፅ በአባይ ውሃ የመጠቀም ታሪካዊ መብቴ አይለወጥም ስትል አቋሟን ዳግም ገለፀች

– የግብፅ መግለጫ ኢትዮጵያ ሱዳንና ግብፅ ደርሰንበታል ካሉት ፊርማ ቀረሽ ስምምነት አደጋ ላይ ሳይጥለው አይቀርም

– የሶማሊያው አክራሪ ቡድን አልሸባብ ለኢትዮጵያ የሰልላል ያለውን አንድ ወጣት ሰሞኑን በአደባባይ ገደለ

– ኢትዮጵያ 90 ከመቶ የዝሆን ሀብቷን ማጣቷ ተነገረ

– በጋሞ ጎፋ በቅስቀሳ ላይ የነበሩት የሰማያዊ ፓርቲ አባላት ታሰሩ

* የባህር ዳር የፓርቲው ቢሮ በወከባና ማስፈራሪያ መዘጋቱ ተገለፀ

– የመኢአድ ከ20 በላይ አባላቱ ማዕከላዊን ጨምሮ በአገሪቱ የተለያዩ አካባቢዎች በእስር ላይ መሆናቸውን ተገለፀ

– የኢትዮጵያው አገዛዝ ጄኔራል ድንበር ተሻግረው እገድለሃለሁ እንዳሉት ጋዜጠኛው ገለጸ

ሌሎችም ዜናዎች አሉ

The post Hiber Radio: ኢትዮጵያ 90 ከመቶ የዝሆን ሀብቷን ማጣቷ… አልሸባብ ለኢትዮጵያ የሰልላል ያለውን ወጣት በአደባባይ መግደሉ… የአገዛዙ ጄኔራል ድንበር ተሻግረው ጋዜጠኛውን እገድልሃለው ሲሉ መዛታቸው… የሌንጮ ለታ ከኢትዮጵያ መግባትና መባረር የጋዜጠኛ በፈቃዱ ሞረዳ አስተያየት… ግብፅ በአባይ ውሃ የመጠቀም ታሪካዊ መብቴ አይለወጥም ስትል አቋሟን ዳግም መግለጿ… የመኢአድ 20 አባላት መታሰራቸውና ሌሎችም… appeared first on Zehabesha Amharic.

ፓትርያርኩ ቋሚ ሲኖዶሱን በመተላለፍ በድጋሚ መመሪያ ሰጡ፤ ዋና ሥራ አስኪያጁ፣ ቤተ ክርስቲያኒቱን ለከፍተኛ ውዝግብ እንደሚዳርግ በመግለጽ ሕገ ቤተ ክርስቲያኑን ያገነዘበ ተለዋጭ መመሪያ እንዲሰጣቸው ጠይቀዋል

$
0
0

ብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርኩ፡-

  • ‹‹የአ/አበባ ሀ/ስብከት የፓትርያርኩ ልዩ ሀ/ስብከት ነው›› የሚለውን ድንጋጌ ተገን አድርገዋል
  • የወቅቱ ዋና እና ምክትል ሥራ አስኪያጆች ወደ ጠቅላይ ቤተ ክህነቱ እንዲዛወሩ አዝዘዋል
  • የሀ/ስብከቱ ብልሹ አሠራር የቀጠለው ‹ሥዩማኖቹ› በወቅቱ ሥራ ባለመጀመራቸው ነው ብለዋል

aba-mathias

  • ተጠሪ
    ነታቸው ለቅዱስ ሲኖዶስም ለፓትርያርኩም የኾኑት ረዳት ሊቀ ጳጳሱ አልተስማሙበትም
  • የረዳት ሊቀ ጳጳሱ ድርሻ ከሌሎች ሊቃነ ጳጳሳት ተግባርና ሓላፊነት በተለየ አልተዘረዘረም
  • የአ/አ ሀ/ስብከትን ልዩ ኹኔታዎች ያገናዘበ የሥራ አስኪያጆች አሿሿም ዝርዝር አልወጣም
  • ፓትርያርኩንና የሀ/ስብከቱን ረዳት ሊቀ ጳጳስ የሚያስማማ ተለዋጭ መመሪያ ይሰጠኝ

ፓትርያርክ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ፣ ከረዳት ሊቀ ጳጳሳቸው ስምምነት ውጭ በራሳቸው ቀጥተኛ ውሳኔ ለሠየሟቸው የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ እና ምክትል ሥራ አስኪያጆች፣ በዛሬው ዕለት የምደባቸው ደብዳቤ እንዲደርሳቸው ለጠቅላይ ቤተ ክህነቱን ዋና ሥራ አስኪያጅ ለኹለተኛ ጊዜ መመሪያ ሰጡ፡፡

‹‹ሕጋዊ አሠራርን በእጅጉ የሚፃረር ነው›› በሚል ከረዳት ሊቀ ጳጳሱ ጠንካራ ተቃውሞ የገጠመውንና ከሕገ ቤተ ክርስቲያን አንጻር በብፁዕ ዋና ሥራ አስኪያጁ የአፈጻጸም ጥያቄዎች የተነሡበትን ያለፈው ሳምንት የመጀመሪያ መመሪያቸውን ያስታወሱት ፓትርያርኩ፣‹‹የተሰጠው አመራር ባለመፈጸሙ በሀገረ ስብከቱ ያለው ብልሹ አሠራር እንዲቀጥል እየተደረገ ነው፤›› በማለት ነው መመሪያውን ለኹለተኛ ጊዜ የጻፉት፡፡

ፓትርያርኩ ከልዩ ጽ/ቤታቸው በቁጥር ል/ጽ/312/10/2007 በቀን 14/7/2007 ዓ.ም. ድጋሚ መመሪያ በሰጡበት በዛሬው ደብዳቤአቸው፣ የወቅቱ የሀገረ ስብከቱ ዋና ሥራ አስኪያጅ ሊቀ አእላፍ ቀሲስ በላይ መኰንን እና ምክትል ሥራ አስኪያጁ መ/ር ኃይለ ማርያም ኣብርሃ ከሓላፊነታቸው መነሣታቸውንም አስታውቀዋል፡፡ ‹‹ደረጃቸውን በጠበቀ ኹኔታ ወደ ጠቅላይ ቤተ ክህነት ተዛውረው እንዲሠሩ›› እንዲደረግና ይኸው መመሪያም በዛሬው ዕለት ተፈጻሚ እንዲኾን በጥብቅ አስታውቀዋል፡፡

የፓትርያርኩ የሹመት መመሪያ ‹‹በቤተ ክርስቲያኒቱ መዋቅራዊ ሒደት ያልተለመደ ነው›› ያሉት በሀገረ ስብከቱ የፓትርያርኩ ረዳት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ ቀሌምንጦስ በበኩላቸው፣ የሀገረ ስብከቱ ሥራ አስኪያጅም ኾነ ምክትል ሥራ አስኪያጅ ተጠሪነት ለቅዱስ ፓትርያርኩ ኾኖ እንደማያውቅና መኾንም እንደማይችል ለቅዱስነታቸው በአድራሻ በጻፉት ደብዳቤ በማስታወስ አካሔዱ ከሕገ ቤተ ክርስቲያን፣ ከቃለ ዐዋዲ ደንቡ እና ከሀገሪቱ የሕግ አሠራር ጭምር ውጭ ኾኖ እንደተመለከቱት ገልጸዋል፡፡

አሠራሩ የሕግ ድጋፍ የሚኖረው፣ የሀገረ ስብከቱ ረዳት ሊቀ ጳጳስ መርጦ አቅርቦ ከጠቅላይ ሥራ አስኪያጁ ጋር ጭምር የጋራ ስምምነት ሲደረስበት እንደኾነ ብፁዕነታቸው አስገንዝበዋል፡፡ አሠራሩ እንደ አጠቃላይ ሲታይ ከትዝብት ላይ የሚጥል መኾኑን በመጥቀስም‹‹ለቤተ ክርስቲያኒቱ ሰላማዊ አሠራር ለኹላችንም ሰላም›› ሲባል ፓትርያርኩ ውሳኔአቸውን እንደገና እንዲያጤኑ አሳስበዋቸዋል፡፡ የሹመት መመሪያውን እንዲሰሙት የተደረገው በግልባጭ ቢኾንም በተካሔደው የሥራ አስኪያጅ ምርጫ እንደማይስማሙና የመመሪያውን ተፈጻሚነት ለማስተናገድ እንደሚቸገሩም አስታውቀዋቸዋል፡፡

የፓትርያርኩ ተደጋጋሚ የሹመት መመሪያ በአድራሻ ሲጻፍላቸው፣ መመሪያው ከቤተ ክርስቲያን ሕግና ደንብ አኳያ እንዲጤን የሚያሳስበው የረዳት ሊቀ ጳጳሱ ደብዳቤ ደግሞ በግልባጭ የደረሳቸው የጠቅላይ ቤተ ክህነት ብፁዕ ዋና ሥራ አስኪያጅ አቡነ ማቴዎስም፣ ባለፈው ሳምንት ዐርብ የቋሚ ሲኖዶስ መደበኛ ስብሰባ ወቅት፣ የቅዱስነታቸውን አባታዊ መመሪያ ለማስፈጸም ዝግጁ መኾናቸውን ነገር ግን አፈጻጸሙ አከራካሪ ሐሳቦችን ስለሚያስነሣ የሚያስከትለው ውዝግብና አለመግባባት አስቀድሞ በስፋት እንዲጤን ጠይቀው ነበር፡፡

ቋሚ ሲኖዶሱን በርእሰ መንበርነት የሚመሩት ብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርኩ፣ የብፁዕ ዋና ሥራ አስኪያጁ ሐሳብ በአጀንዳ ተይዞ እንዳይደመጥ ለማድረግ ‹‹ውሳኔ ነው፤ መታየት አይችልም›› በማለት ቢቃወሙም ቋሚ ሲኖዶሱ ብፁዕነታቸው አስተያየታቸውን በጽሑፍ እንዲያቀርቡ ትእዛዝ በመስጠት ለቀጣይ ስብሰባ እንዳሳደረው ተዘግቦ ነበር፡፡ በዚኽ ኹኔታ ውስጥ ነው ፓትርያርኩ ሥዩማን ሥራ አስኪያጆቻቸው ሥራ እንዲጀምሩ የሹመት ምደባው በዋና ሥራ አስኪያጁ በኩል በዛሬው ዕለት እንዲጻፍላቸው ለኹለተኛ ጊዜ‹‹በጥብቅ አስታውቃለኹ›› በማለት ያዘዟቸው፡፡

Source:: haratewahido

The post ፓትርያርኩ ቋሚ ሲኖዶሱን በመተላለፍ በድጋሚ መመሪያ ሰጡ፤ ዋና ሥራ አስኪያጁ፣ ቤተ ክርስቲያኒቱን ለከፍተኛ ውዝግብ እንደሚዳርግ በመግለጽ ሕገ ቤተ ክርስቲያኑን ያገነዘበ ተለዋጭ መመሪያ እንዲሰጣቸው ጠይቀዋል appeared first on Zehabesha Amharic.

