Quantcast
Channel: Ethiopian News | ዘ-ሐበሻ | Latest News Provider | News For All
Viewing all 15006 articles
Browse latest View live

በአዲስ አበባ ዙሪያ በናዝሬት/አዳማ እና ደብረዘይት ማስተር ፕላኑን የሚቃወም ቅስቀሳ ወያኔን አስጨንቆታል

$
0
0

b_400_370_16777215_00_images_AddisAbabaመላው ኢትዮጵያውያን ለሚደረገው ህዝባዊ እንቅስቃሴ ከጎናችን እንዲቆሙ ሲሉ አስተባባሪዎች ጠይቀዋል::ከመሃል ሃገር ከሚገኙ የኦሮሚያ ክልል ነዋሪዎች የደረሱን መረጃዎች እንደሚጠቁሙት በወጣቶች ማህበር አስተባባሪነት በአዲስ አበባ ዙሪያ በናዝሬት/አዳማ እና ደብረዘይት የአዲስ አበባን ማስተር ፕላን በመቃወም እንዲሁም የወያኔው ጀሌ አባይ ጸሃዬ የሚባለው የተናገረውን ጸረ ሕዝብ አፍራሽ አነጋገር በመቃወም ከፍተኛ የሆነ ሕዝባዊ እንቅስቃሴ ለማድረግ ቅስቀሳ እየተካሄደ መሆኑ ተጠቁሟል::ይህ ቅስቀሳ ወያኔን አስጨንቆ የያዘው ሲሆን ሊያስቆመው የማይችል ከፍተኛ የሆነ ህዝባዊ አመጽ ይቀሰቀሳል የሚል ስጋት አስከትሏል::

ከዚህ ቀደም በአዲስ አበባ እና በተለያዩ ክልሎች ላይ በተደረገ ተቃውሞ የአዲስ አበባ ማስተር ፕላንን የተቹ የተቃወሙ እና ጥያቄዎችን ያቀረቡ ስለገበሬዎች መብት አቤት ያሉ ወጣቶች ተገለዋል ታስረዋል ተደብድበዋል በአፋኝ ሃይሎች ተሰውረዋል::ይህ ቁስል ሳይጠገን የሕወሓት ጀሌዎች በሃዋሳ በተደረገ ስብሰባ ላይ ባደረጉት እብሪት የተሞላ ንግግር ልክ እናስገባለን ብለው መዛታቸው በመላው ኢትዮጵያውያን ዘንድ በአለም አቀፍ ደረጃ ከፍተኛ ቁጣን ቀስቅሷል::ይህንን ቁጣ ተከትሎ በአዲስ አበባ ዙሪያ ከፍተኛ የሆነ የተቃውሞ እንቅስቃሴ ለማድረግ ህዝብን የማስተባበር ስራ እና የቅስቀሳ ስራ እየተሰራ በመሆኑ መላው ኢትዮጵያውያን ከአስተባባሪዎች ጎን እንዲቆም ጥሪዎች አስተባባሪዎቹ ጠይቀዋል::

Minilik Salsawi

The post በአዲስ አበባ ዙሪያ በናዝሬት/አዳማ እና ደብረዘይት ማስተር ፕላኑን የሚቃወም ቅስቀሳ ወያኔን አስጨንቆታል appeared first on Zehabesha Amharic.


Hiber Radio: ወይንሸት “ከምርጫው ተወዳዳሪ ዕጩነት እኔን እጣ አልደረሰሽም ብለው አስወጥተውኛል”ማለቷ…እቴጌ ጣይቱ በታሪክ ሲታወሱ የሚኖሩ ታላቅ ሴት (ልዩ ጥንቅር).. አበበ ገላው የሀሰት ዲግሪ የሰበሰቡ የስርዓቱ ሰዎችን የተመለከተ ሰሞኑን አዲስ መረጃ እንደሚያቀርብ ገለፀ…አገዛዙ በኢትዮጵያ በሙስሊም ወጣቶች ላይ የከፈተው የእስር ዘመቻ የድል ዋዜማ ጠቋሚ ነው መባሉና ሌሎችም

$
0
0
ጋዜጠኛ ሃብታሙ አሰፋ

ጋዜጠኛ ሃብታሙ አሰፋ

ጋዜጠኛ ሃብታሙ አሰፋ

ጋዜጠኛ ሃብታሙ አሰፋ


የህብር ሬዲዮ የካቲት 15ቀን 2007 ፕሮግራም

<...> አቶ ስለሺ ፈይሳ የሰማያዊ ፓርቲ ምክትል ሊቀመንበርና የምርጫ ጉዳይ ሃለፊ ለህብር ሬዲዮ ከሰጡት ማብራሪያ (ሙሉውን ያዳምጡ)

በቬጋስ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ምዕመናን የተፈጠረውን አለመግባባት ተከትሎ ከተከራዩት ቤተክርስቲያን በሀሰት ክስ ሳቢያ በመናፈሻ መፀለያቸውና ተከትሎ የመጣው ቅሬታ ላይ የተሰጠ ቃለ መጠይቅ እና ውይይት (ሙሉውን ያዳምጡ)

እቴጌ ጣይቱ በታሪክ ሲታወሱ የሚኖሩ ታላቅ ሴት (ልዩ ጥንቅር)

<.. ... ..> ወጣት ወይንሸት ሞላ የሰማያዊ ፓርቲ የምክር ቤት አባልና የሴቶች ጉዳይ ቋሚ ኮሚቴ አባል ጋር ካደረግነው ቃለ መጠይቅ የተወሰደ(ሙሉውን ያዳምጡት)ውይይት በህብር ሬዲዮ የአምስተኛ አመት ዝግጅት አስቀድሞ ከታሰበለት ቦታ ወደ ሀምተን ኢን የስብሰባ አዳራሽ መዘዋወሩ ላይ የህዝብ አስተያየት

ሌሎችም

ዜናዎቻችን

በአገዛዙ ምርጫ ቦርድ የተሾሙት የመኢአድ ፕሬዝዳንት ከዚህ ቀደም ኢህአዴግ ም/ሚኒስቴር ሊያደርጋቸው እንዳግባባቸው ገለፁ

የዞን 9 ጦማሪያን በእስር ቤት የተለያየ ሰቆቃ እንደሚፈፀምባቸው ለፍ/ቤት ገለፁ

ሱዳን በአባይ ጉዳይ የግብፅ ስጋት አልተወገደም አለች

ከኢትዮጵያና ከግብፅ ጋር ውይይት እንዲደረግ ጠየቀች::

ጋዜጠኛ አበበ ገላው የሀሰት ዲግሪ የሰበሰቡ የስርዓቱ ሰዎችን የተመለከተ ሰሞኑን አዲስ መረጃ እንደሚያቀርብ ገለፀ

አገዛዙ በኢትዮጵያ በሙስሊም ወጣቶች ላይ የከፈተው የእስር ዘመቻ የድል ዋዜማ ጠቋሚ ነው ተባለ

የህብር ሬዲዮ የ5ኛ ዓመት በታላቅ ህዝባዊ ስብሰባ በሐምፕተን ኢን ሆቴል ይደረጋል

ሌሎችም ዜናዎች አሉ

The post Hiber Radio: ወይንሸት “ከምርጫው ተወዳዳሪ ዕጩነት እኔን እጣ አልደረሰሽም ብለው አስወጥተውኛል” ማለቷ… እቴጌ ጣይቱ በታሪክ ሲታወሱ የሚኖሩ ታላቅ ሴት (ልዩ ጥንቅር).. አበበ ገላው የሀሰት ዲግሪ የሰበሰቡ የስርዓቱ ሰዎችን የተመለከተ ሰሞኑን አዲስ መረጃ እንደሚያቀርብ ገለፀ… አገዛዙ በኢትዮጵያ በሙስሊም ወጣቶች ላይ የከፈተው የእስር ዘመቻ የድል ዋዜማ ጠቋሚ ነው መባሉና ሌሎችም appeared first on Zehabesha Amharic.

ለዋሽንግተን ዲሲና አካባቢዋ ለምትገኙ የኢትዮጵያ ማህበረሰብ በሙሉ -ከኢትዮጵያ ሴቶች መብት ማዕከል (CREW)

$
0
0

ኢትዮጵያ ሴቶች መብት ማዕከል (CREW)

CREWላለፉት ሦስት ተከታታይ ዓመታት የኢትዮጵያ ሴቶች መብት ማዕከል ስለ ኢትዮጵያውያን ሴቶች ዘርፈ ብዙ ችግሮች ምንነት ማህበረሰቡን ግንዛቤ ለማስጨበጥ በየዓመቱ የአለም አቀፍ የሴቶችን ወር ምክንያት በማድረግ በመጋቢት ወር ላይ ጉባኤ በማዘጋጀት  ሴቶችን  በሚመለከቱ በተለያዩ  ርዕሰ ጉዳዮች  ላይ ምሁራን ጥናታዊ ጽሑፎችን እንዲያቀርቡና፣ ለችግሮቹ መፍትሔ እንዲጠቁሙ በማድረግ ማህበረሰባችንን ግንዛቤ ለማስጨበጥ ጥረት ሲያደርግ ቆይቷል። ሴቶች በማህበራዊ፣ በኤኮኖሚና በፖለቲካ የሚደርስባቸውን ችግሮች በተለይም የተሻለ ኑሮ ፍለጋ በአረብ አገራት ተሰደው ስላሉ ኢትዮጵያዊያን ሴቶች መብትን አስመልክቶ በየጉባኤዎቹ ሰፋ ያለ ትምህርታዊ ውይይቶች አካሂዷል።

ዘንድሮም የኢትዮጵያ ሴቶች መብት ማዕከል ለ፬ኛ ጊዜ የሚካሄድ ዓመታዊ ጉባኤ  አዘጋጅቷል፡፡ የዚህ  የ፬ኛው የኢትዮጵያ ሴቶች ጉባኤ መሪ ቃል የህዝባዊ ማህበራት ሚናና  የ2015 የኢትዮጵያ  ምርጫ  ነው።(THE ROLE OF CIVIL SOCIETY IN THE UPCOMING 2015 ETHIOPIAN ELECTION)

እንደሚታወቀው ሕዝባዊ ማህበራት ለአንድ ሀገር የዲሞክራቲክ ሥርዓት ምሥረታ ምሰሶ ናቸው፡፡ በሀገራችን ሰብአዊ መብት ለማስከበር በቆሙ ሕዝባዊ ድርጅቶች ላይ ማዕቀብ የጣለው በ2009 የወጣው ሕግ (The Charities and Societies Proclamation) ጸድቆ ተግባራዊ በመሆኑ ስለ ሰብአዊ መብቶችና የሴቶች መብት የማስከበር ስራ መስራት የማይቻልበት ሁኔታ ላይ እንገኛለን፡፡

ስለዚህም ጉባኤው ስለሰብአዊና ዲሞክራሲያዊ መብቶች መጠበቅና የመጻፍ፣ የመደራጀትና የመሰባሰብ መሠረታዊ  መብቶች በሌሉበት አገር ምን ዓይነት ምርጫ ይካሄዳል? በሚለው ጥያቄ ላይ የሚያጠነጥን ጥልቅ የሆነ ወቅታዊ ውይይት የሚካሄድበት ሲሆን፣ ምሁራን ጥናቶቻቸውን የሚያቀርቡበት በመሆኑ በዝግጅቱ ላይ የሁላችሁም መገኘትና ተሳትፎ ወሳኝ ነው። ስለዚህ ውድ ወገኖቻችን በዝግጅቱ ላይ በመገኘት የበኩላችሁን አስተዋፅኦ እንድታደርጉ በአክብሮት ተጋብዛችኋል።

ዝግጅቱ የሚካሄድበት ቦታ በSILVER SPRING SHARATON HOTEL ሲሆን

ቀኑ፦ ቅዳሜ MARCH 7, 2015 ነው፡፡

አድራሻው፦ 8777 GEORGIA AVENUE SILVER SPRING MD, 20910 ሲሆን ከመስብሰቢያ ሆቴሉ ጀርባ ነፃ የመኪና ማቆሚያ አለ፡፡

ሰዓቱ፦ ከጥዋቱ 9AM እስከ 5PM ነው፡፡

የኢትዮጵያ ሴቶች መብት ማዕከል

The post ለዋሽንግተን ዲሲና አካባቢዋ ለምትገኙ የኢትዮጵያ ማህበረሰብ በሙሉ -ከኢትዮጵያ ሴቶች መብት ማዕከል (CREW) appeared first on Zehabesha Amharic.