በሰሜን ጎንደር አካባቢ የታየውን የጸጥታ መደፍረስ ተከትሎ የመከላከያ ሰራዊት አባላት በተጠንቀቅ እንዲቆሙ ታዘዙ

$
0
0

ኢሳት ዜና :-የኢሳት ምንጮች እንደገለጹት ሰሞኑን በሰሜን ጎንደር አካባቢ የታየውን የጸጥታ መደፍረስ ተከትሎ የአገሪቱ የመከላከያ ሰራዊት አባላት ካለፈው ሃሙስ ቀን ጀምሮ በተጠንቀቅ እንዲቆሙ ታዛዋል።
Ethiopian soldiers ride on an army truck on the road to Afgooye, south of Mogadishu
የኢሳት ምንጮች እንደገለጹት የአየር ሃይል አባላት ካለፈው ሃሙስ ጀምሮ ከግቢ እንዳይወጡ ሲታዘዙ የተወሰኑት ደግሞ ከደብረዘይት እና ድሬዳዋ አየር ሃይል  ወደ መቀሌ አምርተዋል። ብዛት ያለው የእግረኛ ሰራዊትም ወደ ኤርትራና ሱዳን ድንበሮች አቅንቷል።

ወታደራዊ ልምምዶችና አዳዳስ ምልመላዎችም እየተካሄዱ መሆኑንም ምንጮች ገልጸዋል።

ማንነታቸው በውል ያልታወቀ የተቃዋሚ ሃይሎች ጎንደር ከተማ ውስጥ የሚሊሺያ አዛዥ የሆነውን ኮማንደር ተፈራን ገድለው  ካመለጡ በሁዋላ፣ እነሱን ለመያዝ መጋቢት 12 አርማጭ ልዩ ቦታው እንኮይ ተራራ ላይ በተደረገ ጦርነት ፣ ከተቃዋሚዎች በኩል ሻምበል ይርዳውና

አዲሱ የተባሉ  ሲገደሉ፣ ከመንግስት ታጣቂዎች በኩል ደግሞ  የልዩ ሃይል አባል የሆነው  እባበይ እንዲሁም አንድ ስሙ በውል ያልታወቀና ሁለት የሚሊሺያ አባላት ተገድለዋል። ከቀኑ ዘጠኝ ሰአት ጀምሮ እስከ ምሽት በቀጠለው የተኩስ ልውውጥ፣ አንድ ተማሪ በመንግስት

ሃይሎች ተገድሏል። የመንግስት የጸጥታ ሃይሎች ምሽት ላይ አካባቢውን ጥለው መውጣታቸውን የአይን እማኞች ገልጸዋል።

በጉዳዩ ዙሪያ የመንግስትን አስተያየት ለማካተት የተደረገው ጥረት አልተሳካም።

The post በሰሜን ጎንደር አካባቢ የታየውን የጸጥታ መደፍረስ ተከትሎ የመከላከያ ሰራዊት አባላት በተጠንቀቅ እንዲቆሙ ታዘዙ appeared first on Zehabesha Amharic.


ኑሮ በአዲስ አበባ (ነፃነት ዘለቀ – ከአዲስ አበባ)

$
0
0

ትናንት ሲያቀብጠኝ ከአንድ ጓደኛየ ሞባይል እነዚያ አይሲስ የሚባሉ ጉግማንጉጎች እነዚያን 21 ክርስቲያን የግብፅ ዜጎች በሊቢያ አንድ የባሕር ዳርቻ ላይ አንገታቸውን ሲቀሉ የሚያሣይ ቪዲዮ አየሁ – እስከመጨረሻው መዝለቅ አልቻልኩምና ግን ዋናው ባራኪ በግራ እጁ የያዘውን ጩቤ ወደ እኛ ወደተመልካቾቹ ዘርግቶ እያስፈራራ ሲዝት አጠፋሁት፡፡
addis-ababa-realethiopia-141
የሰው ልጅ በሰው ልጅ ላይ እስከዚህ መጨከኑ የሚያመላክተን ዋና ቁም ነገር የዚች ምድር ሰዎች የደረስንበት አጠቃላይ መንፈሣዊና ኅሊናዊ ኪሣራ ሊቀለበስ ወደማይችል ከፍተኛ የመጨረሻ ደረጃ መድረሱን ነው፡፡ ለምግብነት የተፈቀዱልንን እንስሳት እንኳን ስናርድ የሚዘገንነንና በዚህም ምክንያት የማናርድ ብዙ እንስፍስፍ ሰዎች አለን፡፡ ሰውን የሚያህል ክቡር ፍጡር ሊያውም በሚከተለው ሃይማኖት ምክንያት ብቻ በስለት አንገቱን ቀንጥሰው ጀርባው ላይ ሲያስቀምጡ ሊሰቀጥጣቸው ይቅርና በደስታ የሚፈነጥዙ “ሰዎች”ን በዚህ በ21ኛው መቶ ክፍለ ዘመን ስናይ በሰዎች ተፈጥሮ መለያየት እጅግ እንገረማለን፡፡

“A Message Signed with Blood, to the Nation of the Cross” ይላል የቪዲዮው መግቢያ፡፡ አስፈሪ ነው፡፡ እነዚህ ሰዎች በያዙት የመስፋፋት ሂደት ከቀጠሉ ሌሎቻችንም ይህ አስቀያሚ ዕጣ የሚቀርልን አይመስለኝም፡፡ ነገሩ “የፋሲካው በግ በገናው በግ ይስቃል” እንዳይሆን ያሰጋል – እየሆነም ነው እንጂ፤ ከመካከለኛው ምሥራቅ የተነሣ እሳት አፍሪካ ጫፍ ሊቢያና የመን ሲደርስ አያድርስ ብሎ ከመጸለይ ውጪ እኛስ ምን ዋስትና አለን? ይህን ቪዲዮ ከተመለከትኩ በኋላ ለረጂም ጊዜ ሥራየን በአግባቡ መሥራት አልቻልኩም፡፡ ሰው ሆኖ የመፈጠር ዕዳ የቀሰቀሰብኝ የተስፋ መቁረጥ ስሜት መላ ሰውነቴን ወረረው – በአካልም፣ በመንፈስም፣ በኅሊናም እየኮሰመንኩ ስሄድ በምናቤ ይታየኝ ጀመር፡፡ አለመፈጠሬን የመረጥኩበት አንዱና ትልቁ አጋጣሚ ይህን ዘግናኝ ቪዲዮ በከፊልም ቢሆን ያየሁ ጊዜ ነው፡፡

ይህ በአስቀያሚነቱ ወደር የማይገኝለት ዓለም አቀፍ ክስተት በረድ እያለልኝ ሲመጣ ግን የሀገራችን አይሲስ ነጋዴዎች ታወሱኝና ስለነሱ አብዝቼ መጨነቅን ያዝኩ፤ ሁለቱ ተመሳሰሉብኝ፡፡ ደረጃውና ዓይነቱ ይለያይ እንጂ ጭካኔ ሁሉ መጠሪያውም ሆነ ጎራው ያው ጭካኔ ነው፡፡ እነዚህ ኢትዮጵያጵያውያን ኢይሲሶች የምላቸው በወያኔ የተፈጠሩ የዘመናችን ኅሊና ቢስ ነጋዴዎችንና ኑሯችንን ያመሰቃቀሉትን የሙስና አበጋዞችን ነው፡፡ ከወያኔ ቀጥለው የሀገራችንን የቀብር ሥነ ሥርዓት እያፋጠኑ የሚገኙት እነዚህ የቀን ጅቦች ናቸው፡፡

ወያኔ የዘራው ትልቁና መሠረታዊው ችግር የሀገር ብሔራዊ ስሜትን ማጥፋቱ ነው፡፡ ከዚህ በተያያዘም ሰብዓዊነትን ከሀገር አጥፍቷል፡፡ በምትኩ የተስፋፋው ዘረኝነት በወንዝ ልጅነትና በጎጥ፣ በቋንቋና በቤተሰብ መሳሳብ የጥቅም ትስስርን አንግሦ ጥቂቶች በሀብትና በሥልጣን ሽቅብ ሲመነደጉ አብዛኛው ሕዝብ እንጦርጦስ እየወረደ ነው፡፡ ወያኔ ዘረኝነትን በማስፋፋት ብቻ አልተወሰነም፡፡ ለሰው ልጅ ማኅበራዊ እንስሳነት እንደ አያያዥ ስሚንቶ ይቆጠሩ የነበሩ ሃይማኖትን፣ ባህልን፣ የሞራል ዕሤቶችን፣ መተሳሰብን፣ መፈቃቀርን፣ መቻቻልን፣ አብሮ መብላት መጠጣትን፣ … በጥቅሉ አንድን ሰው ሰው ሊያስብሉት የሚችሉ ሰብኣዊና ተፈጥሯዊ ክሮችን በጣጥሶ አንድያውን ሁላችንንም እንደራሱ ዐውሬ እያደረገን ነው፡፡ ከዚህ በሀገር ደረጃ ከታወጀብን የጥፋት ውርጅብኝ ለማምለጥ የምንውተረተር ዜጎች በጣም ጥቂቶች ነን፡፡ ዛሬ የብዙ ሰው መፈክር “ጅብ ከሚበላህ በልተኸው ተቀደስ” ሆኗል፡፡ አንድ ማስታወቂያ ነበር – “መጀመሪያ ራስህን አድን ለጫማው በኋላ ይታሰብበታል” የሚል፡፡ እኛም “‹ሀ› ራስህን አድን” በሚለው የራስ ወዳድነት መርህ እየተመራን አንዳችን አንዳችንን በልተን ልንጨረስ የቀረን ጊዜ ኢምንት ነው፡፡ በጩቤ አለመተራረድ ብቻውን ከአይሲስነት ተፈጥሮ ነፃ አያወጣም፡፡ “እሳት ካየው ምን ለየው” ነውና በምንም ይሁን በምን የዘመናችን የጭካኔ መገለጫ አይሲስ ሆኗልና ነጋዴዎቻችንና ጃዝ ባዮቻቸውም የንግዱ ዘርፍ አይሲስ ናቸው – ሥውር አራጆች፡፡

ኑሮ በአዲስ አበባ ምን ይመስላል? ሰዎች ለምንና በምን ብልሃት፣ እንዴትስ ብለው በሀብት ይከብራሉ? ብዙኃኑስ ለምን በሀብት ይደኸያሉ? የሀገራችን የሀብት ክፍፍል ምን ይመስላል?አብሮ መኖር ሲቻል መጠፋፋትን ምን አመጣው?