ሀገራዊ የጸሎት ጥሪ -ሰሎሞን ንጉሡ (ከሱዳን)

$
0
0

ሰሎሞን ንጉሡ (ከሱዳን)  (የካቲት 11 ቀን 2007ዓ.ም ተጻፈ)
prayerእንዴትና በምን አኳኋን ይህን የጸሎት ጥሪ እንደምጀምር ጭንቅ ብሎኝ በጣም ግራ ተጋብቼ ነበር፡፡ ልጻፍ አልጻፍን ጨምሮ ከራሴ ጋር ብዙ ተሟገትኩ፤ “ጊዜው ገና ነው” በሚልም ጭምር፡፡ ለማንኛውም አፍ ወድቆ አይሰበርምና መጻፌ ካለመጻፌ እንደሚሻል ራሴን አሳመንኩ፡፡ ደግሞም ለማንኛውም ራሴን በትንሹ ማስተዋወቁ ለጸሎት ጥሪዬ መጠነኛ ትኩረት ያስገኝልኝ ይሆናል የሚል ተስፋ አሣደረብኝ፡፡ አንባቢያንም – ለማንኛውም – ይህን የጸሎት ጥሪ ችላ ሳትሉ ዐይንና ጆሮ ላላቸው ኢትዮጵያውያን ሁሉ በምታገኙት አጋጣሚና ባላችሁ የመገናኛ አውታር አድርሱልኝ፡፡ በተረፈ ሊሆን ያለው ሁሉ ከመሆን እንደማይዘለል ብዙዎቻችን ስለምናምን በተለይ የሀገራችንን ነፃነት በሚመለከት በየበኩላችን የምንችለውን ከማድረግ ውጪ በህልም ዓለም ሩጫ በከንቱ ልንባዝን እንደማይጠበቅብንና እንደማይገባንም ባስታውስ ቅር የሚለው ሰው አይኖርም ብዬ እገምታለሁ፡፡

የደርግ መንግሥት ሊወድቅ ጫፍ ላይ ነበር፡፡ ያኔ በ82 እና በ83ዓ.ም ሀገር ልትፈራርስ አንድ ሐሙስ ቀርቷት በነበረበት የኤሎሄ ሰዓት ሕዝቡ በደርጎች ላይ በነበረው ከፍተኛ ጥላቻ ምክንያት የወያኔዎች ግስጋሴ ከቁብም አልተቆጠረም ነበር፡፡ የደርግ ጨፍጫፊነትና አረመኔያዊ አገዛዝ የወያኔዎችን የትግል እንቅስቃሴ አልጋ ባልጋ አደረገው፡፡ ብዙዎች “ከደርግ የማይሻል አይመጣም” ከሚል ተላላነት የተነሣ ለወያኔዎች መልካም ፊት ከማሣየት ጀምሮ ሁለንተናዊ እገዛም የሚያደርገው ገራገር ዜጋ ጥቂት አልነበረም፡፡ የነሴኩቱሮ የጫካ ፕሮፓጋንዳም ቀላል አልነበረም፡፡ ለብዙኃን የዋሆች በቀላል መሸነፍ ምክንያት የነበረው የወያኔዎች ሥልታዊ የቆረጣ ፕሮፓጋንዳና የደርግን ጦርና መንግሥት በልዩ ልዩ ዘዴ ከፋፍሎ የማሽመድመድ መሠሪ ተንኮል ነበር (ለትግሬው አድማጭ፣ ለአማርኛው አድማጭ፣ ለኦሮሞው አድማጭ፣… የተለያዬና እርስ በርስ የሚጋጭ ቅስቀሳ እንደነበራቸው ያስታውሷል)፡፡ ያኔ ነበር ታዲያ በወቅቱ የወያኔ ሤራ ከሚያንገበግባቸው ከነገብረ መድኅን አርአያና አብርሃም ያዬህ ያልተሣካ ሀገርን የማዳን ጥሪ ጩኸት ቀጥሎ እኔም የአቅሜን በዚህ ብዕር የተፍጨረጨርኩት፡፡ የታሪክ ሽሚያ ውስጥ መግባቴ እንዳልሆነ ይታወቅልኝ፤ በፍጹም፡፡ እዚያ ውስጥ የመግባት ዓላማም ሆነ ፍላጎት የለኝም፡፡ አንዳንዶች ይህን ስም ስታዩ የሚቀሰቀስባችሁን ትዝታ ብጋራ ግን አልጠላም፡፡

የወያኔን ጉድፍና ሀገርን የማጥፋት ዘመቻ ብቻ ሣይሆን የደርግ መንግስት ራሱና በውስጡ የተሰገሰጉ አፍራሽ ኃይሎች ያደርጉት የነበረውን በደል በቅን ልቦና በመነሣት በጽሑፎቼ ውስጥ አካትት ስለነበር የተወሰነ ተሰሚነት የነበረው ብዕር እንደነበር አስታውሳለሁ፡፡ በእውነቱ በዚያን ዘመን ለአቅመ-ፖለቲካ የደረሳችሁና ለሚዲያ ቅርበት የነበራችሁ እንደምታስታውሱት ስለወያኔዎች በጋዜጣም ይሁን በሬዲዮና በቲቪ ያልቀባጠርኩት አልነበረም፡፡ ብዙ ሥፍራዎችን እየተቆጣጠሩ ስለነበርና ከሚይዟቸው አካባቢዎች የመረጃ ምንጭ ስለነበረኝ እነዚህ ብልሹ ዜጎች ሀገራችንን ወዴት አቅጣጫ ሊወስዷት ይቋምጡ እንደነበር የበኩሌን ገልጫለሁ፡፡ የብዙዎቻችን ጩኸት ግን የቁራ ጩኸት ሆኖ ነው የቀረው፡፡

ከሁለት አሠርት ዓመታ ፀጥታ በኋላ ታዲያ ምን መለሰኝ?

እንደነገርኳችሁ ያኔ እኔን ጨምሮ የወደፊቱ እሳት አስቀድሞ የታያቸው ወገኖች ብዙ ጮኹ፡፡ እንደምናስታውሰው ያዳመጣቸው ግን አልነበረም፡፡ የሞኙ እረኛ ዓይነት ክስተት ተፈጠረና ቀድሞ የተነገረው ነገር ግን ማንም ከቁም ነገር ያልቆጠረው የወያኔዎች ሤራ ተግባር ላይ ሲውል ልቅሶውና ዋይታው በረታ፡፡ እንደተባለውም ሀገር ድምጥማጧ ጠፋ፡፡ አይሆንም የተባለው ሆነ፤ ይሆናል የተባለው ሣይሆን ቀረ፡፡ የዘረኝነት ክርፋቱ፣ የሞራል ዝቅጠቱ፣ የሃይማኖት መላላቱና ለአምልኮተ ንዋይ መንበርከኩ፣ የሙስና መንሠራፋቱ፣ ከሞላ ጎደል ሁሉም የሀገሪቱ ቋሚና ተንቀሣቃሽ አንጠራ ሀብት በሕወሓት ቁጥጥር ሥር መግባቱ፣ በማይማንና ደናቁርት ዘረኞች መገዛቱ፣ በኢትዮጵያዊነት ሰበብ ስቃይና እንግልቱ አለቅጥ መስፋፋቱ፣ በትምህርት ረገድ ከሞላ ጎደል በሁሉም የትምህርት መስክ ቁልቁል መንጎዱና የበታችነት ስሜት የሚያስከትለውን አእምሯዊ ምስቅልቅል ለመሸፈን የውሸት ዲግሪ በመንግሥት መሪዎች ዘንድ ሣይቀር እንደዘመናዊ ፋሽን መዘውተሩ፣ ውሸትና ቅጥፈት የመንግሥት መርህ ሆኖ ሥራ ላይ መዋሉ፣ አንድን የኅብረተሰብ ክፍል ለይቶ ከማንኛውም የሀገሪቱ የጥቅም ቦታዎች ማስወገድ ብቻ ሣይሆን ዘሩም እንዳይተርፍ በያለበት ማሳደዱና መቀጥቀጡ ወዘተ. በሀገራችን በግልጽ ታዬ፡፡ የሀገሬን ውድመት መጀመሪያውን ያሣየኝ የኢትዮጵያ አምላክ አሁን ደግሞ የጠላቶቿን የመጨረሻ አይወድቁ አወዳደቅ ሊያሣየኝ ዳር ዳር እያለ መሆኑን ስድስተኛው የስሜት ሕዋሴ ሹክ አለኝና ዛሬ ተመለስኩ፡፡ የሰቀልኩትን ብዕርም አቧራውን አራግፌ ይሄውና አሃዱ አልኩ፤ ጥፋት አይመስለኝም፡፡

“መካሪ የሌለው ንጉሥ ካለአንድ ዓመት አይነግሥ” የሚለው ብሂል ትርጉም ካጣ ሰነበተ፡፡ ይሄውና 24 ዓመትም ቢሆን መንገሥ ተችሏልና፡፡ 24 ብቻም አይደለም፡፡ በጥቅሉ 40 መሆኑ ነው፡፡ አሥራ አንድም ይሁኑ በመቶ ሺዎችም ይቆጠሩ ዋናው የመከራችን ድግስ ከተጠነሰሰባት ከዚያች ከቀኖች ሁሉ ተለይታ ልትረግም ከሚገባት የካቲት 11/67 ጀምረን በነሱ የቅዠት ዓላማ ሥር ወድቀናልና የሰቆቃ ዘመናችን 40 ዓመቱን ደፈነ፡፡ የዚህ ዘመን አበቅቴም ያለቀ ይመስለኛል – ልንገባባቸው ከማያስፈልጉን ብዙ ነገሮች አንጻርም ቢሆን፡፡

እንግዲህ የወያኔ ዘመን አልቋል የሚለውን በጋራ የምንስማማበት ሃሳብ እንዲሆን ምኞቴ መሆኑን ልግለጽና ወደ ጀመርኩት የጸሎት ጉዳይ ወደሚያመራኝ መንደርደሪያ ልግባ፡፡

አሁን በዓለም ዙሪያ እየሆነ ያለውን የአረመኔነት ተግባር ሁሉ ተመለከትኩ፡፡ በተለይም ሰሞነኛ ስለሆነው ዘግናኝ የአይሲሎች ጉዳይ ሲነሣ የማይደመም ከንፈሩንም የማይነክስ የለም፡፡ በበኩሌ የሰው ልጅ በሰው ልጅ ላይ የሚፈጽማቸው እነዚህን መሰል አሰቃቂ ግፎች ከዘመን መጨረሻ ትንቢቶች ጋር (endtime predictions) ይያያዙ እንደሆን በሚል ጥቂት ድረገፃዊ መዛግብትን ለማገላበጥ ሞክሬያለሁ፡፡ ዝርዝሩ በርካታ ስለሚሆን ወደዚያ መግባት አያስፈልግም፡፡ ኹነቶችን  መመርመርና የዘመን አሻራዎችን በማጤን የትኛው ከየትኛው በምን እንደሚለይ፣ የትኛው ድርጊት ለየትኛው ቀዳሚ ትንቢት ጠቋሚ ሊሆን እንደሚችል ማስተዋሉ ግን መጥፎ አይመስለኝም፡፡

የክፋት ድርጊቶች አፈጻጸማቸው ቢለያይም ዓላማና ግባቸው ግን ተመሣሣይ ነው፡፡ አንዱ ወገን ከሃይማታኖዊ ቀኖናው ተነስቶ ሊፈጽመው ይችላል፤ ሌላኛው ወገን ከአለማወቅ ተነስቶ ሊፈጽማቸው ይችላል፤ አንደኛው በጠባብነት የዘረኝነት መነጽር አጮልቆ እየተመለከተ ከራሱ ዘር ውጪ ያለውንም ሁሉ እንደጠላትና የደኅንነት ሥጋት እየቆጠረ ከዚያ አኳያ ተነስቶ ሊፈጽማቸው ይችላል፤ ሌላው ደግሞ ከፍርሀት ተነስቶ ሊያከናውናቸው ይችላል፤ አንዱ ከኢኮኖሚያዊና ፖለቲካዊ ኅልውና ሥጋት አንጻር በመነሣት ሊፈጽማቸው ይችላል፤ ሌላው ከበታችነት ስሜት ተነስቶ አገኘሁት ብሎ የሚያስበውን ጊዜ ወለድ ዕድል ላለማጣት ሲል ሊፈጽማቸው ይችላል፡፡ በ“የትም ፍጪው ዱቄቱን አምጪው” ባላዊ ፍልስፍና ከተመለከትነው በምንም ምክንያት ይፈጽማቸው ክፋቱ ግን ያው ክፋት ነው፡፡ የኃጢኣት ትንሽና ትልቅ ደግሞ የለውም፡፡ የወንጀልም እንዲሁ ይመስለኛል፡፡ ቅጣቱ ይለያይ እንጂ ኃጢኣት ኃጢኣት ነው፤ ወንጀልም ወንጀል፡፡ ‹አነሳም አንጠለጠለም ያው ተሸከመ ነው›፡፡

ወደ አፈጻጸሙ ስንመጣ ለምሣሌ አይስሎች ከአምልኮታቸው አንጻርም ሊሆን ይችላል – የክፋት ድርጊታቸውን የሚፈጽሙት የሚገድሏቸውን ሰዎች ብርቱካናማ ልብስ አልብሰው በማንበርከክ ጥቁር ጭምብል በለበሰ አራጅ አንገታቸውን በመቅላት ነው፡፡ እነሱንና ፈጣሪያችን ነው የሚሉትን ኃይል የሚያስደስቱበት መንገድ ያ ነው ማለት ነው፡፡ ምክንታዊነት፣ ተጠየቃዊነት ቅብጥርስ እዚህ ላይ አይሠራም፡፡ እዚህ መታወስ ያለበት የሚመስለኝ ተገዳዮች ንጹሓን ዜጎች መሆን አለባቸው፤ ወንጀለኞች ከሆኑ ገዳዮች ትኩረትንና ተፈሪነትን አያገኙም፡፡ በአገዳደሉ ብንከፋም መገደሉ የሚያስደስተን እንኖራለንና፡፡