በአሁኑ ወቅት “ሀገራችን ወዴት እያመራች ነው?” ብሎ መጠየቅ ሞኝነት ይመስለኛል፡፡ ይልቁንስ “በጉዞዋ የት ደርሳለች? በብርሃን ፍጥነት እያስነካችው ያለችውን ጉዞ ጨርሳ ወያኔና ታሪካዊ ጠላቶቿ ወዳቀዱላት የመጨረሻ ግብ ለመድረስ ምን ያህል ጊዜ ይቀራታል?” ብሎ መጠየቅ ይመስለኛል አግባብ የሚሆነው፡፡ እንጂ ዕድሜ ለወያኔ ካሣለፍነው የሃያ አራት ዓመታት የጥፋት ጉዞ በመነሣት ወዴት እያመራን እንደሆነ ቁልጭ ብሎ የሚታይ ጉልህ ክስተት ነው፡፡

በአዲስ አበባ ስል በመላዋ ኢትዮጵያ እንደማለትም ቢቆጠርልኝ ደስ ይለኛል፡፡ ለውጥ ሊኖር ቢችልም እንኳን ያን ያህል የጎላ አይደለምና፡፡ እናም በሀገራችን ኑሮ በአሁኑ ወቅት እጅግ የሚሰቀጥጥ መሆኑን በመጠኑ እንመልከት፡፡

በደመወዝ ብቻ መኖር ከቀረ ብዙ ጊዜ አለፈን፡፡ ደመወዝ ስልህ ደግሞ ይግባህ – የመንግሥትንና በሲፒኤ ደንብ የሚተዳደሩትን ማለቴ ነው፡፡ ትላልቅ ደመወዞችን አይመለከትም፡፡ በዓለም አቀፍ ደረጃ የሚከፈላቸው አሉና እነሱ የኑሮ ግርፋና ሰቆቃው አይነካቸውም፡፡

በአሁኑ ወቅት የዕቃዎች ዋጋ አይቀመስም፡፡ ሠራተኞች ከወር ወር መድረስ ስለማይችሉ ብዙዎች በተራድዖና በልመና እንዲኖሩ ተገደዋል፡፡ ዕቃዎች ስልህ የመብል ውጤቶችን ለማለት ነው፡፡ አንድ የመንግሥት ወይም የግል ድርጅት ተራ ሠራተኛ በሚያገኘው ደመወዝ ሌላውንና ለዘመኑ እንደቅንጦት የሚቆጠረውን ቤት መሥራትንና ማሳደስን ተውትና የምግብ ፍጆታውን እንኳን መሸፈን አይችልም – ሌላ የጎን ገቢ ካልተጨመረበት፡፡ “ሽምብራ ቆርጥሜ የሠራሁት ቤት” ይባል የነበረው ምሳሌያዊ አነጋገር አሁን የለም – ሽምብራም ከጤፍ በልጦ ተወዷል፡፡ በዚያ ላይ ሽምብራም ቆርጥም ባቄላ ከደመወዝህ ቤሣቤስቲን ተርፎህ ለክፉ ቀን አታስቀምትም፡፡ ሲጀመር ኑሮህ በብድርና በበዕዳ የተወጠረ እንጂ ከሽሮና ከጎመን ያለፈ አታስብም – ለዚህም ከበቃህ ታድለሃል፡፡ ዱሮ በአሥርና በአሥራ አምስት ብር ይገዛ የነበረው ሳልቫጅ ሸሚዝ ራሱ ዛሬ ከብር 130 በላይ ነው – በዚህ ዋጋ በቀደምለት እኔ ራሴ ስለገዛሁ ኅያው ምሥክር ነኝ – ለዚህ መብቃቴም ያስጨበጭብልኛልና እባካችሁን አጨብጭቡልኝ፤ የቢሮ ሠራተኛ – በሙስና ያልተዘፈቀ ማለቴ ነው – ሣልቫጅ ከመግዛት እንኳን አቅም ካነሰው ዓመታት ተቆጠሩ፡፡ ዛሬ ሳልቫጅ ራሱ ለመለስተኛ ሀብታሞች መዘነጫ ሆኗል፡፡ የኔ ቢጤ ሠራተኛ አዲስ ሸሚዝና ጫማ ለመግዛት ዕቁብ መግባት ይኖርበታል፡፡ በሌሎች ያደጉ ሀገራት በአፍሪካም ጭምር አንድ እኔን መሰል ለ20 እና ለ30 ዓመታት ሀገሩን ያገለገለ ባለ ሁለተኛ ዲግሪ ችግሩ ቤትና መኪና ሣይሆን ሌላ ነው፡፡ እኛ ግን ምን ቀምሰን እንደምናድር የምንጨነቅ የነጋዴና የወሮበላ መንግሥት የግዳይ ሰለባዎች ነን፡፡ ቆም ብለው ሲያስቡት ያሣዝናል፡፡ ይህን የኑሮ ውድነት ለመቅረፍ ታዲያ ብዙ ዜጋ አግባብ ባልሆነ መንገድ ገንዘብ ለማግኘት አቅሉን ስቶ ሲራወጥ ታዩታላችሁ፡፡ ድህነት መጥፎ ነው፡፡ ድህነት ከሃይማኖትና ከጨዋ ባህል ያወጣል፡፡ ድህነት ዐውሬ ያደርጋል፡፡ ድህነት ያባልጋል፡፡
ነጋዴው እሳት ሆኗል፡፡ የኢትዮጵያ ነጋዴ ዐይንም፣ ጆሮም፣ ልቦናም የለውም፡፡ የለዬለት ዕውር ነው፤ የለየለት ደንቆሮ ነው፡፡ የንግድ ጽንሰ ሃሳብም የለውም፤ ምክንያቱም ወደ ንግድ የሚገባው የፊደል ዘሮች አልገባው እያሉ ሲያስቸግሩት እንጂ በትምህርትና በልምድ ዳብሮ አይደለም፡፡ ብዙው ነጋዴ በአቋራጭ መክበርን እንጂ በህጉ መሠረትና የሕዝቡን ኢኮኖሚያዊ አቅም ባገናዘበ ሁኔታ አይደለም፡፡ የሀገሪቱም ሕግ ሕግ-አልባነት በመሆኑ ማንኛውም ኅሊናቢስ ወንበዴ ወደሀብቱ የሚያደርገው ጉዞ የተቃና ነው፡፡ የመንግሥት ተብዬው ባለሥልጣናትም ከማይማን ነጋዴዎች ጋር እየተመሣጠሩ ሕዝቡን ባልተወለደ አንጀት ይገርፉታል፡፡ ማይም ባለሥልጣናትና ማይም ነጋዴዎች በእከክልኝ ልከክልህ የጥቅም ትስስር ሀገሪቷንና ሕዝቧን ወደ ገደል እየከተቷቸው ነው፡፡ አንድም ሃይ ባይ ሳይኖር ኢትዮጵያን የመሰለች የድንቅ ታሪክ ባለቤት እየጠፋች ነው፡፡ ማን ይድረስላት?

ዱሮ ስንጥቅ ትርፍ ሲባል እንሰማ ነበር፡፡ “እገሌ ስንጥቅ ትርፍ አተረፈ” ይባል ነበር፡፡ ዛሬ ግን እንደዚያ ብሎ ነገር የለም፡፡ ስንጥቅ ማለት እንግዲህ ግማሽ በግማሽ ለማለት ይመስለኛል – ለምሳሌ መቶ ብር የተገዛን ዕቃ 150 ወይም ግፋ ቢል 200 ብር የመሸጥ ያህል፡፡ አሁን ግን መቶ ብር የተገዛን ዕቃ ጊዜ እየጠበቁና ሆን ብለው እያስወደዱ ከአምስትና ስድስት ሺህ ብር በላይ ካልሸጡ የነገዱ የማይመስላቸው አይሲሶች ተፈጥረዋል፡፡ ስለዚህም አንድ ሰው ንግድ በጀመረ በጥቂት ሣምንታትና ወራት ውስጥ አንቱ የተባለ ዲታ ይሆንና መኪና እንደሸሚዝ ሲለዋውጥ ታየዋለህ፤ በዚያ ላይ ወያኔያዊ የደምና የአጥንት ንክኪ ካለው ሣምንት ቀርቶ ደቂቃዎችም ሳይፈጅበት ቀጭን ጌታ ይሆናል – ትምህርት ዕርሙ በሆነበት ድባብ ውስጥ ለሚኖር አንድ ማይም ዘረኛ ደግሞ ይህ ዓይነቱ በሀብት የመወንጨፍ ዕድል ከባድ አይደለም፡፡ ዋናው ነገር አእምሮን የማሳመን ጉዳይ ነው፡፡ የሃይማኖትና የግብረገብ ትምህርት የሌለው፣ የይሉኝታና የሀፍረት ስሜት ጨርሶ የሌለው፣ ከአንዲት ትንሽ ጎጥ በዘለለ ማሰብ የማይችል “ሰው” አጭበርብሮና አታልሎ ብቻም ሣይን ገድሎና አሥሮም ቢሆን ቢከብር የሚጠይቀው ኅሊና ወይም ምድራዊ ሕግ የለም፡፡ ሁሉም እርሱን ለመርዳት የቆመ ነውና፡፡ ሰው ደግሞ በተፈጥሮው ከኅሊናው ጋር ከተቆራረጠ የመጨረሻው ዐውሬ ነው የሚሆነው፡፡ በሁሉም መንገዶች ተጉዞ ወደሚፈልገው ማማ መውጣት ነው ጥረቱ፡፡

ትናንት ሰላጣ አማረኝ፡፡ ብዙውን ጊዜ ጥቃቅን የምግብ ፍጆታዎችን ከማንጠግቦሽ በተጓዳኝ እኔም እገዛለሁና ወደጉሊት ወጣ አልኩ፡፡ ገበያው በአንጻራዊ አነጋር ከቀደሙት የጾም ወራት አሁን ደህና ነበር ማለት እችላለሁ – በተለይ በአንዳንድ ዕቃዎች፡፡ ቀይ ሽንኩርት በኪሎ 16 ብር፣ አንዲት የጠወለገች ሙትቻ ሎሚ በአንድ ብር ከሃምሣ፣ ቲማቲም በጣም ቀነሰ ተብሎ ኪሎውን በ8 ብር፣ ቃሪያ (በጣም ጦፏል!) ግማሽ ኪሎ በ23 ብር፣ ሃቱም የተባለውን አንድ ሊትር ዘይት 78 ብር፣ አንዲት እግር ሰላጣ በ8 ብር ገዝቼ ፀጉሬን እየነጨሁ ወደቤቴ ተመለስኩ፡፡ ሰላጣ ለመብላት ስንት እንዳወጣሁ እናንተው አስሉት – ዘይቱ እርግጥ ነው ትንሽ ጊዜ ይቆያል፡፡ ይህን ኑሮ የትኛው የመንግሥት ሠራተኛ ችሎ ይኖራል? ሥጋንና ወተትንማ ጭራሽ አታስቡት፤ ከጥቂት ጊዜ በኋላ በሉካንዳ ቤት ስናልፍ የተሰቀለን ሥጋ በሱቲ ጨርቅ እየሸፈኑ ገልጠው ለማሳየት ብቻ ሳያስከፍሉን የሚቀሩ አይመስሉኝም፡፡ ልብ አድርጉ – እኔ ባለደህና ደሞዝተኛ ተብዬው ለልጆቼ ብርቱካንና ሙዝ አንጠልጥዬ መግባት ካቆምኩ ዓመታት አልፈዋል – እንዳልዋሽ እጅግ አልፎ አልፎ በወረት ካልሆነ በስተቀር የምነግራችሁ እውነቴን ነው፡፡ አንዲት ኪሎ ሙዝ 14 ወይ 15 ብር ፣ አንድ ኪሎ ብርቱካን ከብር 22 በላይ ገዝቼ እንዴት እችላለሁ? ደግሞስ አንድና ሁለት ኪሎ መች ይበቃንና ወስፋት ላጩህ? ለመሆኑ ስንቱ ቤተሰብ ነው ሥጋና ወተትን የመሰሉ አልሚ ምግቦችን በቅጡ የሚመገበው? ብዙው ቤተሰብ ሥጋን የሚያውቀው ሃሊዮ ኮሜት በሰባ ስድስት ዓመት አንዴ እንደምትታየው ሁሉ በዓመት ሁለቴና ሦስቴ ብቅ በሚሉ ፋሲካን የመሰሉ ዐውዳመቶች ነው፡፡ ሞተናል እኮ፡፡ ገድለውናል እኮ፡፡ እንዳሰቡት ሆነንላቸዋል እኮ፡፡ ዕቅዳቸው እኛን ማጀታችን ውስጥ ወሽቀው ስለምንቀምሰውና ስለምንልሰው እንድንጨነቅ ማድረግ አልነበረም? ታዲያስ! እናሳ አልተሣካላቸውም? አለመረገማችንን የማናምን ከዚህም ባለፈ እኛ ኢትዮጵያውያን ዕድለኞች መሆናችንን አዘውትረን የምንናገር ብዙዎች ልንሆን እንችላለን – ነገር ግን ሆዱን እንኳን መቻል በሚያቅተው ማኅበረሰብ መካከል መገኘት ከመረገሞችም በላይ መሆኑን ልብ ልንል ይገባል፡፡ የሰው ልጅ በሥልጣኔ የትና የት ደርሶ፣ “አውሮፓውያንና አሜሪካውያን ከማዕዳቸው ተርፎ የሚጣለው የዕለት ምግብ ለአፍሪካውያን የዚህን ያህል ጊዜ ቀለብ ይሆናል” እየተባለ ሲነገር ትንሽም የማይቆጫቸው መሪዎች ያሉን አሳዛኝ ሕዝቦች ነን – አፍሪካውያን በጠቅላላው፡፡ የኛ ደግሞ ከሁሉም በባሰ ቆሎም ባቅሙ አርሮብን፣ ልብሳችን በላያችን ላይ አልቆ፣ አጥንታችን አግጥጦ፣ … እንዲሁ ኑሮ ብለነው እንንጠራወዛለን፡፡ ሞታችንን በቁማችን ጨርሰን በትሽ በሽታ ህቅታችን ስትወጣ መቼም ወግ ነውና ሞቱ ተብለን ድንኳን ተጥሎ ይለቀስልናል፡፡

እርግጥ ነው የፊት ለፊት ስዕላችን አሁን ከምለው ለየት ያለ ሊመስልና እኔንም እንዳጋነንኩ ሊያስቆጥርብኝ ይችል ይሆናል፡፡ እኔ እያወራሁ ያለሁት እውነተኛውን በወያኔ ሚዲያ ግን የተሸፈነውን ሀገራዊ ማንነት ነው፡፡ የኔን ሕይወት፣ የወንድምና እህቶቼን ሕይወት፣ የአብዛኛውን ሕዝብ መሪር ኑሮ ነው እየተናገርኩ ያለሁት፡፡ እንጂ የተመቸው ጥቂት የማይባል ዜጋ መኖሩን አውቃለሁ፡፡ ግን ያም ምክንያት አለው፡፡ የተሻለ ደሞዝ ያላቸው፣ በሥራቸው ምክንያት እጅ መንሻ የሚያገኙ፣ ቤት የሚያከራዩ፣ ቤትና ዕቃ የሚሸጡና የሚለውጡ፣ ከዲያስፖራው ገንዘብ የሚላክላቸው(እኚህኞቹ ቀላል ቁጥር አይደለም ያላቸው)፣ መኖሪያ ቤታቸውን ወደአነስተኛ የንግድ ቤትነት ለውጠው እንደነገሩ የሚውተረተሩ፣ በስርቆት፣ በማጭበርበርና በሙስና ትልቅ ገቢ ያላቸው፣… ወገኖቻችን መሬት ላይ ከሚታየው ህንፃና መንገድ ጋር ተደማምረው እውነተኛውን ሀገራዊ ምስል ለጊዜው ሊደብቁት ቢሞክሩም እስከወዲያኛው ግን ሸፍነው ሊያቆዩት አይችሉም፡፡ ከነዚህ ከጠቃቀስኳቸው የጎን ገቢዎች የራቀው ተራው ገበሬ፣ መምህሩ፣ የመንግሥት (የቢሮ፣የጽዳት፣ የጉልበት፣ የጥበቃ…)ሠራተኛው፣ ተራው ወታደር፣ ከጉቦ ጋር ብዙም የማይወዳጀው የፖሊስና የፀጥታ ሠራተኛ፣ ሥራ አጡ ወገን፣ ህጻኑ፣ ሽማግሌው፣ ለማኙ፣ በረንዳ አዳሪው፣ ሴተኛ አዳሪው፣ ወዘተ. እንዴት እንደሚኖር ብታዩ በኢትዮጵያ ያጡ የነጡ ድሆችን ሣይሆን በምሥኪኖች ላብና ደም የከበሩ ሀብታሞችን ደኅንነት ለመጠበቅ ብቻ ተግቶ የሚሠራ ሥውር ምናልባትም መንፈሣዊ ኃይል መኖሩን እንድታምኑ ትገደዳላችሁ፤ በሌላ በኩል ደግሞ በዚህ ሁሉ ተነግሮ በማያልቅ የኑሮ ውጣ ውረድና መሪር አገዛዝ እያረረና እየነደደ የሚገኝ ሕዝብ ርስ በራሱ ተባልቶ እንዳያልቅ ለመርዳት ሲል ፈጣሪ ጓዙን ጠቅልሎ ኢትዮጵያ ውስጥ የከተመ እስኪመስለን ድረስ በፈጣሪ ጥበቃ እንድንገረም የሚያደርግ ሁኔታ እንታዘባለን – የዕንቆቅልሽ ምናውቅልሽ ሀገር፤ ኬንያ ወይም ደቡብ አፍሪቃ እኮ ቀን በቀን ነው ሰው የሚዘረፈው፡፡ እዚህ የምናየው ትግስት ልዩ ነው፡፡ ራሱ እየተራበ የሰው ወርቅ ሲጠብቅ የሚያድር ዜጋ የምታገኘው ኢትዮጵያ ውስጥ ብቻ መሆን አለበት፤ ራሱ በጠኔ እየተሰቃዬ ሀብታሞችን አንደላቅቆ የሚያኖር ሕዝብ የምታገኘውም በአፍሪቃ ቀንድ ኢትዮጵያ ውስጥ ብቻ ይመስለኛል፤ በ“አንተ ታውቃለህ”ና “አንተ ያመጣኸውን አንተው መልሰው” ነባር ጸሎት የሚኖር ብቸኛ ሕዝብ ቢኖር የኛው ሕዝብ መሆን አለበት፡፡ይሁንና ግን ጊዜ የማይወልደው ክስተት የለምና እየተንተከተከ ያለው ማኅበራዊ ቀውስና ፍትህ አልባው የሀብት ክፍፍል አንድ ቦታ ከተነፈሰ መመለሻ የለውም፡፡ “ማን እየኖረ ማን ይሞታል?” ከሚል አሳማኝ መነሻ ሆድ የባሰው ሁሉ ሀገሪቱን የሁከት ማዕከል እንዳያደርጋት ያሰጋል፡፡ ሊቢያና ሦርያም ከብዙ አሠርት ዓመታት ግፍና በደል በኋላ ነው የአሁኑን አስጠሊታ ቅርጽ ሊይዙ የቻሉት፡፡ እናም መፍራት ደግ ነው፡፡ “አይመጣምን ትተሽ ይመጣልን በያዝሽ” ነው ነገሩ፡፡ የናቁት ማስረገዙ፣ የጠሉት መውረሱ፣ … ከጥንትም ነበር፡፡

የሕዝባችንን ቁስቁልና ለመረዳት እስኪ ለአብነት የአውሮፓን ካምቦሎጆዎችና የሀገራችንን ካምቦሎጆዎች በእግር ኳስ ግጥሚያዎች ጊዜ ተመልከቱ፡፡ የአዲስ አበባ ኳስ ሜዳ በምን ዓይነት ደቃቃ ሰዎች እንደሚሞላ፣ የአውሮፓውያኑ ደግሞ በምን ዓይነት ሰዎች እንደሚሞላ ታዘቡና የደረስንበትን የድቀት ደረጃ አስተውሉ፤ በአለባበስ፣ በሰውነት ይዞታ፣ በቁመት፣ በወርድ … በሁሉም አስተያዩ፡፡ ሰው ምግቡን ይመስላል፡፡ አመጋገብ ብዙ ትርጉም አለው፤ በአስተሳሰብና አመለካከት፣ በፍልስፍና፣ በሥነ ልቦና፣ በአካላዊ ዕድገትና ጤንነት፣ ወዘተ. ምግብ ወሳኝ ነው፡፡ ካለ ተመጣጣኝ ምግብ ጤናማ አእምሯዊ ዕድገት አይገኝም፤ ካለተመጣጣኝ ምግብ ቁንጅናና ውበት የለም፡፡ ካለ ተመጣጣኝ ምግብ ትምህርት መማርም የሚታሰብ አይደለም፡፡ ሆድ ባዶ ሆኖ ወይም አሸርባሸር በልቶ ትምህርት ወደአእምሮ ይገባል ማለት ዘበት ነው፤ የሆዱን ጥያቄ ባግባቡ ያልመለሰ ተማሪ አካሉ ክፍል ውስጥ ይቀመጥ እንደሆነ እንጂ መንፈሱ ወደምናባዊ ኩሽናዎች መሸፈቱ አይቀርም፡፡ ዝም ብለን “ሀበሻ ምቀኛ ነው” ብንል ዋጋ የለውም፡፡ ይልቁንስ ከአመጋገባችን አንጻርም ችግር ይታየኛልና ይህን የተጣመመ የኑሮ ገመናችንን ለማስተካከል ልዩ ኮሚቴ ካሁኑ ተቋቁሞ ይሰብበት፡፡(ይቺ ጤፍ የምትባል ነገር የምቀኝነት መንስኤ ንጥረ ነገር ሳይኖራት እንደማይቀር የሚናፈሰው ወሬም ቢጠና አይከፋም፡፡ ማን ያውቃል?)