በተመሣሣይ ሁኔታ በሀገራችን የአይስሊዝምን የአረመኔነት እምነት አቀንቃኞችን – ወያኔዎችን ማለቴ ነው –  ብንመለከት ክፋቱና የክፋቱ የሩቅ ግብ አንድ ነው፡፡ አንድን ዓላማ ከግብ ለማድረስ የኃይል እርምጃን በመውሰድ መፈራትና ፍርሀትን የርዕዮተ ዓለም ማራመጃ ማድረግ ነው፡፡ ወያኔዎችም ሆኑ ቢጤዎቻቸው የሚያደርጉት ነገር መልካም እንዳልሆነ እነሱ ራሳቸውም ያውቁታል፡፡ ግን ሌላ መንገድ እንደማያዋጣቸው ደግሞ እነሱም እኛም እንረዳለን፡፡ አይስሎች በማስፈራራት ጭራቅ መስለው መታየትን የወደዱት ፈልገውት ሣይሆን የአስተሳሰብ ትንሽነት(ድውይነትም ቢባል ያስኬዳል) የሚፈጥረውን የበታችነት ስሜት ለማስወገድ ጭካኔን እንደሀሽሽ በመጠቀም ብዙኃንን ማርበድበድና ሥጋን ብቻ ሣይሆን ነፍስንም ጭምር በነሱ ሥር ለማንበርከክ መሞከር ነው፡፡ ሠላሣ ምናምን ሺህ የኢስላሚክ ካሊፌት ተብዬዎቹ ጦር በብዙ ሚሊዮን ለሚቆጠረው  የዓለም ሀገሮች ጦር ሠራዊት ቢከፋፈል ለቁርስነት እንኳን ፈጽሞ የሚታሰብ አይደለም፡፡ ምንም ያህል ቁጥር ይኑረው – ወያኔ ይተማመንበታል የሚባለው የሕወሓት ዘውድ ጠባቂ ጦር ሠራዊት ለጭቁኑ የኢትዮጵያ ሕዝብ ቢከፋፈል – ለአያ ፍርሀት ምሥጋና ይግባው እንጂ – ለቁርስ ቀርቶ ለአፍ ማሟሻ መክሰስ ቢጤ እንኳን አይሆንም፡፡ ይህን የወያኔ ውስጣዊ የአመለካከት/የአስተሳሰብ ትንሽነትና የጥቂትነት ስሜት እስከተቻለ ድረስ በዘለቄታ ለማቆየት ፍርሀትን ከማንገሥ ውጪ ያለው አማራጭ እስከዚህም ነው፡፡ በፍቅር ሁሉን አስተሳስረው እንዳይገዙ ከጉልበትና ከእልህ ውጪ ዕውቀትና ጥበብ የላቸውም፡፡ ምርጫ ከተባለ ደግሞ መቼም ቢሆን ገዳይህን ይግዛኝ ብለህ አትመርጥምና አያስኬዳቸውም፡፡ ያላቸው ብቸኛ መንገድ ምርጫን በማጭበርበር “የዓለምን ማኅበረሰብ” ማታለል – የውስጥ ተቃውሞን ደግሞ በበረገጉና በባተቱ ቁጥር ንጹሓን ዜጎችን ቁምስቅላቸውን በማሣየት በእኔን ያዬህ ተቀጣ አፍን ማዘጋት ነው፡፡ ለነገሩ በነሱ አይፈረድም፡፡ አያድርስ ነው ማለት፡፡ በታሪክ ዕብደትና ቅብጠት የተነሣ እነዚህ ሰዎች ለዚህ ገነት መሣይ ሲዖል አንዴውኑ ተዳርገዋል፡፡ የማርያም በር ደግሞ አይፈልጉም፤ እንደመጽሐፉ ቃል ልባቸው ወደ ድንጋይነት ተለውጧልና ምናልባት ሲወድቁ እንጂ ከመውደቃቸው በፊት ጊዜና አስተዋይ ልቦና አግኝተው ቆም ብለው የሚያስቡ አይመስለኝም፡፡ ሁኔታው ያሳዝናል፤ እነሱም ያሳዝናሉ፡፡ ሰፊው የኢትዮጵያ ሕዝብም ለመሪነት ቀርቶ ለተመሪነትም በማይመጥኑ በነዚህ ድንጋዮች ከሁለት አሠርት ዓመታት በላይ እንደሰም ቀልጦ እንደብረትም ተቀጥቅጦ መገዛቱ የሚገርም ክስተት ነው፡፡ ሲያስቡት ውለው ሲያስቡት ቢያድሩ የዚህ ታሪካዊ ቀመር ለማንም የሚከሰትለት አይመስለኝም፡፡ ቧልታይ ድንቃይ የሚመስል ግን የሚመርና የሚዘገንን ኤዞፓዊ ቀልድ ነው፡፡ኢትዮጵያን የመሰለች የድንቅ ታሪክ ባለቤት በነዚህ “ልጆቿ” እጅ ስትወድቅ ይታያችሁ፡፡ እነአክሊሉ ሀ/ወልድና እነራስ አሉላ በወጡበት ማኅጸን እነልደቱ አያሌውና መለስ ዜናዊ ሲወጡበት ይታያችሁ፡፡  ለዚቅ ያህል “የቆዬ ሰው ከሚስቱ ይወልዳል” ማለት አሁን ነው፡፡ “ዘመነ ግርምቢጥ ውሻ ወደግጦሽ፣ አህያ ወደሊጥ” – ነፍስ ይማር ገሞራው፡፡

በገደምዳሜም ቢሆን ለማለት የፈለግሁትን ሳትረዱልኝ የምትቀሩ አይመስለኝም፡፡ ማለት የፈለግሁት ባጭሩ “ወያኔዎችና ኢስላሚክ ካሊፌቶች የሚባሉት የአንድ ሣንቲም ሁለት ገጽታዎች ናቸው” ነው፡፡ ቁጭ ብለው የሰቀሉት ቆሞ ማውረድ እያቃተ ኢትዮጵያም ሆነች የተቀረው ዓለም በጥቂት ሽፍቶችና ወሮበሎች እየታመሰ የመገኘቱ ዕንቆቅልሽ አስገራሚ ሆኗል፡፡ ወያኔዎች ከአሥራ አንድ ዘልለው ያልጠገቡ ጮርቃ ሕጻናትና ከአምስት ጥግንግን ጠበንጃዎች ተነስተው ይሄውና በሀገራችን ታሪክ ላይ መቼም ሊፋቅ የማይችል ጥቁር ጠባሳ አሣርፈው ወደማይቀርላቸው የታሪክ መዝገብ ሊሠተሩ ጫፍ ላይ ደርሰዋል – እንደ እግዚአብሔር ፈቃድ፡፡ በዬዓለም ማዕዘናቱ የፕላኔታችን ራስ ምታት የሆኑ ቁጥር ሥፍር የሌላቸው አሸባሪ ቡድኖችም ለዚህ ወይ ለዚያ ድብቅ ዓላማ ማስፈጸሚያ ሲባል በተወሰኑ የዓለም ኃያላን መንግሥታት ወይም በኅቡዓን የመንግሥታት ተቆጣጣሪዎች (cabals) አማካይነት ይፈጠሩና በወርድና ቁመት – እንደዝንጀሮ ልጅ ማለት ነው – ጠንከር የማለት ስሜት ሲሰማቸው ከተሠሩበት ዓላማ ይወጡና ፈጣሪዎቻቸውን ሣይቀር ክፉኛ መገዳደር ይጀምራሉ፡፡ በዕንቁላሉ ያልተቀጣ ልጅ ደግሞ አንዴ መረን ከለቀቀ በኋላ መመለስ እንደማይቻል ከኛ በላይ አዋቂ ሊኖር አይችልም፤ በመጨረሻው ከባድ የሕይወት ዋጋ ክፍያ ተምረነዋል፡፡ ከህዋስ ደረጃቸው በመውጣት ከጎሬያቸው አፈትልከው በአሁኑ ወቅት ዓለምን እያመሱ ያሉት ወያኔን መሰል የሥውር ድርጅቶቹ ተላላኪዎች ጊዜያቸውን በደንብ እየተጠቀሙበት ይመስላል፡፡ ጊዜ ወሳኝ ነው፡፡ ነገ የነሱ እንደማትሆን ትናንት የነሱ ያልነበረ መሆኑን በማስታወስ የሚረዱት ሃቅ ነውና በጊዜያቸው ያሻቸውን ያደርጋሉ፡፡

የኞቹ በዘግናኝ ጭካኔያቸው ሀገራዊ ፍርሀትን አንግሠው 90 ሚሊዮን ሕዝብ ፀጥ ረጭ ሲያደርጉ እነዚያኞቹ ደግሞ የጋዜጠኞችንና የረድኤት ሠራተኞችን አንገት እየቀነጠሱ ዓለም አቀፉን ማኅበረሰብ በፍርሀት ማራድ ነው – በፍርሀት የማራድ አዲስ ፖለቲካ፡፡ መድሓኒቱ እርግጥ ነው  አለመፍራት ነው፡፡ ግን እንዴት ይቻላል? ፍርሀትን ማስወገድ ትልቁ የሰው ልጅ ተግዳሮት ይመስለኛል፡፡ አለመፍራት ብቻም አይደለም የኞችን በተመለከተ ልዩነቶችን አስወግዶ እጅ ለእጅ በመያያዝ በኅብረት ታግሎ የነዚህን አይሲሊስት ወያኔዎች አደጋ ማስወገድም ቀላል ነበረ፡፡ አሁንም ቢሆን ዘዴያቸውን መረዳትና ከናካቴው ለይቶልን ሳንጠፋ መንቃት ይገባል ፡፡ ግን እንዴት እንንቃ? አስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ ነው የምንገኘው፡፡ ንቃቃት በመፍጠር የተካኑ ናቸው፤ ሌላ ችሎታ የሌላቸው እስኪመስሉ ድረስ በተቃዋሚዎቻቸው መካከል ልዩነትን መፍጠርና እርስ በርስ ማባላት ልዩ ችሎታቸው ነው፡፡ ጤናማ ሰው ተኝቶ ያድራል፡፡ እነሱ ግን ተንኮል ሲጎነጉኑና ሸር ሲጠነስሱ ስለሚያድሩ በዐይናቸው እንቅልፍ የሚዞር አይመስልም፤ ካባሊስቶች በተፈጥሯቸው አደገኞች ናቸው፡፡ በቁጥር አናሳነታቸው በሚፈጥርባቸው ልዩ ሥነ ልቦናዊ ጫና ምክንያት በፍርሀት ተውጠው ስለሚኖሩ የገዛ ጥላቸውን ሣይቀር ይጠራጠሩታል፡፡ ፍርሀት መጥፎ በሽታ ነው፡፡ ከነተረቱ የፈሪ ዱላ ዘጠኝ ነው ይባላል፡፡ የጀግና ግን አንድ ነው – ያንንም አዘውትሮ አይጠቀምበትም – እውነተኛ ጀግና ታጋሽና ይቅር ባይ ሊሆን ይገባዋልና፡፡ የፈሪ ዱላ ግን አያድርስ ነው – መቆሚያ መቀመጫ ነው የሚያሣጣ – ልክ አንድን በሬ ያሸነፈች በለስ የቀናት ላም ዓይነት፡፡ ወያኔን መሰል ካባሊስቶች ሁል ጊዜ በፍርሀትና በድንጋጤ ውስጥ ተሸብበው ስለሚኖሩ ሁሉንም ነገር ወደሥጋት የመለወጥ ባሕርያቸው የጎላ ነው፡፡ በዚያም ምክንያት ዱላ ከእጃቸው አይለይም፤ ያገኙትንና ከነሱ የተለዬ የሚመስላቸውን አለርህራሄ ይዠልጡታል፡፡ ሕይወታቸው እንደዚህ የተመሰቃቀለ ነው፡፡ የዚህ ዓይነት የሰቀቀን ኑሮ ደግሞ ባፍንጫ ይውጣ የሚባል ነው፡፡ አሁን ወያኔዎች ከሥልጣን ሲወርዱ ሃያ አራት ዓመት እንደገዙ ሊነገርላቸው ይሆናል – ሀገር ተገዝቶ ተሙቶ፡፡ ድንቄም፡፡ ዜጎችን ማጋጨትና ማናጨት፣ ዕረፍት በሌለው ሁኔታ ሀገርን ሲሸጡና ሲለውጡ መባዠት፣ በማን መጣብኝ የሠርክ ድንጋጤ በመባነን ሌት ተቀን መቃዠት … ሀገርን እንደማስተዳደር የሚቆጠር ከሆነ – እውነት ነው – ወያኔ ኢትዮጵያን 24 ዓመታትን ገዝቷል፡፡ ያቆየንና ታሪክን ለማንበብ ያብቃን፡፡

ቦኮ ሃራም፣ አልቃኢዳ፣ ታሊባን፣ አልሻባብ፣ አይስል፣ ሎርድስ ሬዚስታንስ፣ ሕወሓት፣ ወዘተ. አንድ ናቸው ብለናል፡፡ አንድ ሰው በጥይትም ገደልከው በጩቤም አረድከው ውጤቱ ያው ነፍስን ከሥጋ መለየት እስከሆነ ድረስ ለኔ ብዙም ለውጥ የለውም፡፡ አፅንዖት ልሰጠው የሚገባኝ አንድ ነገር ደግሞ አለ፡- ሕወሓት እንዲያውም አይስልን በዋናነት ጨምሮ ከሌሎች አሸባሪዎች በተለዬ መልኩ የባሰ አረመኔ ነው – በዚያ ላይ መንግሥታዊ ዕውቅናና መንግሥታዊ ተቋምነት ተደርቦበት እንግዲህ የጭካኔው ልክ ይታያችሁ፡፡ የወያኔን ዓለም አቀፍ ምስልና የወዳጆቹን ቅባት(ሬቶሪክ) ተውት – የዐይጥ ምሥክር ድምቢጥ ነውና፡፡ እናም የጭካኔያቸውን ደረጃ ስናይ በግልጽ እንደሚስተዋለው ሌሎቹ በመግደል እንጂ በማሰቃየት የወያኔን ያህል አይደሰቱም ባይ ነኝ – የንጽጽር ጉዳይ ነው – የሎጂክም፡፡ ሕወሓት ግን የሚጠላውን መግደል ብቻ ሣይሆን ከመግደሉ በፊትና በኋላም ማሰቃየቱና ማንገላታቱ እጅግ ያስደስተዋል – ሬሣን በማንገላታት የምትደሰት እኔ እስከማውቀው ድረስ ድመት ብቻ ትመስለኝ ነበር፡፡ ይህ የወያኔ ‹ሳዲስት› ጠባይ ተብሎ ተብሎ ያለቀ ጉዳይ ነው፡፡ ሳስበው ከነሱ ጋር ተደምረን ዘጠና ሚሊዮን መባላችን በጣም ያንገበግበኛል፡፡ ከሰው ጋር ብቆጠር ያለ ነው፤ እንዴት ከዐውሬ ጋር እደመራለሁ?

በመሠረቱ ጭካኔ ዱሮም ነበር፤ አሁንም አለ፡፡ ደረጃው ግን እስከዚህን ድረስ ሲለያይ የሰውን ልጅ የሰው ልጅነት እንድንጠራጠር ያስገድደናል፡፡ ልብ በል፣ አንድን በወንጀል የሚጠረጠርንም ይሁን ንጹሕን ዜጋ ብርሃን የማይታይበት ጉድጓድ ውስጥ ጥለህ በዘር ጥላቻ የተመረዘ አጸያፊ ስድብ እየሰደብከውና እየደበደብከው፣ እየረገጥከውና ምራቅህን እየተፋህበት – ድምጽ እንዳያሰማ፣ እንዳይገላበጥ፣ ሰውነቱን እንዳያክ፣ እንዲራብና እንዲጠማ … አድርገህ አበስብሰህ መግደል ምን ማለት ነው? የየትኛው ሰማይ ወይም የየትኛው ፕላኔትስ ህግ ነው? የየትኛውስ ሃይማኖት ቀኖናና ቃለ ዐዋዲ ይሆን? የእነዚህ ሕወሓቶች ጭካኔ ታዲያ ከማንኛውም ምድራዊ አረመኔ ተግባርም ሆነ ከጋራ አባታቸው ከሰይጣን ጭካኔ አይበልጥምን? ማሰርስ ቢፈልጉ ለምን በአግባቡ አያስሩም? መግደልስ ቢፈልጉ ለምን በአግባቡና በክብር አይገድሉም? እነሱስ ከሰው አልተፈጠሩምን? ሰብኣዊ  ኅሊናቸውን እስከዚህን አሳዛኝ ደረጃ ያሣወረውን የአረመኔነት ባሕርይ ከየት ወረሱት እንበል? ዘወትርና ከጥንት በረሃ ሳሉ ጀምሮ የሚያስጨንቀኝ ይህ ጥያቄ ነው፡፡ ጭካኔያቸው እዚህ ደረጃ ላይ የደረሰው ማንና እንዴትስ ቢበድላቸው ይሆን? ተበድለውስ ቢሆን በደል በይቅር ባይነትና በሆደ ሰፊነት እንጂ በሚከፋ በደል ይመለሳል ወይ? ዐመፅ ዐመፅን እንደሚወልድ እንዴት ዘነጉት? ተበድያለሁ ብሎ በረሃ የገባና የታገለ ሰው እንዴት መፈጠርን የሚያስረግም ግፍና በደል የገዛ ወገኑ መሆኑን አምኖ ሊቀበለውና ሊንከባከበውም በሚገባ ሰብኣዊ ፍጡር ላይ ይፈጽማል? ለዕርቅና ለግልግል በሚያስቸግር መልኩ ለምን ይህን ያህል ጨከኑ? ምሥጢሩን የምታውቁ አካፍሉን፡፡ ብርቱ ጸሎት ግን ያስፈልገናል! የገባ ገብቶብናል፡፡ አንዲትን ነፍሰ ጡር የፈለግኸውን ያህል ብትጠላት እንዴት ሆዷን ረግጠህ ለስቃይና ለውርጃ ትዳርጋታለህ? እነሱስ በዚያ ማኅጸን አይደለምን የወጡት? ሰይጣን ራሱም እንዲህ ያለ ነውር የሚፈጽም አይመስለኝም፡፡መጥፎ ድርጊት ዳር ድንበር ሊኖረው ይገባል፡፡ በወጣትነት ዘመኔ ያየሁት “The Evil that Men Do”የሚል ፊልም ነበር፡፡ የነዚህ ከዚያም የከፋ ነው፡፡ ወደር የሚገኝላቸው አይመስለኝም፡፡ እግዚአብሔር ምሕረቱን ይላክላቸው፡፡ በጽኑ ታመዋልና፡፡ …

 

ይታየኛል፡፡ ደግሞም በገሃድ የሚታየውን እውነት በግልጽ በመናገሬ አሟረትህ አትበሉኝ ወይም እንዳትሉኝ፡፡ እንደገና ደግሞም ዱሮ ብዙ ነገሮችን ለፍልፌ ሳበቃ ከሞላ ጎደል አንዱም ተግባራዊ ሣይሆን አለመቅረቱን አስታውሱልኝ – ምላሴ ጥቁር ነው ማለት አልፈልግም፤ ባይሆን በወደድኩ እንጂ ልበል፡፡

በስደት ከምኖርበት ሀገር ሆኜ ስለሀገሬ እንደምሰማው ከሆነ ኢትዮጵያ ውስጥ እየተንተከተከ ያለው ድፍድፍ መፈንጃው ተቃርቧል፡፡ ይህ ሕወሓት የዘለለው ጠላ ምርጊቱን ፈንቅሎ ወይም ጋኑን ሰብሮ ሊወጣ የቀረው ጊዜ በጣም ኢምንት ነው፡፡ ሰኞን አለመሆን እንጂ ከሆኑ በኋላ መቆጨት ትርፍ የለውም፡፡ ትልቅ ሰው በሀገር ውስጥ የለም፡፡ ሜሮን ጌትነት በግጥሟ እንደጠቆመችው ዋርካዎች ተቆራርጠዋል፤ ሰንሰልና ሣማ ብቻ ነው እዚያና እዚህ ጉች ጉች ብሎ አገር ምድሩን አጥለቅልቆት የሚገኝ፡፡ ምራቅ የዋጡ አስታራቂ ሽማግሌዎችንና ተደማጭ ሃይማኖታዊና ማኅበራዊ ስብዕናዎችን ወያኔዎች በሥልት ጨርሰዋቸዋል፤ ከየዘሩ እየለቀሙ በአነር አስበልተዋቸዋል፡፡ ጥቂት እርሾ ቢኖሩም እንኳን በፍርሀት ተሸማቀው – በዘራቸው ማንነት ወይም በሌላ ምክንያት አንገታቸውን ደፍተው – የዕለት ተለት ሕይወታቸውን እንደምንም ከመምራት ባሻገር የሚፈይዱት ነገር እንዳይኖር ተደርገው ተሸመድምደዋልና አንድ ነገር ቢነሣ የሚያስታርቅ ተሰሚ ሰው አለን ማለት ይቸግረኛል፡፡ ሀብትም ሆነ ዝናና ክብር የምታገኘው ከወያኔ ጋር ስትሞዳሞድና መስህ ስታጨበጭብ በመሆኑ ከነሱ ጋር ያልተጎናበሰ የኅሊናው ሰው ለማግኘት በቀላሉ አትችልም – ታዋቂ ስፖርተኛም ሁን ነጋዴ ወይም የአርት ሰው በቀጥታም ይሁን በተዛዋሪ መርፌያቸውን ይወጉህና ከራስህም ከሀገርህም ከሕዝብህም ሣትሆን ከሁሉም ጋር ዐይንና ናጫ እንድትሆንና እንትን የነካው እንጨት ሆነህ እንድትቀር ያደርጉሃል፡፡ ‹ሳዲስቶቹ›(ሀዘን አምላኪዎች?) የሚያነካኩህ  ብዙ ዘዴ አላቸው፡፡ ለአብነት ያህልም የሚዲያ ሽፋን ለማግኘት ስትል የነሱን ቱሪናፋ በመናጆነት የምታናፍስበት ሁኔታ አለ – ለጉዳይህ ኤፍ ኤም ሬዲዮ ብትከራያቸው፡፡ ወያኔ ብዙ ሰው አሳጥቶናል – ተፈጥሯዊ የተለዋዋጭነትና የአሽቃባጭነት ባሕርይ ሲጨመርበት ደግሞ ነገሩ ይከፋል – እንጂ ገነት ዘውዴና ሙሉጌታ አሥራተ ካሣ፣ ዳዊት ዮሐንስና አሰፋ ብሩ፣ ክፍሌ ወዳጆና ብርሃ ዳምጤ ጭንቅላት በሰም ካስት ይደረግ ይመስል በየጊዜው እየተለዋወጡ ከሰውነት ተራ ባልወጡ ነበር፡፡

ለማንኛውም የምንፈራው ነገር – ‹ቢቀሰቀስ› የሚል ባዶ ተስፋ እንኳን የለኝም – ለጊዜው ባለኝ ግንዛቤ  ‹ሲቀሰቀስ› ነው ማለት የምፈልገው – እናም የሚፈራው ማኅበራዊ ቀውስ ሲቀሰቀስ ለዘር የሚተርፍ ሰው የሚኖር አይመስለኝም፡፡ ከራስ በላይ ንፋስ ብሎ ሀገራችንን ለማፈራረስ ቆርጦ የተነሣው ሕወሓትና የውጭ ስፖንሰሮቹ የዘረጉት ወያኔዊ አጥፍቶ የመጥፋት ሤራ የያዘላቸው ይመስላል፡፡ በ40 ዓመታት ሊበርድላቸው ያልቻለው የቂምና የጥላቻ ቋጠሮ እየባሰባቸው ሄዶ አሁን አሁን ከናካቴው እንዳበደ ውሻ የሚሠሩትን አጥተው ዕልቂትን እየጋበዙ ይገኛሉ፡፡ ትዕቢትና ዕብሪታቸው ለከት አጥቶ ዜጎችን ከጉንዳንና ከዝምብ ባለፈ እንደሰው መቁጠር አልፈለጉም፡፡ እንደተወለዱ ያረጁት እነዚህ ወያኔዎች የሀገራዊ ማንነት ስሜትም ሆነ ሰብኣዊነት ስለሌላቸው ምንም ነገር ቢፈነዳ ጉዳያቸው አይመስልም፡፡ ዓላማቸውና የመጨረሻ ዕቅዳቸው ሀገሪቱን የደም አላባ ውስጥ ዘፍቆ ወደሚቃዡባት የተስፋዋ ምድር ትግራይ-ትግሪኝ ለመንጎድ ያቆበቆቡ ይመስላሉ – እዚህ የሚፈነዳው ሽንት ቤት ጎረቤት ድረስ ሽታው ተዛምቶ መላ አካባቢውን እንደማይበክል በምን እንዳረጋገጡ አላውቅም፡፡ የዕውቀት ድሆች ስለሆኑ ከየሚያስቡት ዕውር ድምብራዊ ቅዠት በስተኋላ ሊከሰት የሚችለውን መለኮታዊም በሉት ሰብኣዊ የአጸፋ ድርጊት ሊያስቡ አይችሉም ወይም አይፈልጉም፤ ምክንያቱም በድፍን ቅልነት ሊመሰል የሚችል ባዶ ጭንቅላታቸው በጥጋብና በዕብሪት ተወጥሯልና፡፡ ዕውቀታቸው – ዕውቀት ከተባለ – መብላት፣ መጠጣትና መራባት የሚያስችል እንስሳዊ የደመ ነፍስ ዕውቀት ነው – ከተንኮል በተጓዳኝ፡፡ ለነገሩ ከእረኝነት ተነስቶ ጄኔራል ከሆነ ሰው ብዙም የሚጠበቅ ነገር የለም – ብቻ አልታደልንም፡፡ ትዕቢትና ዕብሪት ደግሞ ወደ ውድቀት እንደሚመሩ በፍጹም አያውቁም፤ ከታሪክም መማር ዕርማቸው ነው – ለነሱ ታሪክ ማለት ጠግቦ ማደር ነው፡፡ ወያኔ ከእግዜሩም በላይ ነው – ይህንንም “እንኳንስ ከአመሪካ ከመንግሥተ ሰማይም እናስመጣሃለን!” ሲል አንዱ ጥጋበኛ ወያኔ ለሰሎሞን ክፍሌ በግልጽ ባስተላለፈው ዛቻ መረዳት ይቻላል – ድፍን ቅልነት ከዚህ በላይ የለም፡፡ መታወቅ ያለበት ነገር ታዲያ በትምክህት የታወረ ስብዕና መጨረሻው ዕልቂት ብቻ መሆኑ ነው፡፡ ችግሩ ደግሞ ሟች ይዞ ይሞታልና ለጠገበ የሚላክ መቅሰፍት የተራበንም መጨመሩ ነው፡፡

ስለዚህ ውድ ወገኖቼ!