በሌላ አቅጣጫ ጥቂቶች መሬትን ተጠይፈው ጮቤ ይረግጣሉ፡፡ ከኛ አላግባብ በሚዘርፉት ገንዘብ አዲስ አበባ ምድር ቃጤ ስትሆን ታመሻለች፤ ታድራለችም፡፡ እኔን እየራበኝና አብዛኞቹ መሠረታዊ ፍላጎቶቼ ታፍነው እነዚህ ጥቂቶች ብሩን ለየምናምኑ ሲረጩት ይታያሉ – ካለድካም የመጣ ገንዘብ ደግሞ እሳት ላይ የወደቀ ቅቤ እንደማለት ነው፡፡ ሀብታሞች ቅጥ አጡ – የኛ ድሀነትም ቅጥ አጣ፡፡ በሀገራችን ሁለት ፍጹም ተቃራኒ ጫፎች ተፈጥረው ለዳኝነት ብቻ ሣይሆን ለታዛቢም ሳይቀር አስቸገሩ፡፡ ሀብታሙ እንዴት እንደሚኖር ስናይ ድሃው ደግሞ ቆሼ ተራ ለፍርፋሪና ለሙዝ ልጣጭ እንዲያ በሺዎች እየተራኮተ ሲታይ የገነትንና የሲዖልን ኅልውና እስክንረሳ ድረስ እንደመማለን – ገነትንም ሲዖልንም በተግባር የምናያቸው ያህል ይሰማናልና፡፡ሙስናው ደግሞ ጣሪያ ያለው አይመስልም፡፡ በደሞዙ ከእኔ ታች የሆነ አንድ የቀበሌ አስተዳደር ሥራ አስፈጻሚ ወር እስከወር ከቡና ቤቶች እንደቆርኪ ተጠርጎ ነው ውድቅት አካባቢ ወደቤቱ እየተወላገደ የሚሄደው፡፡ የመንግሥት ባለሥልጣናት ደሞዛቸውን አያውቁትም፡፡ ከትንሹ እስከ ትልቁ ባለሥልጣን ያለሙስና ቢኖሩ እስትንፋሳቸው ቀጥ የሚል ይመስላቸዋል፤ ይላልም፡፡ ሙስና የሀገራችን የደም ዝውውር ሆናለች፡፡ ካለሙስና የሚኖር የመንግሥት የሥራ ኃላፊ አለ ማለት ያስቸግራል፤ ካለም በድህነት እየተሰቃዬ በመኖር የበይ ተመልካች ለመሆን መርጧል ማለት ነው – ጥሩና አዋጪ ምርጫ፡፡ የአብዛኛው የወቅቱ ምርጫ ግን በተገኘው አጋጣሚ ሁሉ መክበር ነው፡፡ ጨረታና ግዢ ደግሞ ዋናዋ የግል ብልጽና ማሳለጫ ናት፡፡ በቡድንም ይሁን በግል ሀገርን መዝረፍና በአቋራጭ መክበር የብዙዎች ምኞትና የዕለት ተለት ድርጊትም ነው፡፡ ምን ይሉኝ የለም፡፡ የሚሠሩ ነገሮች ደግሞ ብዙዎቹ የጥራት ደረጃቸውን አያሟሉም፡፡ የጨረታ አሸናፊዎች ከዘርና ከሙስና ጋር በቀጥታ የተያያዙ ናቸው – ጥራትና አመክንዮ፣ ሀገርና ሕዝባዊ ወገንተኝነት ዋጋ የላቸውም፡፡ ሥራዎች ተጠናቀው ርክክብ ይፈጸማል፡፡ በሙስና የተሠራ አንድ የግንባታ ዕቅድ ወይ መንገድ በትንሽ ጊዜ ውስጥ ፍርስርሱ ይወጣና ኪሣራ ብቻ ይሆናል – ያኔ ጠያቂም ተጠያቂም የለም፡፡ ለምን ቢባል ማን ማንን ይጠይቃል? ሁሉም ሌባና ራስ ወዳድ ነው፤ ሁሉም በተመሳሳይ የሙስና ቁስል የነፈረ ነው፤ ቂጥኛም ውርዴን፣ ውርዴም ቂጥኛምን የመጠየቅ ሞራላዊ ብቃትም ሆነ ሕጋዊ መደላድል የለውም – በክት ለበክት እየተጠቃቀሰ ይጠቃቀማል፤ ሀገርና ሕዝብ ግን ያለቅሳሉ፡፡ በመቶ ሺዎች ወጪ ሊሠራ የሚችል አንድ ግንባታ ብዙ ሚሊዮኖች ፈሰውበትም ከሚፈለገውና ከሚጠበቀው የጥራት ደረጃ እጅግ የወረደ ነው፡፡ በእንጨት ባላ የተደጋገፈ አንድ የሕዝብ ትምህርት ቤት አውቃለሁ – ባለ አራት ፎቅ፡፡ እንዲያ ስንጥቅጥቁ የወጣው ደሞ ገና ከርክክቡ ቀደም ብሎ ነው፡፡ ተማሪዎቹ እንዳይወድቁ ወይም ከናካቴው እንዳይደረመስባቸው ያሰጋል – በዚያ ትምህርት ቤት የዘመዴ ልጅ ይማራልና እኔም በዐይኔ አይቼ ተገርሜያለሁ፡፡ ለሀገር ማሰብና መቆርቆር ቀርቷል፡፡ የትም ፍጪው ነው የነገሠው፡፡ ሀገርህ በቁም ሞታለች፡፡ ሀበሻ በያለህበት ዕርምህን አውጣ፡፡ ነገር ግን “ፀጉራም ውሻ አለ ሲሉት ይሞታል” ነውና ተረቱ ያለች ትመስላለች – ሞታ ሳለች፡፡ ሞት ዓይነቱ ብዙ መሆኑን ተረዳ፡፡

ወደሚሰቀጥጠው ኑሯችን ልመልስህ፤ ያንተ ኑሮ የተያዘለት ሊሆን ይችላል – ማለፊያ ኑሮ ማለቴ ነው፡፡ ቢሆንም እኛም ያንተው ወገኖች ነንና እሮሮኣችንን ስማልን፤ እዘንልንም፡፡ ከአንተ በላይ ለኛ ማን ሊያዝንልን ይችላል?፡ እንደዱሮው በተወሰነ ጊዜ ጫማ መግዛት፣ ልብስ መግዛት፣ የቤት ዕቃ መቀየር፣ ወዘተ፣ ዛሬ በተራው ሠራተኛ ዘንድ የሚታሰብ አይደለም፡፡ ገንዘብ ልታገኝ ትችል ይሆናል፡፡ ዘመድም ሊሰጥህ፣ ጓደኛም ሊለግስህ ይችል ይሆናል፡፡ ነገር ግን የሚሰጥህ የገንዘብ መጠን በመቶ ሺዎችና በሚሊዮን የሚገመት ካልሆነ በስተቀር በመቶዎችና በጥቂት ሺዎች የሚገመት ከሆነ ከተወሰኑ ቀናት የምግብ ፍጆታ ውጪ የሚያልፍ አይደለም፡፡ የገንዘቡን የመግዛት አቅም ምች አጠናግሮት ተሽመድምዷል፡፡ ለዚህም ይመስለኛል ብዙዎች በሚያገኙት መጠነኛ ገንዘብ ምንም ዓይነት ሻል ያለ ነገር መሥራት እንደማይችሉ ከመገንዘብ አኳያ እምብርታቸውን ወትፈው ሌት ከቀን ሲጠጡና ሲሰክሩበት የሚታዩት – ይህ ደግሞ እውነተኛ የደስታ ስሜት መገለጫ ሣይሆን የተስፋ መቁረጥ ስሜት የወለደው ጊዜያዊ መጠለያን የመሻት ፍላጎት የፈጠረው ነው፡፡ እና መጠጥ ቤቶች ሞልተው ቢታዩ አገር አማን ነው ማለት አንችልም፡፡ በነገራችን ላይ ይህን መሳይ በሁሉም ረገድ የወደቀና ከሆዱ ባለፈ ምንም ነገር ማሰብ የማይችል ሕዝብ መግዛት ለአምባገነኖች ሠርግና ምላሽ ነው፡፡ የተማረና የሠለጠነ፣ በሀብትም በትውፊትም የዳበረ ማኅበረሰብ ገዢዎቹን ብዙ ጥያቄ ይጠይቃል፡፡ መብቱን ያስከብራል፡፡ እንደኢትዮጵያ ባሉ ሀገሮች የሚገኙ ማይም ገዢዎች ግን ሕዝቡ እንዳይነቃና ከዕለት ጉርሱ ባለፈም ሀብት እንዳይኖረው በማድረግ እንደእንስሳ እየገረፉ ይገዙታል፡፡ የኛ ግን ባሰና ለዕለት ጉርስና ለዓመት ልብስብም መድረስ አቃተን፡፡ ፈራጁ ኃያል አምላክ በመጨረሻው የድርሻቸውን አይከለክላቸውም፡፡ በዚያ ብቻ እንጽናናለን፡፡

ሰዎች ሀብታም የሚሆኑባቸው የተለያዩ መንገዶች አሉ፡፡ አብዛኞቹ ግን ሕገወጥ፣ ኢ-ሞራላዊና ኢ-ሃይማኖታዊ ናቸው፡፡ በነዚህ መንገዶች ለመክበር መሞከር መጨረሻው ባያምርም ብዙዎቹ የሀገራችን ሀብታሞች ይጓዙባቸዋል፡፡

በህጋዊ መንገድ ነግደህ በአሁኑ ሰዓት አትከብርም፡፡ ምክንያቱም ውድድሩ ከባድና ፈታኝም ነው፡፡ ወያኔዎች ደግሞ የዋዛ አይደሉም፡፡ ሌሎችን ለማደኽየት፣ እነሱንና የነሱን ግን ለማክበር አጥብቀው ስለሚሠሩ የውድድሩን መንፈስ ይበልጥ ሕገወጥና አድልዖዊ ያደርጉታል፡፡ በዚህ የተንሸዋረረ ተናግዶት ነግደህ የትም አትደርስም፡፡ ለምሳሌ ቀረጥ ከፍለህ ያስገባኸውን አንድ ዕቃ ከ15000 ሺህ ብር በታች ብትሸጠው ሊያከስርህ ይችላል፡፡ አንዱ የወያኔ ንክኪ ነጋዴ ግን 10000 ሺህ ብር ሲሸጠው ታያለህ፡፡ የተያዘው ጥረት አንዱ ከሌላው ተባብሮ ለማደግ ሣይሆን አንዱ አንዱን ገድሎ በተናጠል የመመንደግ ነው – በተለይ ከዘር አኳያ የሚታየው ዐይን ያወጣ ጠንጋራ አሠራር በኢትዮጵያዊነትህ ብቻ ሣይሆን በሰብኣዊ ፍጡርነትህም እንድታፍር ትገደዳለህ፡፡ ለዚህም ነው ኢትዮጵያ የለየላት ሲዖል እየሆነችባቸው ብዙዎች የተማሩ ዜጎቿ ወደምዕራቡ ዓለም የሚሰደዱት፡፡ ለዚህም ነው ብዙም ያልተማሩት ዜጎቿ የሚያልሙት እውን ባይንላቸውም እንኳን የበረሀና የባሕር እንስሳት ሲሳይ ወይም የህገወጥ የሰውነት መለዋወጫ ሰለባ ሆኖ የመቅረትን መጥፎ ዕድል እየተረዱም ጭምር በሀገራቸው የሚገኘውን የባንዳዎች መንግሥት አምርረው ከመጥላታቸው የተነሣ ወደውጪ በገፍ የሚፈልሱት፤ በየትኛውም ሚዛን ቢለካ ከዚህ የበለጠ የሀገር ውርደት ሊኖር አይችልም፡፡ ሀገሪቱ ጠማማ ሚዛን ላይ የተቀመጠች ራሷም የተጣመመች ሆናለች፡፡ የጨረባ ተዝካር፡፡ ወደላይ ብትጮኸ የሚሰማህ የለም፤ ወደታች ብትጮኽ የሚሰማህ የለም፡፡ ጩኸትህ ሁሉ የቁራና የምድረ በዳ ጩኸት ሆኖ ይቀራል፡፡ አማራጭ ስታጣ ታዲያ ትሰደዳለህ ወይም ታብዳለህ – ሁለቱም መጥፎ አማራጮች ናቸው፡፡