ለሀገራችሁ ነፃነት ስትሉ በበረሃና በዱር በገደል የምትንከራተቱና የምትዋደቁ [ካላችሁ] እግዚአብሔር ከእናንተ ጋር ይሁን፡፡ በበርካታ ቡድኖች ተበጣጥቆ ይህን የኢትዮጵያ ኢስላሚክ ካሊፌት(አጠራሬ ሃይማኖታዊ አንድምታ እንዳይዝብኝ) አሸንፋለሁ ማለት ፍጹም ዘበት ነው፡፡ ስለዚህ ምንም ነገር ከመጀመራችሁ በፊት ኅብረትና ውህደት ፍጠሩ፤ በሌለች ሀገርና በሌለ ሥልጣን በባዶ መሬት አትወዛገቡ፣ አትጨራረሱም፡፡ ሥልጣኑን ከሕዝብ ለመቀበል በቀናነት ትጉ እንጂ መሠሪ ተንኮል በልባችሁ አሸምቃችሁ ወደ ትግል አትግቡ – መጨረሻው ኪሣራ ነውና፡፡ ከወያኔና ከደርግ ብዙ መማር ይቻላል፡፡ “የሞኝ እንትን ካለአንድ ቀን አይበልጥ” እያለ በሥነ ቃሉ በሚተርት ሕዝብ መሀል የልብን መሥራት በመጨረሻው ወደ ጥልቅ እንጦርጦስ እንዴት እንደሚከት ከዐፄው ጀምራችሁ በተከታታይ የመጡትን የበረከተ-እርግማን ተጋሪዎች ዕጣ ፋንታ በማጠየን መረዳት ይገባችኋል፡፡ ስለሆነም በአንድ የዕዝ ሰንሰለት ውስጥ ገብታችሁ በጋራ የጋራ ሀገር ባለቤት የምትሆኑበትን ሁኔታ አሁኑኑ አመቻቹ እንጂ በየጎጡ መሽጌ ዘመነ መሣፍንትን እደግማለሁ ብትሉ ሕዝ ነቅቷልና አንቅሮ ይተፋችኋል፤ የሕዝን የልብ ትርታ አድምጡ – ለምሣሌ ዴምሃት የሚባለው ድርጅት በኢትዮጵያ ሰንደቅ ዓላማ መዋቡ ግሩም ሆኖ መሀሉ ላይ የአክሱምን ሀውልት ማኖሩ ተገቢ አይመስለኝም፤ እንደግል ተቋም ዓርማነት ከሆነ አላውቅም፡፡

አሁን ጊዜ የላችሁም፡፡ ተጨማሪ ደቂቃ ባጠፋችሁ ቁጥር አይስሎቹ በሤራ ጉንጎና ቀላል ስላልሆኑ እየጠነከሩ ይሄዳሉ – ከጎናቸው የተሠለፉ ኃይሎችም ቀላል አይደሉም – ፈጣሪ ለራሳቸው የቤት ሥራ ካልሰጠልን በቀላሉ የሚተውን አይደሉም፤ ኢትዮጵያዊነት ልዩ ብሔራዊ ኩራት የዓለምን ሰላም የሚያደፈርስ ይመስል እንደወገብ ቅማ ጠምደው ከያዙን ብዙ ዓመታት ተቆጠሩ፡፡ ለነሱ አደግዳጊ ያልሆነ መንግሥት አይፈልጉም – በየሀገራቱ ይህን የማስገበር ሥርዓት ይተክላሉ – እምቢ የሚልን ይገድላሉ/ያስገድላሉ፡፡ ስለሆነም ከዚህ ነጥብ አንጻር ተጠንቀቁ! ሕወሓቶች መቼም ቢሆን ብቻቸውን ሆነው ለድል በቅተው አያውቁም፡፡ የኢትዮጵያ እንደሀገር በራሷ እግር መሄድ እንደ እግር እሳት የሚያንገበግባቸው ከሩቅም ከቅርብም ብዙዎች አሉና ትግላችን መራራ መሆኑን ተገነዘቡ፡፡ ወያኔ ሞተ ሲባል እንደባብ አፈር እየላሰ የሚነሳበት ምክንያት ሌላ ሣይሆን ይኼው መርዘኛ ጭራውን ከነዚህ የሀገራችን መሠሪ ጠላቶች ጋር በማስተሳሰሩ ነው፤ የከንፈር ሽንገላውንና የዐዞ ዕንባውን ብዙም አትመኑት – የአዛኝ ቅቤ አንጓችነት ከጥንትም ነበርና እውን በማይሆን ከንቱ ተስፋ አትደለሉ፡፡ ፈጣሪያችን ትቶ አይተወንምና እናንተ ተስማምታችሁ ቀጥሉ፡፡ ስምምነት ከሌላችሁ ግን ፈጣሪ ከእናንተ ጋር አያብርም፤ ፈጣሪ ከሁለት ዕኩያን ለአንዱ አያዳላም፤ ንጹሕ ልብስን ለብሶ በቆሻሻ ቱቦ ውስጥ ማን ሊያልፍ ይሞክራል? ስለዚህ የርሱን ድጋፍ ለማግኘት ከወያኔ የተሻለ የጠራ ስብዕናና ሕዝባዊ ወገንተኝነት ሊኖራችሁ ይገባል እላለሁ፡፡ ደግሞም ለለውጥ መነሣታችሁን ከራሳችሁም በበለጠ ፈጣሪን ለማሳመን ሞክሩ፤ ያኔ በርግጠኝነት ይረዳችኋል፡፡ የፈጣሪ እገዛ የሌለበት የነፃነት ትግል ፍሬው ለሕዝብ አይደርስም – እጫፍ ይቀራል፡፡ እነመለስ ዜናዊ ትግላቸው ለራሳቸው እንጂ ለሕዝብ አልነበረም፡፡ ፈጣሪን የማያውቅ ሕዝብን አያውቅም፡፡ እንዴት ተድርጎ?

ሀገርና ሕዝብ ሲባል ደግሞ በየዘፈኑ እንደምንሰማው ወንዝና ሸንተረሩ አይደለም፡፡ እሱ እሱ ነገር ለማሳመርና ተቀባይነትን ለማግኘት እንጂ ሀገር ማለት የመሬት ቅርጽና የውኃ አካላት ማለት ሣይሆን ሕዝቧ ማለት ነው፡፡ እናም ሕዝቡን ውደዱት፡፡ ይህን በተተካኪ መንግሥታዊ ዱላዎች እየተቀጠቀጠ ያለ ሕዝብ ከልብ አፍቅሩት፡፡ የእያንዳንዱ ዜጋ ዕንባና ሰቆቃ የእያንዳንዳችን እንደሆነ ያህል ካልተሰማን የነፃነት ታጋይ ልንሆን አንችልም፡፡ የክርስትና ሃይማኖት የማዕዘን ራስ የሆነው ኢየሱስ ክርስቶስ “የሚወደኝ ቢኖር መስቀሌን ተሸክሞ ይከተለኝ” እንዳለው የሕዝቡን መከራና ስቃይ እንደራሳችን ቆጥረን ጎንበስ ብለን ዕንባውን እናብስለት፡፡ ከማስመሰልና ከታይታ ተቆጥበን ቅድመ ሁኔታ በሌለው ፍቅር ሁላችን እንተሳሰር፤ የነፃነት ታጋዮች የሆናችሁ ሁሉ እርስ በርሳችሁም ተሳሰሩ፡፡ ያኔ ሕዝቡም ከአንጀት ይወዳችኋል፡፡ የምሬን ነው – አንዳችን ለአንዳችን ልባዊ ፍቅር ይኑረን፤ ለበጣና ማስመሰል ቅር፡፡ በሀብት፣ በገንዘብ፣ በትምህርት፣ በዕድሜ፣ በሃይማኖት፣ በዘውግ፣ በጤንነት ፣ በፆታ፣ በመልክና በቁመት … ልንለያይ እንችላለን፤ ተፈጥሯዊም ነው፡፡ ግን ሁላችንም ሰዎች ነን፡፡ ቢቻል በሰውነታችን ያ ቢከብደን ደግሞ ቢያንስ በአንዲት ሀገር የጋራ ባለቤትነታችን እርስ በርስ እንዋደድ፡፡ የማያውቀን ፈረንጅ ልብሱን ከገላው እያወለቀ፣ ምግቡን ከጉሮሮው እየነጠቀ እኛን በዘር በቀለም የማንገናኘውን የዓለም ዜጎች በሰብኣዊነት ሲረዳን እኛ የአንዲት ሀገር ዜጎች ካለበቂ ምክንያት የምንነካከስበትና ጀርባ የምንዟዟርበት ሁኔታ ሊኖር ፈጽሞ አይገባም፡፡ ቂምና ጥላቻን ከማስወገዱ በተጓዳኝ ያለን ለሌለን እንርዳ፡፡ ስንፋቀር አንዱ የሁሉም፣ ሁሉም የአንዱ ይሆናል፡፡ ስንፋቀር ተዝቆ የማያልቅ በረከት(ረድኤት ማለቴ ነው) ይኖረናል፡፡ ስንፋቀር አንጨካከንም፤ ፍቅር ሁሉንም የክፋት ምንጭ የሚያደርቅ ከእውነተኛው ፈጣሪ የምትገኝ መለኮታዊ ማርከሻ ናት፡፡ በምንፋቀር ጊዜ ለመገዳደል የሚሮጡ እግሮችና ለመቦጫጨቅ የሚያሰፈስፉ እጆች ለመረዳዳትና ለመጎራረስ ይሽቀዳደማሉ፡፡ ያኔ ሰይጣንን ቀንዱን መትተን  አሸነፍነው ማለት ነው፡፡ ሰይጣን መሸነፉን ሲያውቅ ተስፋ ቆርጦ ይተወናል፡፡ ያኔ ለኛ ቀርቶ ለሌላ የሚተርፍ ሀብት ወይም እርዚቅ ይኖረናል፤ ልብ ባንል ወይም ልብ  ብንልም ዕድሉን ስላጣነው እንጂ እኛ ኢትዮጵያውያን ከእግራችን ሥር ወርቅና አልማዝ ቀብረን እላዩ ላይ ቆመን የምንቧቀስና በማን አባት ገደል ገባ የጠላቶቻችን መስተፃልዓዊ ድግምት የምንገዳደል ምሥኪን ፍጡራን ነን፤ ስንቧቀስም እየተዋጋንና ዕየተራብን በሁለት መንገድ እናልቃለን – በጦርነቱና በርሀቡ፡፡ በማከያው ግን ለጥቂት መሠሪዎች የሀብት መቆናጠጫ እንደሆን እንኖራለን – እሞኝ ደጃፍ  ሁሌም ሞፈር እንደተቆረጠ የዓለም ፍጻሜ ተቃረበ! ጥያቄው “በዚሁ እንቀጥል ወይንስ ካለፈው ተምረን አስተሳሰባችንን በማዘመን እንሻሻል?” የሚል ነው፡፡ ልብ እንበል – ፍቅር በሌለበት የገበታ ማዕድ ባዶ ነው፡፡ ባዶ ማዕድ ይዘህ ደግሞ ስደትንና በተንኮል መጠማመድን፣ መመቀኛኘትንና መፋጀትንም አታቆምም፡፡ ስለሆነም ታጋዮች በአዲስ መንፈስ ታግላችሁ አታግሉን፡፡  ተመሳሳይ አረንቋ ውስጥ ደግመን እንዳንዘፈቅ ትታደጉን ዘንድ ኅሊናዊና መንፈሣዊ ዕድገታችሁ እንደወያኔዎቹ ቀጭጮ እንዳይቀር ተግታችሁ ሥሩ፡፡ ሁሉም ነገር አላፊ ነው – ሀብትም ሥልጣንም ዝናም … በአንዴም ባይሆን በሂደት ይንኮታኮትና ሁሉም ነገር ወደነበረበት ይመለሳል – ወደባዶ፡፡ የማያልፈው ግን መጥፎና ደግ ታሪክ ነው፡፡ ምርጫው የራሳችን ነው፡፡ ደግ ታሪክ ሠርቶ በትውልድ መወደስ ወይም እንደነመንግሥቱ ኃ/ማርያምና መለስ ዜናዊ ዘግናኝ ታሪክ ሠርቶ በትውልድ መወቀስ፡፡

በዓለም ዙሪያ የተበተንን ኢትዮጵያውያንም ሆን በሀገር ውስጥ የምትገኙ ሁሉ፤

ኢራቅን፣ ሶማሊያን፣ አፍጋኒስታንን፣ ዩጎዝላቪያን፣ ሩዋንዳን፣ ሊቢያን፣ ሦሪያን፣ የመንን፣… የሚያስመሰግን አስከፊ ገጽታ በከፍተኛ ፍጥነት ወደ ኢትዮጵያ እየገሠገሠ ነው፡፡ ይህም የሆነው ጆሮ የሌለው የወያኔ ጉጅሌ ላለፉት ጥቂት የማይባሉ አሠርት ዓመታት ሕዝቡ ራሱና የኢትዮጵያን ታሪክ የሚያውቁ ጠበብት የሚነግሩትን  (በቂም በቀልና ጥላቻ በመለከፉ ሣቢያ) በማወቅም ይሁን ባለማወቅ መስማት ባለመፈለጉ ይልቁንም ይህ አስከፊ ገጽታ እንዲከሰት ጠንክሮ በመሥራቱ ነው፡፡ ወያኔዎች ሀገራዊ ፍቅርና ስሜት ይቅርና ቅንጣት ሰብኣዊ ስሜት ቢኖራቸው ኖሮ ይህችን ሀገር ለማዳን ዋናው ቁልፍ በእጃቸው ነበር፡፡ ግን ተፈጥሮን ተመክሮ ስለማይመልሰው የዚህች ሀገር ዕጣ ፋንታ በፈጣሪና በጥቂት ቅን ልጆቿ መዳፍ ሥር ነው፡፡ ለሥልጣን ያሰፈሰፈው(አራት ኪሎ ያለችው አንዲት ወንበር ብቻ መሆኗን የዘነጉ ይመስላሉ) የግሪሣ መንጋ ጥቂት ባልሆበት፣ የዘረኝነት አዶ ከብሬ በጦዘበትና ያዙኝ ልቀቁኝ በሚልበት፣ ድህነቱና የኑሮ ውድነቱ ሰማየ ሰማያትን አልፎ የትዬለሌ በተወነጨፈበት፣ ሙስናው እግር አውጥቶ ከታች እስከላይ በተንሠራፋበት፣ አላግባብ ብልጽናው መረን ለቅቆ  ከዜሮ ሣንቲም ተነስቶ በቅጽበት ሚሊዮኔር በሚኮንበት፣ የነጋዴው ስግብግብነትና አለልክ ማትረፍ ቅጥ ባጣበት፣ ኤቢሲዲን በቅጡ ያልለየው ምድረ ማይም ዘረኛና አሽቃባጭ ባንዳ ሁላ ቢሮክራሲውንና የጦርና የፀጥታ ተቋማትን ባጥለቀለቀበት፣ አእምሮ ወደሆድ ወርዶ ሆድ ወደራስ ወጥቶ በተሰቀለበትና እነሆድ አምላኩ በነገሡበት … እጅግ አስጨናቂ ሁኔታ ላይ እንገኛለንና ሁላችንም ጊዜ ሰጥተን በጥሞና እንጸልይ፡፡ ችግራችን በጦር ብቻ እንደማይፈታ እንረዳ፡፡ ችግራችን በጩኸትና በጦር ቢፈታ ኖሮ ከ66 እና ከ83 ዓመተ ምሕረቶች አንድኛቸው በቂያችን ነበሩ፡፡ ስለዚህ የጎደለን ቅመም አለ ማለት ነው፡፡ እንደኔ ያ ጉድለት ጸሎት ነው – በነገራችን ላይ በምንም ዓይነት ፈጣሪ አለማመንን ወይም የተለያዬ እምነት መከተልን እንደማልቃወም ይታወቅልኝ፤ ሊከበር የሚገባው መብት ነው፤ (ኢ-አማኒ/ኤቲይስት ማለት ግን በኅሊናዊ የዕውቀት ሀብቱ የሚመራና ማኅበራዊ የአብሮነት ዕሤቶችን የሚያከብር ጥንቁቅ እንጂ እንደልቡ ፈንጣዥ ሊሆን እንደማይገባው አምናለሁ) ፡፡

በሀገር ቤት ቤተ ክርስቲያንና መስጂድ ለወያኔ ስላደሩ ጸሎት ማድረግ የሚቻል አይመስለኝም፤ ለወያኔ ባደረ ቤተ አምልኮ ተጸልዮ ደግሞ ጸሎቱ እንኳንስ ጽርሃ አርያምና መንበረ ፀባዖት ሊደርስ ከአፀደ ቤተ ክርስቲያን ጣሪያና ኮርኒስም አያልፍም፤ እኛ ልንቀልድ እንችላለን፡፡ ፈጣሪ ግን ለቀልድ ጊዜና ፍላጎት ያለው አይመስለኝም፡፡ እየተዋወቅን መተናነቁ ልትዝብት ይዳርጋል እንጂ አይጠቅምምም፡፡ በየምንኖርባቸው የስደት ሀገሮችም ሆነ በሀገር ቤት ካሉ  የቤተ አምልኮት አገልጋዮች ጋር አብረን እንውላለን፤ እናመሻለን፡፡ ጳጳሣትንና ሼሆችንም መንፈሣዊ ወሥጋዊ ድርጊቶቻቸውን እንከታተላለን፡፡ ያውቁናል – እናውቃቸውማለን፡፡ ለሥጋው ምቾት አድሮ የግፍ አገዛዝን ባለመቃወም ከዚያም ባለፈ ለጸረ-ሃይማኖቱ ዲያብሎሣዊ ኃይል መሣሪያ በመሆን ናቡከደነፆራዊው አገዛዝ እንዲቀጥል ማድረግ የነቅዱስ ጳውሎስንና የመጥምቁ ዮሐንስን ሰማዕትነት ማርከስ ነው፡፡ ወደ ዝርዝር ሳንገባ በነዚህ ዓይነት የሃይማኖት መሪዎች የሚድን ሀገርም ሆነ ሕዝብ እንደሌለ በመጠቆም ብቻ የሀገራችንን መራር እውነት ማስገንዘብ እወዳለሁ፡፡ ስለዚህ በበኩሌ በዚያ በኩል ብዙም ተስፋ አላደርግም፡፡ እንደኔው በውጪ ያላችሁት ካህናትና ምዕመናን ይልቁናስ በርቱ – ከመሰል ሃሜታ ንጹሕ ከሆናችሁ፡፡(መጸለይ ያለበት ንጹሕ ሰው ብቻ ነው እያልኩ እንዳልሆነ ግን ይታወቅልኝ! በመሠረቱ ማንም ይሁን ማን ስህተትን መሳሳት ሰውኛ ነው – በስህተት ቆርቦ ስህተትን ባህል ማድረግ ግን እንኳንስ ከሃይማኖት መሪ ከተራ ምዕመንም አይጠበቅም… ኣ! ዝርዝር ኪስ ባይቀድ ኖሮ…፡፡)

በሀገር ቤት የቡድን ጸሎት በቤተ አምልኮዎች ካልተፈቀደ ሌላው አማራጭ በየግል በዓትና በቤትም ውስጥ ጸሎትን ማድረስ ነው፡፡ ያን የሚከለክል የለም፤ አይችሉምም፡፡ ግን ከልብ እንጸልይ፡፡ ስንጸልይ እንደልማዳዊው የአብዛኞቻችን ጸሎት “እመብርሃን፣ የእገሌን ነገር እስከዚህን ቀን ድረስ ካላሣየሽኝ ደጅሽን አልረግጥም!” ዓይነት ሣይሆን ከዚህ የተለዬ ሊሆን ይገባል፡፡ ከፍ ሲል በዘወርዋራ መንገድ ለመጠቆም እንደሞከርኩት ስንጸልይ ፈጣሪ እንዲሰማን የኛን ደጅ ቀድመን አጽድርተን መሆን አለበት፤ ፈጣሪ የሚሰማው ጸሎት ከንጹሕ ልብ፣ በንስሃ ከታጠበና ይቅርባይነትን ከተላበሰ ንጹሕ ሰውነት የሚወጣን እንጂ ከአስመሳይ አንደበት የሚንበለበልን ልፋፌ ጽድቅ እንዳልሆነ መረዳት ይገባል፤ ዋናው በጸሎቱ ውስጥ ያለው የቃላት ማማር ሣይሆን የልብ ንጽሕና ነው – የጸሎት ጎልዳፋ የለውም፡፡ ከእንስሳት ውስጥ እንኳን የሚጸልዩ እንዳሉ ይነገራል፡፡ ጸሎታችን ከልብ ከሆነና እንዴት እንደሚጸለይ ካወቅን፣ ምን መጠየቅ እንዳለብንና እንዴት መጠየቅ እንዳለብን ከተረዳን ፈጣሪ መልስ ለመስጠት ደቂቃ አይፈጅበትም፡፡ ጸሎትን ለማድረስም ሀገርን ከጫፍ እጫፍ ማካለል አይጠበቅብንም – መኝታ ቤትህ ሆነህ የሚሰማህ አምላክ ግሼንና አክሱም ጽዮን ተጉዘህ ባይሰማህ አትታዘበው( ሂድ/አትሂድ እያልኩ ሣይሆን ዋናውና ወሳኙ እግርህ ወይም አፍህ ሣይሆን ልብህ ነው እያልኩ ነው፤ ወንድሜ – የማታውቀውን እየነገርኩህ አይደለም – የተማርኩትን እያስታወስኩህ እንጂ)፡፡

በሌላም በኩል  ችግሩ የሚመስኝ የአጠያየቅ ጉዳይ  ነው፡፡ “ሄይ! ሰውዬ፣ አንድ ሺህ ብር የማትቦጭቅልኝ ምናባህ ቆርጦህ ነው!” ብለህ አንዱን ሀብታም ነጋዴ ብትለምነው – ይህ መለመን ነው እንዴ እሚባል ለነገሩ – ማለትም ብታፋጥጠው መስጠቱ ከባድ ላይንበት ቢችልም አጠያየቅህ ስለማያምር ግና ድምቡሎ የሚያቀምስህ አይመስለኝም፡፡ በዘበኛው ያባርርሃል ምናልባት፡፡ ስለጸሎት አደራረስም ብዙዎቻችን ጥቂት ማንበብ የሚኖርብን ይመስለኛል፡፡ ወይም አንዱ አንባቢ በራሱ ጊዜ ይመለስበትና ያስነብበን፡፡

ለማንኛውም ከሃያ ሦስት ዓመታት በኋላ – በደርግ መጨረሻ እንደመጣሁ – በወያኔም መጨረሻ ብቅ ብያለሁና በተለይ በዚያው የእሁድ ማለዳ የታምራት አሰፋ(ነ.ይ) ቆንጆ የንባብ አቀራረብ ትከታተሉኝ ለነበራችሁ ወገኖቼ  የናፍቆት ሰላምታየ በያላችሁበት ይድረሳችሁ(በተለይ የአዲስ ዘመኑ ወዳጄ እምሩ ወርቁ ባለህበት ሰላም ልበልህ)፡፡ እንደእግዚአብሔር ፈቃድ በስፋት የምንገናኝበት ዘመን መምጣቱ አይቀርም፡፡ ጸሎታችንን ሳናቋጥ ማድረሳችንን ግን አንርሣ፡፡ በየሃይማኖታችን እንጸልይ፡፡ ፍቅር ይኑረን እንጂ የሃይማኖት መለያየት በጭራሽ አያጣላንም – “አንቺም ባይማኖትሽ እኔም ባይማኖቴ” ብሏል ተወዳጁ አቀንቃኝ ቴዲ አፍሮ፡፡ የመተዛዘንና የመዋደድ በችግራችንም ጊዜ የመድረስ ቆንጆ ባህላችን እየደበዘዘ የመጣ ይመስለኛልና እንሰብበት፡፡ ከፍ ሲል ለማስታወስ እንደሞከርኩት ሀገርን ስናፈቅር መሬቱን [ብቻ] ሣይሆን ወገናችንን ዜጋውን መሆን አለበትና እንዲያው ለምሣሌ ሰው አንከላፍቶት ቢወድቅ “እኔን! ተጎዳህ? አይዞህ ወንድማለም/እህታለም” በማለት በሚያስፈልገውና አቅማችን በቻለ እንርዳው፤ እናጽናናውም – አየህ፣ አንተን እንደዚህ ቢሉህ ደስ አይልህም? አዎ፣ የቻይናውን ፈላስፋ የኮንፊሼስን ብሂል እንከተላት – “ሰዎች ባንተ ላይ እንዲያደርጉብህ የማትፈልገውን ነገር አንተም በነሱ ላይ አታደርግ”፡፡ ካልተረዳዳን፣ ካልተነፋፈቅን፣ እንደቀደመው ባህላችን በመዋደድና በመተሳሰብ አዳራሽ ካልተመላለስን የአንዲት ሀገር ዜጎች መሆናችን ጥቅሙ ታዲያ እምኑ ላይ ነው? የፈረንጆቹ ዘግቶ በላው “ባህል” ይቅርብን፡፡ ስንነግድም ተያይተን እንነግድ፡፡ ከአፍኣዊው ይልቅ ወደ ተግባራዊው የፍቅርና የመዋደድ መግለጫዎች በቶሎ እንዙር፡፡ እየጠፋን ስለሆነ ቆም ብለን እናስብ፡፡ የጥንቱን ፍቅርና መተሳሰብ እንዲመልስልን አላህን/እግዜርን በጸሎት እንጨቅጭቀው፡፡ እነዚህ የፍቅር መቀሶች ፈጣሪ እንዲገላግለንም ዘወትር በዱኣ እንነዝንዘው፡፡  የሰው እንጂ ሁለት የፈጣሪ ጆሮ ቁጥር ሥፍር የለውምና ይሰማናል – ከተለያየን ግን አይሰማንም፡፡ ደጋግሜ እንደምለው ሃይማኖትን የጠብ መንስኤ እንዳናደርግ እንጠንቀቅ፡፡ በማንም ሃይማኖት ማንም ጣልቃ አይግባ፡፡ የሚድነውንም ሆነ የሚጠፋውን የሚያውቅ አንድ ብቸኛ አካል ፈጣሪ ስለሆነ በመሰለን መንገድ ብናመልከው ተግባራችን መልካም እስከሆነ ድረስ በቀኖናና በመንገድ መለያየት ምክንያት ብንጣላ ግብዝነት ይመስለኛል፡፡ ጠበቃና ደም መላሽ የማያስፈልገው የፍጡራን ሁሉ ፈጣሪ ራሱ ስለራሱ ጥብቅና መቆም አያቅተውምና የማንም ሃይማኖት ተከታይ በማንም ሃይማኖት ጣልቃ ገብቶ ረቂቄን መንፈስና የሕይወት መፍለቂያ የሆነውን ኃያል ኑባሬ(Being) የሰውኛ ባሕርይ በማላበስ አቦካቶ ለመሆን አይዳዳ – በዚህን ዓይነቱ ቂልነት ፈጣሪ ራሱ ከትከት ብሎ ሣይስቅ የሚቀር አይመስለኝም፡፡ እሱ ስለራሱ ያውቅበታል፡፡ ይልቁንስ ስለራሳችን እንጨነቅ፤ ማንም እንሁን፣ ምንም ይኑረን ብዙ የሚያስጨንቁን ነገሮች ግን አሉ – የደስታና የሀዘን ምንጮች ደግሞ ገንዘብ ማግኘትና ማጣት ብቻ እንዳልሆኑ ሁሉም ያውቃል፡፡  መልካም የነፃነት ዘመን ያድርግልን፡፡እኔም ወደ ሀገሬ እንድገባ ጸልዩልኝ፡፡ ስደት ሰልችቶኛል፡፡ የሰው ሀገር ኑሮ ለተወሰነ ጊዜ እንጂ እስከወዲያኛው ሲሆን መፈጠርን ያስጠላል፡፡ ሰላም፡፡

 

ለማንኛውም ገምቢ አስተያየት፡- khartoum71@gmail.com

 

 

The post ሀገራዊ የጸሎት ጥሪ -ሰሎሞን ንጉሡ (ከሱዳን) appeared first on Zehabesha Amharic.