የወያኔ ሰብኣዊ ንብረት ከሆንክ ቢያንስ እንዳትራብ እነሱው የሚቆጣጠሩት መቁነን ይሠፍሩልሃል – እንዳትሞት እንዳትድን፡፡ በሀብትና በሥልጣን ወደላይ ብቅ ካልክ ለነሱም እንደማትበጃቸው ስለሚገምቱ ይመስላል ያን አይፈቅዱልህም፤ አንተ ግን የማንም ሥጋት እንደማትሆን ቢያንስ ልቦናህ ያውቀዋል፤ ለምን ብለህ? ሀገር ሰፊ ናት፤ ለሁሉም ትበቃለች፡፡፡፡ እነሱ ግን በሀብትም በሥልጣንም ከነሱ አጠገብ እንዳትደርስ አጥብቀው ይከታተሉሃል፤ ይቆጣጠሩሃል፡፡ ወያኔዎች ምድራችን ከፈጠረቻቸው ክፉ ፍጡሮቿ የመጨረሻዎቹ አደገኛ የሲዖል ትሎች ናቸው፡፡ ነግድም፣ የመንግሥትን ደሞዝ አግኝም በርቀት መቆጣጠሪያቸው እየለኩ ዘወትር ስላንተ ማወቅ ይፈልጋሉ፡፡ ጥቃቅንና አነስተኛ በሚባሉ የሚያደራጇቸውን ምሥኪን ዜጎችም በዚህ መልክ ነው ለነሱው መሣሪያነት የሚጠቀሙባቸው፡፡ ሲፈልጉ ቸርቺል ጎዳና መሃል ላይ ድንኳን ተክለው እንዲነግዱ ሊያደርጓቸው ይችላሉ፤ ሲፈልጉ አንዱን የመንግሥት አዳራሽ ሰጥተው ለተወሰነ ጊዜ ሊያስነግዷቸው ይችላሉ፡፡ አንተን ግን ጫካ ውስጥ እንኳን ዛፍ ሥር ተቀምጠህ ልነግድ ብትል መጥተው ነግደህ ልታገኝ ከምትችለው አጠቃላይ ገቢ በዕጥፍ ድርብ የሚበልጥ ቀረጥ ይጥሉብሃል፡፡ ወያኔዎች ብልጥም ናቸው – ሂድ አይሉህም እንድትሄድ ግን ያደርጉሃል፡፡ ውጣ ላይሉህ ይችላሉ – እንድትወጣ ግን የማያደርጉብህ ግፊት የለም፤ ያኔ መሮህ እያለቀስክ ትወጣለህ – ካገርህም ጭምር ብን ብለህ ትጠፋላቸዋለህ፡፡ ሌላውና ከወያኔ ጋር የተሞዳሞደው ሀገርንም የሸጠው ወገን ግና መንገዱ ሁሉ ቀኝ በቀኝ ሆኖ በአጭር ጊዜ ይከብራል፡፡

አንዱ የመክበሪያ መንገድ እንግዲህ ወያኔን መጠጋትና በሕገወጥ ንግድ፣ ዐይን በሌለው የዋጋ ንረት በአጭር ጊዜ ቱጃር መሆን ነው፡፡ በዚህ ሂደት ከሕዝቡ አጠቃላይ ቁጥር አንድ መቶኛ የማይሆኑት ጥቂቶች ሽቅብ ሲወነጨፉ ሌሎች በቁማቸው መቀመቅ ይወርዳሉ – በሸፋፋ ጫማ፣ በነተበ ሸሚዝ፣ በቀዳዳ ሱሪ፣ በተጠገነ ፓንትና ካልሲ ወደቢሮ የሚሄዱ ዜጎችን ብታስተውል ሥርዓቱ የፈጠረው ሸፋፋ አካሄድ እንጂ የነሱ ጥፋት እንዳልሆነ ሊገባህ ይገባል፡፡ እንዲያውም እነዚህን የመሰሉ ዜጎች ሊከበሩና ሊወደሱ ይገባቸዋል፡፡ በ”ሀገርህ ስትወረር አብረህ ውረር” ፈሊጥ ተወስደው ከጠላት ጋር በማበር የድርሻቸውን ያልዘረፉና በሚያገኙት እውነተኛ ገቢ ብቻ ለመኖር የሚፍጨረጨሩ ንጹሓን ዜጎች በመሆናቸው በእጅጉ ሊከበሩ ይገባቸዋል፡፡ እነዚያኞቹ ግን ገና በታሪክ ይዋረዳሉ፤ ትውልዳቸውም አንገቱን የሚደፋባቸውና የሚያፍርባቸው ይሆናሉ፡፡

ሌላኛው የመክበሪያ መንገድ ሰይጣናዊ ነው – በለየለት ሁኔታ ማለቴ እንጂ ማንኛውም ኅሊና ቢስ አሠራር ከክፋነቱ አንጻር ሰይጣናዊ መሆኑን ዘንግቼው አይደለም፡፡ በዚህ ሥልት መተት፣ ትብታብ፣ ጥንቆላና የመሳሰሉት ይካተታሉ፡፡ ማመን አለማመን ያንተ ጉዳይ ነው፡፡ ነገር ግን ይህ መንገድ በዓለም ደረጃ ከጥንት ጀምሮ በስፋት የሚታወቅና ብዙዎችም የሚመላለሱበት ሰፊ መንገድ ነው፡፡ በጥንቆላና በመተት -ለጊዜውና ነፍሱን ለሰይጣን ሸጦ – የሚያልፍለት ወገን እጅግ ብዙ ነው፡፡

ከሀብታሞቻችን፣ ከሯጮቻችን፣ ከአርቲስቶቻችን፣ ከባለሥልጣኖቻችን፣ ከታዋቂ ሰዎቻችን፣ ከታዋቂ የሃይማኖት አባቶቻችን … መካከል ስንቶቹ ይሆኑ በሰይጣን ጎታቾች ደጅ፣ በአውሊያና ከራማ ጠሪዎች ክድሚያ ቤት፣ በመጣፍ ገላጮች ቀየ፣ በሞራ አንባቢዎች ጎጆ ያልተንከራተቱና የሀብትና የሥልጣን ጫፍ እንዲደርሱ ያልተጎናበሱ? ገመናችን ብዙና ተቆጥሮም የማይዘለቅ ነው፡፡ ይህ ልማዳዊ ነገር ደግሞ በኢትዮጵያ ብቻ የተወሰነ ሣይሆን በመላው ዓለም በተለይም በሕንድ፣ በሱዳንና በምዕራብ አፍሪካ በጣም የተለመደ ነው፡፡ ሰይጣን በተለይ በአሁኒቷ ዓለማችን ውስጥ ትልቅ ሚና እየተጫወተ የሚገኝ ኃይል ነው፡፡ ያከብራል፤ ያደኸያል፡፡ ይሰጣል፤ ይነሣል፡፡ እርሱን የፈለጉ ከችሎታና ከሥልጣኑ እንዲቋደሱ ከፈጣሪ ሥልጣን ተሰጥቶታል ይባላል፡፡ በዚህም ምክንያት ለምሳሌ በአሥር ዓመት ከሚመጣ የእግዚአብሔር ፍርድ ይልቅ በደቂቃዎች ለሚመጣ የሰይጣን “በረከት” እየተሸነፉ ብዙዎች ፈጣሪን ችላ ብለው ወደዚህ ቦርቃቃ መንገድ እንደሚገቡ ይነገራል፡፡ የምርጫ ጉዳይ ነው፡፡ የመረጠ ይገባበታል፤ የፈራ ይመለሳል፡፡ እንደኔ የፈራ ከነድህነቱ እያከከ ይኑር፡፡ ልከክ፡፡ ሀብት ማናባቱ! (እንዲች ልጽናና አይደል?)

ይህ መንገድ እንዴት ያከብራል እነማን በዚህ ከበሩ ምን ማሟላት ያስፈልጋል … የሚሉት ጥየቄዎች ብዙ ስለሚያናግሩ ወደዚያ መግባት አያስፈልግም፡፡ እንጂ በስንቱ ሕንፃ ሥር ምንና እንዴት እንደተቀበረ፣ ማን በጅብ መንጋ መሀል እያስካካ አድሮ ሊነጋጋ ሲል ሰይጣናዊ ማንነቱን ለዋውጦ ሰው በመምሰል ወደንግድ ቤቱ እንደሚመለስ፣ እነማን በየትኞቹ ጠንቋዮችና አበጋሮች ዘንድ ሲፈናደሱ አድረው ሲወጡ እንደታዬ፣ … ብዙና ብዙ ዝግንትል ነገር ከነምሳሌዎች መናገር ይቻላል፡፡ በጥቅሉ ግን በዘመናችን ሰዎች በኑሮ ከመጨነቃቸው የተነሣ ከኅሊናቸውና ከነፍሳቸው ጋር እየተጣሉ ከጤናማ መስመር በመውጣት ወንድምና እህቶቻቸው ላይ ግፍና በደል እየፈጸሙ መሆናቸውን፤ ይህም ግፍና በደል እየቆዬ ወደራሳቸው ይዞርና በምድርም ሆነ በሰማይ የሚጎዳቸውን መጥፎ ድርጊት እያስቀመጡ መሆናቸውን በመጠቆም ባጭሩ ጽሑፌን ልቋጭ፡፡ ሰላም፡፡

ለጠቃሚ ምክርና ገምቢ አስተያየት የምገኝበት አድራሻ፡- nzeleke35@gmail.com

The post ኑሮ በአዲስ አበባ (ነፃነት ዘለቀ – ከአዲስ አበባ) appeared first on Zehabesha Amharic.

ጎንደር ዝምታውን ሰብሯል – የመከላከያ ሰራዊት አባላት በተጠንቀቅ እንዲቆሙ ታዘዋል

$
0
0

Gondorመጋቢት ፲፬(አስራ አራት) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-የኢሳት ምንጮች እንደገለጹት ሰሞኑን በሰሜን ጎንደር አካባቢ የታየውን የጸጥታ መደፍረስ ተከትሎ የአገሪቱ የመከላከያ ሰራዊት አባላት ካለፈው ሃሙስ ቀን ጀምሮ በተጠንቀቅ እንዲቆሙ ታዛዋል።

የኢሳት ምንጮች እንደገለጹት የአየር ሃይል አባላት ካለፈው ሃሙስ ጀምሮ ከግቢ እንዳይወጡ ሲታዘዙ የተወሰኑት ደግሞ ከደብረዘይት እና ድሬዳዋ አየር ሃይል  ወደ መቀሌ አምርተዋል። ብዛት ያለው የእግረኛ ሰራዊትም ወደ ኤርትራና ሱዳን ድንበሮች አቅንቷል።

ወታደራዊ ልምምዶችና አዳዳስ ምልመላዎችም እየተካሄዱ መሆኑንም ምንጮች ገልጸዋል።

ማንነታቸው በውል ያልታወቀ የተቃዋሚ ሃይሎች ጎንደር ከተማ ውስጥ የሚሊሺያ አዛዥ የሆነውን ኮማንደር ተፈራን ገድለው  ካመለጡ በሁዋላ፣ እነሱን ለመያዝ መጋቢት 12 አርማጭ ልዩ ቦታው እንኮይ ተራራ ላይ በተደረገ ጦርነት ፣ ከተቃዋሚዎች በኩል ሻምበል ይርዳውና

አዲሱ የተባሉ  ሲገደሉ፣ ከመንግስት ታጣቂዎች በኩል ደግሞ  የልዩ ሃይል አባል የሆነው  እባበይ እንዲሁም አንድ ስሙ በውል ያልታወቀና ሁለት የሚሊሺያ አባላት ተገድለዋል። ከቀኑ ዘጠኝ ሰአት ጀምሮ እስከ ምሽት በቀጠለው የተኩስ ልውውጥ፣ አንድ ተማሪ በመንግስት

ሃይሎች ተገድሏል። የመንግስት የጸጥታ ሃይሎች ምሽት ላይ አካባቢውን ጥለው መውጣታቸውን የአይን እማኞች ገልጸዋል።

በጉዳዩ ዙሪያ የመንግስትን አስተያየት ለማካተት የተደረገው ጥረት አልተሳካም።

The post ጎንደር ዝምታውን ሰብሯል – የመከላከያ ሰራዊት አባላት በተጠንቀቅ እንዲቆሙ ታዘዋል appeared first on Zehabesha Amharic.