አቃጠሉት አሉ!!! -ከ-ከተማ ዋቅጅራ

$
0
0

Awasaትላንትና ማታ ለአዋሳ ከተማ ነዋሪዋች ከባድ ቀን ነበረ። ከባድ ብቻ  ሳይሆን አስደንጋጥም ነበረ። በአዋሳ ከተማ አዲስ ከተማ  ተብሎ የሚጠራው ቦታ የገበያ ማእከሉ ከፍተኛ ንብረት እና በሰው ህይወት ጉዳት ያስከተለ የእሳት አደጋ አስተናግዳለች። በዚህ ሌሊት በከተማዋ የተነሳው እሳት እየተንቀለቀለ ወደ ሰማይ ይወረወር ነበረ። ይህ ለአዋሳ ህዝብ ከባድ ሌሊት ላይ ጭኸቱ ከየት እንደሆነ በማይታወቅ መልኩ ከተማዋ በሃዘን ጭኸት ስትናወጥ ነበረ። እጅግ ዘግናኝ ሌሊት ነበረ።

አዋሳ ! አዲስ ከተማን ማን አቃጠላት? የእሳቱስ መንስኤ ምንድን ነው? በጅምላ በአንድ ላይ እሳት ይነሳል እንዴ? አካባቢዋን እንቃኛት።

አዲስ ከተማ ተብሎ በአዋሳ ውስጥ የተመሰረተች አዲስ መንደር አዲስ ሰፈር በአዲስ ምስረታ የተመሰረተች እና እያደገች ያለች ከተማ ናት። ይህቺ ከተማ በእሳት የጋየችውን መንደር  መንግስት ለመንገድ ስራ እንደሚፈልገው እና በመንደሯ ውስጥ የሚያልፍ መንገድ ለመገንባት እንደሚያስብ ለነዋሪው ተነግሮአቸው ነበረ። ታዲያ ልማትን የሚቃወም የለም። ህዝቡ ተጠቃሚ የሚያደርግ እና ትክክለኛነቱን የታመነበት ከሆነ መንገድ በመሰራቱ ተቃውሞ  የሚያሰማ አለ  ብዬ አልገምትም። ታዲያ መንገድ ለመስራት እሳት ማስነሳት ለምን አስፈለገ? መንገድና እሳት ምንድነው ዝምድናቸው? እሳት ከመንገድ ጋር ምንም ዝምድና የላቸውም። እሳት ከወያኔ ጋር ግን ዝምንድና አላቸው። ተዛማጅነታቸው በ3 መንገድ ነው።

1ኛ. ለግምት የሚያወጡትን ወጪ ስለሚያስቀርላቸው። ምክንያቱም እሳቱ  የተነሳው በግለሰቦች የጥንቃቄ ጉድለት ነው በማለት እሳቱ ንብረትን ማውደሙን ካረጋገጡ በኋላ እሳት አደጋ መጣ ለማስባል ባለቀበት መጥቶ ውሃውን ረጨት ረጨት አድርጎ ካጠፋ በኃላ ቦታው አካባቢው ከሳቱ በፊትም ከሳቱ በኋላም በፌድራል እንዲከበብ በማስደረግ እዝቡን ካራቁ በኋላ ሌላ ተቀያሪ ቦታ ይሰጣችኋል በማለት ህብረተሰቡን ለከፋ እንግልት መዳረግ እና መንግስት የራሱን  ጥቅም ማስጠበቅ።

2ኛ. የሰው ህይወትን ጉዳት ላይ መጣል አልያም የንብረት መውደም ስለሚያስደስታቸው ነው። ወያኔ ህዝብን የመጥላት እና የመናቅ ሰይጣናዊ አባዜ ስለተጠናወተው እንደዚ አይነቱን ተግባር በማድረግ ህዝብን ለስቃይና ለመከራ ሲዳረጉ ማየት ስለሚያስደስተው።

3ኛው እና ዋንኛው ደግሞ ጭንቀት ሲበዛበት ነው። ይህ ማለት ወያኔ ከፊቱ ከባድ ነገር እንደሚመጣበት በሚያውቅበት ግዜ ሃሳብን ለመስረቅ የሚጠቀምበት ዘዴ ነው። በአሁኑ ግዜ ወያኔን አንፈልግህም፣ ወያኔ አያስተዳድረንም፣ ወያኔ በቃን፣ የሚሉ ጥያቄ በርትቷል። በትጥቅም ትግል ያስጨነቁትም ኃይሎች አሉ፣ ታዲያ የህዝቡ ሃሳብ በአንድ ተቀናጅቶ ትኩረቱን ወደ ወያኔ ካዞረ ስልጣኑን እንደሚያጣው ያውቃል ስለዚህ ለዚህ ፍራቻው እንደዚ የወረደ ተግባር እና ሰይጣናዊ ስራ ይሰራል።

ወያኔ መንግስት ከአሁን በኃላ ሁሉም ነገር ያበቃለት ይመስለኛል። አንዴ ድሬድዋን ቢያቃጥል አንዴ አዲስ አበባን ቢያቃጥል አንዴ አዋሳን ቢያቃጥል የህዝቡ መልስ ግን አንድ ነበረ። ይህንን የወረደ እና አሳፋሪ ስራ የሚያደርገው ወያኔ እንደሆነ አረጋግጠው በመናገር ላይ ናቸው። ህዝብ መሪ ነን ከሚሉት ቀድሞ ሄዷል።

ለአዋሳ ህዝብ ይህ ድርጊት በደል ነው። ወያኔ ከዚህ በፊት እንደሚያደርገው ዛሬም በአዋሳ ህዝብ ላይ አድርጎታል። ልክ እንደ ጸበል የሁሉንም ክልል እንደሚያደርስ ጥርጥር የለኝም። የህዝ ንብረት እንዳይቃጠል፣ ህዝባችን የእሳት ሰለባ እንዳይሆን፣ የህዝባችን እንባ በከንቱ እንዳይፈስ፣ ህዝባችን ለፍቶ ያፈራው ንብረት በአንድ ሌሊት በማጣት ወደ ስቃይ እንዳይገባ፣ ዋናውን እሳት ቤንዚን እና ክብሪት የሆነውን ወያኔን ቀድሞ ማጥፋት ነው። ያኔ በህዝብ ላይ እና  በህዝብ ንብረት ላይ እሳት የሚያስነሳ አይኖርም።

ከ-ከተማ ዋቅጅራ                                                                                                      23.02.2015                                                                                                                   Email- waqjirak@yahoo.com

The post አቃጠሉት አሉ!!! -ከ-ከተማ ዋቅጅራ appeared first on Zehabesha Amharic.

ከኢትዮጵያ ሕዝብ የጋራ ትግል (ሸንጎ)ና የኢትዮጵያ ብሄራዊ የሽግግር ምክር ቤት (ENTC) ሁሉን አቀፍ የሆነ አማራጭ ኃይል ተወያይቶና ተስማምቶ ስለማቋቋም አስፈላጊነት የተሰጠ የጋራ መግለጫ

$
0
0

shengoENTCየኢትዮጵያ ሀገራችንና ህዝባችን ሰቆቃና በደል ከጊዜ ወደጊዜ እይባሰ በመሄድ ላይ ይገኛል። የዜጎች የኑሮ ዋስትና ከዕለት ዕለት ጥያቄ ውስጥ እየገባ ነው። ምንም እንኳን የበደሉን ጥልቀት መዘርዘር ለቀባሪው አረዱት ቢሆንም ባጭር ሀርጎች ብንጠቅስ፤ የጨቋኙና የከፋፋዩ የህውሀት ወያኔ አገዛዝ የህዝቦቿን መከባበርና አንድነት በጥላቻና በመከፋፈል ለመተካት የሚጥርበት፤ ዜጎች አላግባብ የሚታሰሩባት፣ የሚገደሉባት፤ የሚሰደዱባት፤ ነፃ ፍትሐዊና ዲሞክራሲያዊ ምርጫ የማይካሄድባት፤ ዜጎች ከመኖሪያቸውና ከቀዬአቸው የሚፈናቀሉባት፤ ለሕግ ተገዢ ያልሆነ ፍጹም አምባገነናዊ ሥርዓት ያለባት፤ ዜጎች የገዢው ፓርቲ አባል ካልሆኑ በነፃነት ሠርተው መኖር የማይችሉባት፤ በተግባር ያልዋለ ህገ-መንግሥት ያላት፤ ከገዢው ፓርቲ ቁጥጥርና ነፃ የሆኑ የመገናኛ ብዙሀንና የማህበረሰብ ድርጅቶችና የሌሉባት፤ የኃይማኖት ነጻነት በፖለቲካ የበላይነት የሚመራባት፤ በሀገሪቱ የሚገኙ የመንግሥት ተቋማት-የምርጫ ቦርድ፤ ፍርድ ቤቶች፤ ፖሊሶች፤ የደህንነት መስሪያ ቤቶች፤ መከላከያና ሌሎች የገዢው ፓርቲ ፖለቲካ መጠቀሚያ የሆኑባት፤ ዜጎች እንደ ሰው በሃገራቸው የመኖር መብቶች በሌለበት፤ የእድገት ምልክቶች ናቸው ተብለው የተሰሩ ህንፃዎችና ቤቶች በቁመታቸው ባዶ ሆነው መገኘታቸው እንደ ብሄራዊ ልማት የሚቆጠርባት፤ ወጣቶች ተምረው በሃገራቸው ሰርተው ለመኖር ስለማይችሉ የሚሰደዱባት ወዘተ ሀገር ሆናለች።

—-[ሙሉውን መግለጫ ለማንበብ እዚህ ይጫኑ]—

The post ከኢትዮጵያ ሕዝብ የጋራ ትግል (ሸንጎ)ና የኢትዮጵያ ብሄራዊ የሽግግር ምክር ቤት (ENTC) ሁሉን አቀፍ የሆነ አማራጭ ኃይል ተወያይቶና ተስማምቶ ስለማቋቋም አስፈላጊነት የተሰጠ የጋራ መግለጫ appeared first on Zehabesha Amharic.

የአቶ ከተማ ዋቅጅራ ፍርሃትና በኢትዮጵያውያን ሙስሊም ማህበረሰብ ላይ የተቃጣ እሳት የሚተፉ ብእራቸው ምላሽ –በመሃመድ ሙፍቲህ

$
0
0

በ መሃመድ ሙፍቲህ፣ ነጻ አስተያየት

የእስልምናን ካባ ለብሰው ህዝብን እርስ በርስ ማጋጨትም ሆነ መግደል ሀይማኖቱ አጥብቆ ይከለክላል ያወግዛል፣ ሰሞኑን ከወደ ኢራቅ የሚሰማው ዘግናኝ ዜና እንዲሁም ለማየት እንኳ የሚሰቀጥጠው ድርጊት በሙስሊሞች ስም የሚደረግ መሆኑ እጅግ ሀይማኖቱን ለማዋረድና ለማንቋሸሽ ብሎም በአለም ህዝቦች ዘንድ ከፍተኛ ጥላቻና ስጋት እንዲኖር ሆን ተብሎ የታቀደበት እንደሆነ ታስቦና ታቅዶ የተሰራ መሆኑን መዘንጋት የለበትም፣ይህን የምልበት የራሴን ተጨባጭ ምክንያት ከተለያዩ ሚድያዎች ካነበብኩትና ከሰማሁት ተነስቼ ምክንያቴን ማቅረብ እችላለሁ::
ISIS
ISIS ጠሀፊው እንዳሉት ግጭቶችን ምክንያት በማድረግ እራሱን እንዳስፋፉ ምክንያት ቢሆንም፣የተፈጠረበት ምክንያት ግን ጻሃፊው አቶ ከተማ ሆን ብለው ሳይነግሩን አልፈዋል፣መልሱን እራሳቸው ብቻ ነው ሊነግሩን የሚችሉት፣ ISIS ከመነሻው በእስራኤል የተፈጠረ የማፊያ ድርጅት ሲሆን፣ አመሰራረቱም በኢራን ና በኢራቅ ላይ ያለመረጋጋትና ውጥረት እንዲኖር ታስቦ በተለይ ኢራቅ በሳዳም ሁሴን ዘመን ከአሜሪካ ጋር በነበራት እልህ አስጨራሽ ግጭት ፊትዋን ወደ አሜሪካ ባዞረችበት ማግስት እዛው የተፈጠረ ስለመሆኑ አንድ የሚድል ኢስት የፓለቲካ ተንታኝ በቅርቡ አልጀዚራ ላይ ቀርበው አስተያየት ሲሰጡ አስታውሳለሁ::

እስራዔሎች በዚህ አያበቁም በሰላማዊ ትግል እና ዲፕሎማሲ ይታወቅ የነበረውን በያሲን አረፋት ይመራ የነበረውን ፋታህን ብዙ ዋጋ የተከፈለበት የፍልስጤም ነፃነት ከጫፍ ሊደርስ ሲል በተቃረበበት ወቅት፣ የፍልስጤም ነጻነት፣በሰላማዊ ትግል ሳይሆን በመሳርያ መሆን አለበት ብሎ የሚያምነውን፣ ሃማስን ፈጥረዋል፣ እንደ ሂዝቦላህ ሁሉ፣ እስራዔሎች ሃማስን ሲፈጥሩት ከፍተኛ የሆነ መሳሪያ አስታጥቀውት ስለነበር የፋታህ ደጋፊዎች ልባቸው ለሁለት ተከፍሎ በመጨረሻም ለስልጣን መብቃቱን እኝሁ የፓለቲካ ተንታኝ አስረድተዋል::