የ9ኙ ፓርቲዎች ትብብር ለህዝባዊ ሰልፍ የመረጣቸውን 15 ከተሞች ይፋ አደረገ

$
0
0

የ9ኙ ፓርቲዎች ትብብር ለህዝባዊ ሰልፍ የመረጣቸውን 15 ከተሞች ይፋ አደረገ ሰልፉ መጋቢት 20/2007 ዓ.ም ይደረጋል የ9ኙ የተቃዋሚ ፓርቲዎች ትብብር ህዝባዊ የድጋፍ ሰልፍና የምርጫ ቅስቀሳ ለማካሄድ የመረጣቸውን 15 ከተሞች ይፋ አደረገ፡፡ ትብብሩ በተመሳሳይ ሰዓት በ15 ዋና ዋና የሀገሪቱ ከተሞች ህዝባዊ የድጋፍ ሰልፍ ለማድረግ ቀደም ብሎ አሳውቆ እንደነበር ይታወሳል፡፡
በዚህ መሰረት የ9ኙ ፓርቲዎች ትብብር መጋቢት 20/2007 ዓ.ም በተመሳሳይ ሰዓት ሰልፉን የሚያካሂድባቸው ከተሞች የሚከተሉት ሆነዋል፡፡ እነርስም፡
1. አዳማ፣
2. ጅማ፣
3. አሰበ ተፈሪ (ጭሮ)፣
4. በአማራዉ ክልል
5. ባህር ዳር፣
6. ደብረ ታቦር፣
7. ደብረ ብርሃን፣
8. ደብረ ማርቆስ
9. ደሴ፣
10. አርባ ምንጭ፣
11. ሐዋሳ፣
12. ወልቂጤ፣
13. ወላይታ ሶዶ፣
14. ዱራሜ
15. ሆሳዕና
ትብብሩ ‹‹መጋቢት 20 በፍጹም አይቀርም›› በሚል ለህዝቡ የድጋፍ ሰልፍ ጥሪ ያደረገ ሲሆን፣ ከተሞቹ የተመረጡትም ፓርቲዎቹ በየአካባቢዎች ባቀረቡት እጩ ብዛት መሰረት እንደሆነ ገልጹዋል፡፡ ይህ በእንዲህ እንዳለ ደግሞ በዋና ከተማዋ አዲስ አበባ የሚደረገው የድጋፍ ሰልፍ በተመረጡት ከተሞች የሚደረገው ሰልፍ በተከናወነ በሳምንቱ ይደረጋል ተብሎ ይጠበቃል፡፡

blue party 2

The post የ9ኙ ፓርቲዎች ትብብር ለህዝባዊ ሰልፍ የመረጣቸውን 15 ከተሞች ይፋ አደረገ appeared first on Zehabesha Amharic.

አምባገነኖች ለምን ምርጫ ያካሂዳሉ? –ከአብይ ተክለማርያም

$
0
0

ከአብይ ተክለማርያም (የቀድሞው የአዲስ ነገር ጋዜጠኛ)

በመጪው ግንቦት ወር በኢትዮጵያ ምርጫ ይካሄዳል። በአምባገነን ሥርዐት ውስጥ የሚደረግ ምርጫ ለገዢም ኾነ ለተገዢ ምጥ ነው። “አምባገነኖች ነጻና ፍትሃዊ ምርጫ ለማካሄድ የሚያስችል እምነት የሚጣልባቸው እንዳልኾኑ እየታወቀ ምርጫ ላይ ለምን ይሟዘዛሉ?” የሚለው እንቆቅልሽ ለብዙዎች ያልተፈታ ጥያቄ ነው። ዐቢይ ተክለማርያም አምባገነኖች ለምን ምርጫ ያካሂዳሉ የሚለውን እንቆቅልሽ ለመፍታት ስምንት መላምቶችን ይዞ ብቅ ብሏል። በመጀመርያው ክፍል እውን እንደሚባለው አምባገነኖች ምርጫ የሚያደርጉት ሌጂትሜሲ ፈልገው ነውን? ሲል ይጠይቃል።
******

abiye

አምባገነኖች ከሚያካሂዱት ምርጫ ጋራ የሚስተካከል ‘የነፍስ ውጪ-ነፍስ ግቢ’ ፖለቲካ ያለ አይመስልም። ዋንጫውን በልቶ “የርግብ አሞራ” ብሎ የሚጨፍረው ቡድን ማንነት ጫዎታው ሳይጀመር የተረጋገጠ ቢኾንም “ለግጥሚያው ሽር ጉዱ” የሚጀመረው ከአንድ ዓመት በፊት ነው። አምባገነኖች ደግሞ ለሥራ ሲነሱ በጠዋቱ አፋቸውን የሚያብሱት ተቺዎቻቸው ላይ በሚያሳርፉት ዱላ ነው። የዞን ዘጠኞችን ዕጣ ፈንታ ልብ ይሏል።

በምርጫ ሰሞን ተቀናቃኞች መደበቅ እንኳን አይቻላቸውም። ከሁለት እና ሦስት ዓመታት በፊት አፉን ወለም ያለው ሳይቀር በጥርጣሬ ይታያል፣ በዐይነ ቁራኛ ይጠበቃል፣ ከዚያ አልፈው ደፈርፈር ያሉት ደግሞ ለልማት ተብለው ከተቆፈሩ የውኃ ጉድጓዶች ፊት ለፊት በተገነቡ የፖለቲካ እስር ቤቶች ውስጥ ይዶላሉ። ሚዲያው የሥርዐቱን ታላቅነት፣ ልማታዊነት፣ አብዮታዊነት፣ ብሔርተኝት እና ከዓለም አንደኛነት በመለፈፍ ሕዝቡን ሁሉ በዲስኩር ስካር ናላው እስኪዞር ድረስ ይግተዋል። ተቃናቃኝ የፖለቲካ ፓርቲዎች ሰበብ እየተፈለገ ይዘጋሉ፤ ያልተዘጉት ድርጅቶች አባላት “ምነው የእኛም በተዘጋ” እስኪሉ አካልና ነፍሳቸው የስንግ ይያዛል። ይኼን ሁሉ አንቀጥቃጭ ምት ተቋቁመው የአምባገነኑን መንግሥት ሹማምንት ባገኟት ጥቂት አጋጣሚ በድፍረት የሚሞግቱ ደግሞ “ጉድ ነው – ፖሊሲ የላቸውም” እየተባለ ማፌዣ ይኾናሉ- ዓለማቀፍ ኮንሰልታንቶችን ቀጥሮ ፖሊሲ ማስጻፍ ልዩ ሞያ ይመስል፤ ከዚያ በላይ የሠላማዊ ሰልፉ፣ የይውደም መፈክሩ፣ የልብ አፍስስ ቀበሌ ስብሰባው ጋጋታ። ከዚያ በሁዋላ ምርጫው ይደረግና በአብዛኛው በተቃዋሚ ፖለቲከኞችና ጋዜጠኞች እስር የሚጠናቀቅ አወዛጋቢ ቆጠራ ይቀጥላል። አምባገነኑ ምርጫውን ከ-እስከ (Landslide) አሸነፈ ተብሎ ይለፈፋል፤ “ታላቅ የሕዝብ ሠላማዊ ሰልፍ” ተደርጎ፤ የሚዛትባቸው ተዝቶባቸው በመጪው ምርጫ በድል እንገናኝ ተባብሎ ቅዠቱ ይጠናቀቃል። እፎይ!!

በአምባገነን ሥርዐት ውስጥ የሚኖሩ በርካታ ሰዎች ይህ ለገዢውም ለተገዢውም ሰላም የሚነፍግ ድራማ ለምን እንደሚካሄድ እንቆቅልሽ ይኾንባቸዋል። ምርጫ ሲቃረብ “እባካችሁ ተውን አርፈን እንኑርበት፤ በተበላ ዕቁብ በሰንበት ባትበጠብጡን . . .” የሚሉ አስተያየቶችን መስማት የተለመደ ነው:: ከአሳዛኙ ድራማ በላይ እንቆቅልሽ የሚኾነው የሐሰት ምርጫ የሚያደርጉ አምባገነን ሥርዐቶች ዕድሜያቸው እንደ ማቱሳላ የተንዘላዘለ መኾኑ። ከግርጌ የተቀመጠውን ቻርት በጥሞና ይመልከቱ።

የፓርቲ አምባገነኖች (party dictatorships) ከሌሎች አምባገነኖች የላቀ ዕድሜ አላቸው። ብዙዎቹ ከኻያ ዓመት በላይ የመቆየት ዕድላቸው ከ50 ፐርሰንት በላይ ነው (ይህን ቻርት ስንመለከት ኢሕአዴግ ለ24 ዓመት በሥልጣን ላይ መቆየቱ ሊያስገርመን አይገባም።) የፓርቲ አምባገነንነትን ሥርዐት ከሚከተሉ አገሮች መካከል የምርጫ ድራማን የሚያካሂዱ በጣት የሚቆጠሩ ናቸው። በርግጥ እነዚህ አምባገነኖች ዕድሜ ጠገብ የመኾናቸው መንስዔ ምርጫ ብቻ አይደለም። ይኹንና የአምባገነን ሥርዐትን የሚመለከቱ ምሁራዊ መጣጥፎች ብናገላብጥ ምርጫ ለዕድሜ ማስረዘሚያ ከፍተኛ አስተዋጽዖ እንደሚያደርግ እንማራለን። ለምን? የአምባገነንነትን ሥርዐት የሚያጠኑ የፖለቲካ ምሁራን ለዚህ ጥያቄ መልስ ለመስጠት ሰንጠረዦችን ቧጠዋል፤ ብዙ ምርምር አድርገዋል፤ የሂሳብ ቀመሮችን ፈጥረዋል። በሰባት ኪሎ መጽሔት የመጀርያው ጽሑፌ ውኃ ያነሳሉ ያልኳቸውን ስምንት መላ ምቶች በርብሬ ለማሳየት እሞክራለሁ። የእነዚህን መላምቶች ጨመቅ እንካችሁ።

1) በአምባገነን ሥርዐት ውስጥ የሚደረጉ ምርጫዎች በቀረቡ ቁጥር ማኅበራዊ ሳይንቲስቶች “ዘ ኤል ዎርድ” የሚሉትን ቃል መስማት የተለመደ ነው። ይህ “ዘ ኤል ዎርድ” የሚወክለው ሌጂትሜሲ የሚለውን ቃል ነው። ቃሉን በሙሉ ስሙ የማይጠሩት እንደ ብዙ የፖለቲካ ጽንሰ ሐሳቦች ግልጽና እቅጩን የኾነ ትንተና ሊሰጠው የሚያስቸግር ቃል በመኾኑ “በሩቁ” እንደሚሉት ለመግለጽ ነው። የሌጂትሜሲ ፍልስፍናዊ ትርጉም እጅግ አወዛጋቢ ቢኾንም ከአምባገነኖች ምርጫ ጋራ በተገናኘ ጥቅም ላይ ሲውል ተግባራዊ ትርጉም ይዞ ነው። በፖለቲካ ምሁራን ዘንድ “የሕዝብ ኀልዮት” ተብሎ የሚጠራ አምባገነኖች የሚያደርጉትን ምርጫና ሌጂትሜሲ በሁለት ዐይነት መንገድ የሚያገናኝ ኀልዮት አለ።
abye tekelemariam

፩) የውስጥ ሌጂትሜሲ፦ ብዙ አምባገነኖች ሥርዐታቸው በጥቂቶች የሚሽከረከር ሳይኾን መደበኛ የአካሄድ ሥነ ሥርዐት የሚከተል እና ሉዓላዊ ተቋማት ያሉት እንደኾነ ማሳየት ይፈልጋሉ። “በሕዝብ በተመረጠ” ፓርላማ ሕጎችንና ደንቦችን ተከትሎ አዋጅ ማውጣታቸው ከዚህ ፍላጎት የመነጨ ነው። ምርጫን ማሸነፍ የሕዝብ ድጋፍና የብቃት ማረጋገጫ ማሳያ እንዲኾንላቸው ይመኛሉ። ይህ ዐይነቱ የውስጥ ሌጂትሜሲ ፍጹማዊ ሌጂትሜሲ ተብሎ ይጠራል። ከዚህ የተለየው ሌላኛው የውስጥ ሌጂትሜሲ ሐሳብ ንጽጽራዊ ሌጂትሜሲ ይባላል። የአፈና እና የጭቆና ተጠቂ የኾኑ ተቃዋሚ የፖለቲካ ፓርቲዎች በምርጫ ወቅት በቆርኪ-ተሰፍሮ፣ በስንዝር-ተለክቶ በተሰጣቸው የፖለቲካ ምህዳር ውስጥ መላወስ ይሳናቸዋል። አምባገነኖች ወደ እነዚህ የተቃዋሚ ፖለቲካ ፓርቲዎች ጣታቸውን እየቀሰሩ “እርባና ቢስነታቸውን ተመልከቱ” በማለት የተቃዋሚዎችን ሌጂትሜሲ በመዳመጥ በንጽጽር የራሳቸውን ሊያጎሉ ይሞክራሉ።

፪) ውጫዊ ሌጂትሜሲ፦ አምባገነን መንግሥታት የዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ አካል ለመኾን ከፈለጉ ቢያንስ የይስሙላ ጨዋነት ሊያሳዩ ይገባል። በተለይ እ.ኤ.አ ከ1990ዎቹ መጀመርያ አንስቶ የፖለቲካ ሥርዐቶች ጨዋነት ከሚለካባቸው መስፈርቶች መካከል አንዱ ጊዜውን የጠበቀ ምርጫ ማካሄድ ነው። ለምሳሌ እ.ኤ.አ በ1993 ኢሕአዴግ ባወጣው የአብዮታዊ ዴሞክራሲ ዶክመንት (አብዮታዊ ዲሞክራሲ 1 ) የምዕራብ አገሮችን ድጋፍና ርዳታ ለማግኘት ምርጫ ማድረግ ግዴታ እንደኾነ ያስቀምጣል።

ይህ ኀልዮት ምን ያህል ጠንካራ ነው? በማስረጃዎች የተደገፈ ነውን?

አንዲት አሜሪካዊት የፖለቲካ ምሁር ላስታውሳችሁ። ባርባራ ጌዴስ ይባላሉ። በዩኒቨርሲቲ ኦፍ ካሊፎርኒያ ሎስ አንጀለስ የፖለቲካ ሳይንቲስት ናቸው። ከዕድሜያቸው አብዛኛውን ያሳለፉት አምባገነን መንግሥታትን በማጥናት ነው። የሥራዎቻቸው ፋይዳ በፖለቲካ ሳይንቲስቶች ዘንድ ከፍተኛ እውቅናን አስገኝቶላቸዋል። በባርባራ ጌዴስ ጥናትና ምርምር ላይ ተመርኩዘው የተጻፉ ምሁራዊ መጣጥፎች በርካታ ናቸው። ከፕሮፌሰር ጌዴስ አስተዋጽዖዎች መካከል አንዱ ከላይ የጠቀስኩትን ሌጂትሜሲንና የአምባገነን ምርጫን የሚያገናኝ ሕዝባዊ መላምት በማስረጃዎች ላይ ተመርኩዙ አንኮታኩቶ መጣል ነው። ለምሳሌ፦ አምባገነኖች ያላቸውን የሕዝብ ተቀባይነት በጥንቃቄ የሚመረምሩ ጥናቶች፤ ምርጫ ከሚደረግበት ወቅት ይልቅ ምርጫ በሌለበት ጊዜ የበለጠ ተቀባይነት እንዳላቸው ያሳያሉ። የሥርዐቱ ተገዢዎች በምርጫ ሰሞን በሚጦዘው አፈናና ጭቆና እንዲሁም ከምርጫ ጋራ ተያይዞ በሚመጡ ውዝግቦች ምክንያት በሚፈጠረው አለመረጋጋት ምሬት አሰቃይቷቸው ለአምባገነኑ ያላቸው አስተያየት ቢቀንስ የሚያስገርም አይደለም። ይህን ባርባራ ጌዴስ የሌጂትሜሲ ዕዳ (legitimacy cost) ብለው ይጠሩታል። ይህ ሐሳብ ወደ ውጫዊ ሌጂትሜሲም ይሻገራል። በምርጫ ወቅት አምባገነን መንግሥታት ከዓለም አቀፍ መገናኛ ብዙሃን የሚያገኙት ሽፋን ከአዎንታዊነቱ ይልቅ አሉታዊነቱ ያመዝናል። የሰብአዊ መብት ድርጅቶችና ሌሎች ዓለም አቀፍ ሲቪክ ማኅበራትም ምርጫን ተገን አድርገው አምባገነን ሥርዐቶች የሚፈጽሟቸውን የሰብአዊ መብት ጥሰቶችና አፈናዎች የሚያጋልጡ ዳጎስ ያሉ ሪፖርቶች ያወጣሉ። ይህን የሚያሳዩ በይዘት ብጠራ (content analysis) ላይ ያተኮሩ ጥናቶች አሉ። የአምባገነኖች ወዳጅ መንግሥታት ሳይቀሩ በምርጫ ጊዜ የሚከሰቱ አፈናዎችንና የሰብአዊ መብት ጥሰቶችን ፈራ ተባ እያሉ ሲያወግዙ ይታያል። በርግጥ እንደ እ.ኤ.አ በ1990ዎቹና በ2000ዎቹ መጀመርያ ሊበራል ዲሞክራሲ የዓለም ልዑል አይዲዮሎጂ በነበረበት ወቅት እንዲህ ዐይነቱን አሉታዊ ሪፖርቶችና ውግዘቶችን የሚያስከትል ምርጫ አለማካሄድ ይመረጥ ነበር። ይኹንና ከዚያ በኋላና ከዚያ በፊት አምባገነኖች ምርጫ ባለማካሄዳቸው ከሚመጣባቸው ትችት የበለጠ ምርጫ አካሂደው ከምርጫው ጋር ተገናኝቶ በሚነሱ ጉዳዮች የሚከሰትባቸው ውግዘት የበለጠ አሉታዊ ነው። ሌጂትሜሲን የሚሰባብር እንጂ የሚጨምር አይደለም። ታዲያ አምባገነኖች ምርጫ ሲያደርጉ ሌጂትሜሲያቸው የሚቀንስ ከኾነ ለምን አይተውትም?

በጽሑፌ ክፍል ሌሎቹን መላምቶች ይዤ እመለሳለሁ።

ምንጭ 7 ኪሎ ሚድያ

The post አምባገነኖች ለምን ምርጫ ያካሂዳሉ? – ከአብይ ተክለማርያም appeared first on Zehabesha Amharic.

የጦማርያንና ጋዜጠኞቹ አቤቱታዎች ውድቅ ተደረጉ

$
0
0

ነገረ ኢትዮጵያ እንደዘገበው በእነ ሶልያና ሽመልስ የክስ መዝገብ የሽብር ክስ ተመስርቶባቸው የሚገኙት የዞን ዘጠኝ ጦማርያንና ሦስቱ ወዳጅ ጋዜጠኞች መጋቢት 15/2007 ዓ.ም ከሰዓት 8፡00 የፌደራሉ ከፍተኛው ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 19ኛ ወንጀል ችሎት ቀርበዋል፡፡
zone 9 bloggers
መዝገቡ ተቀጥሮ የነበረው ተከሳሾች ባቀረቧቸው ሁለት አቤቱታዎች ላይ ፍርድ ቤቱ መርምሮ ብይን ለመስጠት ነበር፡፡ በዚህም አንደኛ አቃቤ ህግ በተከሳሾች ላይ አለኝ ካለው ማስረጃ ዝርዝር ውስጥ 12 የኦዲዮ-ቪዲዮ ሲዲዎች አያይዞ ያቀረበ ቢሆንም፣ ሲዲዎቹ ለተከሳሾች እስካሁን ባለመድረሳቸው ተከሳሾች የቀረበባቸውን ማስረጃ ተመልክተው መልስ ለማዘጋጀት ሲዲዎቹ እንዲሰጧቸው ያቀረቡት አቤቱታ ሲሆን፣ ሁለተኛው ጉዳይ ደግሞ 4ኛ ተከሳሽ ማህሌት ፋንታሁን እና 9ኛ ተከሳሽ ኤዶም ካሳዬ በቃሊቲ እስር ቤት አስተዳደር ላይ ከጎብኝዎቻቸው መከልከል ጋር በተያያዘ አቅርበውት በነበረው አቤቱታ ላይ ብይን መስጠት ነበር፡፡ ፍርድ ቤቱም ሁለቱንም አቤቱታዎች ውድቅ አድርጓል፡፡

የሲዲ ማስረጃውን በተመለከተ አቃቤ ህግ ማስረጃዎችን ኢግዚቪት ብሎ ስላስመዘገበ አሁን በዚህ ደረጃ ሲዲዎቹ ለተከሳሾች የሚደርሱበት አግባብ የለም በሚል ፍርድ ቤቱ የተከሳሾችን አቤቱታ እንዳልተቀበለው ገልጹዋል፡፡ በመሆኑም ተከሳሾች ማስረጃ በመስማት ሂደት ወቅት ማስረጃዎችን እየተመለከቱ መልስ እንዲሰጡ እንጂ ቀድሞ እጃቸው የሚደርስበት አሰራር የለም ብሏል ፍርድ ቤቱ፡፡

ፍርድ ቤቱ የቃሊቲ እስር ቤት አስተዳደር ላይ በሁለቱ ሴት ተከሳሾች የቀረበውን አቤቱታም ሳይቀበለው ቀርቷል፡፡ በተከሳሾች የቀረበውን አቤቱታ እና የእስር ቤቱ አስተዳደር የሰጠውን መልስ መመልከቱን የገለጸው ፍርድ ቤቱ፣ ‹‹ለቀረበው አቤቱታ ማስረጃ ተያይዞ ያልቀረበ በመሆኑ…›› በሚል አቤቱታውን ቅድቅ አድርጓል፡፡ ጦማርያኑ እና ጋዜጠኞች ላይ የአቃቤ ህግ ምስክሮች ከሰኞ መጋቢት 21/2007 ጀምሮ ለሦሰት ቀናት ይሰማሉ ተብሎ ይጠበቃል፡፡

The post የጦማርያንና ጋዜጠኞቹ አቤቱታዎች ውድቅ ተደረጉ appeared first on Zehabesha Amharic.

Viewing all 15006 articles
Browse latest View live