ጅራፍ እራሱ ገርፎ እራሱ ይጮሃል እንደሚሉት ሃማስ ስልጣን ሲይዝ መጀመሪያ ስትጮህ የነበረችው እስራኤል ነበረች የሰራቸውን ታውቃለችና፣ ያስታጠቀችው ጦር መልሶ እራሷን እንደሚወጋት ያሳሰባታለና፣እስራዔሎች በፍልስጤማውያን ላይ የሚያደርሱት ተመጣጣኝ ያልሆነ የግፍ ግፍ እንዳለ ሆኖ ዛሬ ወደ እስራዔል በሀማስ የሚወነጨፉት ሮኬቶች የእስራኤል የራሷ እንደሆነ ታምናለች፣ ነገር ግን ይህን እውነት መዋጥ ይከብዳታል፣
አሁንም ቢሆን ለቀጠናው አለመረጋጋት ወሳኝ ሚና የሚጫወተውን ISIS ፈጥራ ኢራንን ለመበታተን ያልተሳካላት እስራዔል ሮኬቶቹ የ ኢራን እንደሆኑ ከመግለጽ አልተገደበችም፣ በቅርቡ ኒዎረከ ታይምስ ይፋ በተደረገ የድህረ ገጽ የቪዲዬ መረጃ፣ ISIS ክርስቲያኖችን ብቻ ሳይሆን ሙስሊሞችንም ታርጌት እንደሚያደርግ በተሰራጨው ቪድዬ ያሳያል፣በምስሉ እንደሚታየው አንድ ISIS አባል በጭነት መኪና ሙሉ ተቀጣጣይ ነገር ይዞ ሙስሊሞች በብዛት የሚገበያዪበት መንደር ገብቶ እራሱን እንዴት አጥፍቶ እንደሚያጠፋ ሲያሳይ የማይታመን ፈረንጀቹ live show የሚሉትን አይነት ድፍረት የተሞላበት ድርጊት አሳይቶ እራሱንም አጥፍቶ አለምን ጉድ አሰኝቶአል፣ለዚህም ይመስላል ባራክ ኦባማ ሳይቃጠል በቅጠል አይነት እርምጃ በ ISIS እርምጃ መውሰድ የጀመሩት::

ዛሬ በሙስሊም ሽፋን የሚፈጠሩት አሸባሪ ድርጅቶች በምእራባዊያን ጥቅም ላይ ከዋሉ ቦሃላ ማብቂያቸው ሲደርስ፣ አሊያም ሲያኮርፏቸው መለስው ሰላማዊው ህዝብ ላይ አሊያም ፈጣሪያቸው ላይ ጦር የሚመዙት፣ለምሳሌ አልቃኢዳ አሜሪካኖች ሩቅ ምስራቅ ላይ ሩሲያ ያላትን የበላይነት ለማኮላሸት በ ሲ አይ ኤየተፈጠረ ድርጅት እንደሆነ ይነገራል፣ ሱማሊያ ከዚያድ ባሬ ቦሃላ ብትንትኗ ወጥቶ በሰፈር አንጃ በምትመራበት ወቅት ብዙ መንደሮችን ተቆጣጥሮ የነበረውን አንዱን ቡድን ለመበታተን አልሸባብ በ ሲ አይ ኤ ተፈጥሮአል፣ ሲ አይ ኤ በዚህ አያበቃም በነዳጅ ሀብቷ እና በህዝብ ብዛቷ የምትታወቀው የብዙ ብሄር ብሄረሰብ ባለቤት የሆነችውን ትልቌን ናይጄሪያ ከፉፍሎ እና አድቅቀወ ለመግዛት እና ለመገነጣጠል ቦኮ ሃራምን ፈጥረውት ሲደግፉት ኖረዋል፣ ይህንን አንድ የናይጄሪያ የፓለቲካ ሙሁር ከአንድ መንደር በ ቦኮ ሃራም ታግተው የተወሰዱ ወደ ሁለት መቶ የሚጠጉ ልጃገረዶችን በተመለከተ በሰጡት ማብራሪያ ጠቅሰዋል::

በዚህ አጋጣሚ ሳልጠቅሰው የማላልፈው ነገር አሜሪካኖች ሻእቢያንና ወያኔን ጥፍጥፍ አድርገው ሰርተዋል፣እነሆ መከራቸውም ለኛ ከ ኢስ ኢስ በላይ ሆኖ ተርፏአል፣ በአጠቃላይ ወደ ድምዳሜው ስንደርስ ይህ ፖለቲካና የራስን ጥቅም ለማስጠበቅ ሲባል የሚደረግን ነገር ኪሳራው ሲበዛ ከእስልምና ሃይማኖት ጋር መያያዙ እጅግ አስከፊ ወደ ሆነ ግጭት ሊያመራ ይችላል፣በዚህ ጉዳይ ላይ አንዱ የ አንዱን ሃይማኖት ከመኰነን ይልቅ በቂ እውቀት ግንዛቤ ጨብጦ መውቀስም ካለበት ወቅሶ መተራረምም ካለበት ተራርሞ ከወዲሁ ሊባንን ይገባል፣ በተለይ በሃገራችን ለብዙ ዘመናት ተቻችለን ከመኖራችን አንጻር እንዲህ አይነቱ አስቀያሚና ሰብአዊነት የጐደለው ወሬ ማራገቡ ተገቢና የማይመጥን ነው ብዬ አምናለሁ፣ኢስላም ሰላም ነውና::

ኢስላም የእዝነትና የሰላም ሃይማኖት ነው፣ጌታችንም የእዝነት ጌታ ነው፣የሰራንው ወንጀል ቢከብደን የብናኝን ያህል እንኳ ቢሆን በሱ ተስፉ እንዳንቆርጥ ያደረገንን ጌታ ስም ጠርቶ፣ ሰዎችን መግደል አይደለም መበደል እንኳ ቢሆን ትልቅ ሀጢአት ነው፣ የሰዎችን ወንጀል ማላከክ ትልቁን ሃይማኖታችንን እንደሚያከስመው ጠሃፊው ጠንቅቀው ሳይረዱ የሚቀር አይመስለኝም፣ ሌሎች በእኛ ሃይማኖት በእውቀታቸው ጥግ ሲሳለቁብን ፣ እንዲሁም እንደፈለጉ ሲፈነጩ፣ ያሻቸውን ሲጥፉ አይቶ እንዳላየ መሆንም፣ በእኔ እምነት ችግሩ ይበልጥ እንዲበረታ መፍቀድ ማለት ነው፣አላህ የማይገዙትን ባሪያዎችንም ሆነ ሰዎችን ቅጡልኝ ብሎ የትኛውም የቁርአን አስተምህሮት ላይ አልታዘዘምም፣ አልተገለጸም፣ የሰዎችን ህይወት እንደዚህ ማጥፋት ይቅርና፣ የራስንም ነብስያ ቢሆን ማጥፉት አይቻልም፣እውቀታችን ከሰዎች ስሜትና ፍላጐት ጋር ሳይሆን በቍርአንና በሃዲስ ላይ ሲሆን አንድን ሰው ሙሉ ሙስሊም ያስብለዋል::

እኔ ሙሉ ሙእሚን ባልሆንም፣ ፍርድ ግን ከአላህ መሆኑን ከልጅነቴ ጀምሮ ዘር ማንዘራቸው ሙስሊም የሆኑት ቤተሰቦቼ አስተምረውኛል፣በእስልምና ስም በተለይ የነብያችንና የአላህን ትልቅነት ተናግሮ የሰው ልብ አውልቆ የሚበላ ሙጃሂዲን ማየት ለእኔ ከአውሬነት አይተናነስም፣ የነብያችንና የአላህን ትልቅነት ተናግሮ ሰዎችን በጅምላ የሚጫረስ አጥፍቶ ጠፊ አላህ እራሱ የሚቀጣው ይመስለኛል፣ እውነት ነው ከፓለቲካው ጀርባ የተቃጣው እስልምናን የማራከስ ተግባር የሚከናወነው፣ በእንደዚህ አይነት ሙጀሂድኖች ነው::

የ ኢስኢስ ም የማፊያ ተግባር፣ ከእስልምና ያፈነገጠ ተግባር ባይሆን ኖሮ፣ በአለም ላይ ያሉ መሪዎች ተሰባስበው፣ሀይማኖቱን ተከታይ እንዳይኖረው ማድረግ በቻሉ ነበር፣ ነገር ግን ፓለቲካዊ ጥቅም ለማግኘት ብለው የከፈቱት ቀዳዳ አሁን መድፈን የተቻላቸው አይመስልም::

አለምን፣ ኢስኢስ የሚመራት ይመስል፣ ሁሉም ድምጻቸውን ማጥፉታቸው የሚገርም ነው፣ እስቲ እራሳችንን አንድ ጥያቄ እንጠይቅ፣ የት አለ እስቲ የፈረንሳይ ጦር የጋዳፊን መንግስት፣ ከዙፋኑ ያስለቀቀ፣ የት አለ የታላቌ ብርቴን ጦር፣ የት አለ እስቲ የአሜሪካ ጦር ታላቍን ሳዳም ሁሴን ለስቅላት ያበቃ፣ የት አለ እስቲ የእስራኤል ሳይንሳዊ የጦር ሃይል ሚሊየን ጊዜ የሰው ድንበር እየጣሰ ህጻናትን የሚገለው፣ ምነው ኢስ ኢስ ሲሆን ለምን እጃቸው ዛለ፣ ይህንን ከጀርባው አንድ ግልጽ ያልሆነ ነገር እንዳለ፣ ለመረዳት አያስቸግርም፣በተለይ እስራኤል ከማንም በላይ ለሃገሯ አደጋ እንዳለው እያወቀች ለምን ኢስኢስን አይቶ እንዳላየ ሆና ዝምታን መረጠች፣ ብዙ ብዙ ማለት ይቻላላል::

ሆኖም ወደ ሀገራችን ተጨባጭ ሁኔታ ስንመለስ፣ አቶ ከተማ ዋቅ ጅራ የተባሉ አስተያየት ሰጪ፣ የሀገራችንን ነባራዊ ሁኔታ ግራና ቀኝ ሳያጤኑ፣ከግምት ውስጥ ሳያስገቡ በጥቅል ፈርደዋል፣ ከላይ የጠቀስኴቸውን ቅድመ ጥቆማ ከግምት ውስጥ ያስገቡም አይመስለኝም፣
የ ISIS ሁኔታ አቅሎ ከ ማየት እና መደባበስ ሳይሆን ትክክለኛውን ነገር በመናገር በአገር ላይ የተቃጣውን ጥፋት ማስቆም ያስፈልጋል ቢሉም ቅሉ፣ ለሳቸው ገንቢ በሚመስል አስተያየት ያቀረቡት ሃሳብ፣ የኢትዬጵያውያን ሙስሊሞች ነባራዊ ተጨባጭ ሁኔታ ያላገናዘበ ሆኖ አግኝቼዋለሁ፣እንደውም በሙስሊሙ ማህበረሰብ ላይ የተቃጣ እሳት የሚተፉ ብእራቸውን ለቀዋል ማለት ይቻላል::

 
በዚህ ጥሁፍ የገባኝ ነገር ቢኖር፣ሰውየው ምንም አይነት በእውቀትና በጥንቃቄ የቀረበ ማስረጃ ሳያቀርቡ፣ ሀገራችን ውስጥ ኢስ ኢስ ስለመኖሩ በርግጠኝነት መናገራቸው ነው፣ ከዚህ በፊት ኢትዮጵያ ውስጥ ለተነሱ የሃይማኖት ግጭቶች፣ በተለይ በገጠሪቱ የሃገሪቱ ክፍሎች መንግስት አንድንም ሰው ጠርቶ ተጠያቂ አላደረገም፣ሁሉም ክስተቶች ከፕሮፓጋንዳ ውጭ በጉዳዩ ላይ በተጨባጭ የተሰራ አንድም ነገር የለም፣ እርሶ ኢትዬጵያን በምታህል የብዙ ሃይማኖቶች እንዲሁም ብሄረሰቦች ተከባብረውና ተፈቃቅደው በሚኖርባት ሰፊ ሃገር ውስጥ ባልተጨበጠ መረጃ አንድ ሃይማኖት ላይ ያነጣጠረ መልእክት ማስተላለፎ ተገቢ አይደለም፣ ዋጋ ስለ ሚያስከፍል::

ኢትዮጵያውያን ሙስሊሞች፣ ሀይማኖታቸውን ጠንቅቀው የሚያውቁ፣እርሶ ከሚያስቧቸው በላይ ለሃገር የሚቆረቆሩ ናቸው፣ ችግራቸውን ዋጥ
አድርገው፣መብታቸውን በሰላማዊ መንገድ መጠየቅ ከጀመሩ ቅርብ ጊዜ ከመሰላቹህ ተሳስታቹሃል፣ ድሮ ከአጤዎቹ ዘመን ይጀምራል፣አጤ ዬሀንስ ኢትዬጵያውያን ሙስሊሞችን በአደባባይ ቢያርዱም፣ ጃንሆይ ሀገራቸው ውስጥ ሙስሊም ኢትዮጵያዊ የሚባል እንደሌለ በተደጋጋሚ ቢገልጹም፣ አቶ መለስም የ አልቃይዳ ሴል አገኘሁ ቢለንም፣ ሙስሊም ኢትዮጵያውያን በሁሉም መንግስታት የቀረበባቸውን ክስና በደላቸውን ረስተው በሃገራቸው ጉዳይ ላይ የራሳቸውን አስተዋፅ አበርክተዋል፣ ሃገራቸውን እንደማንኛውም ዜጋ ይወዳሉ፣እነሱን በሃገራቸው ጉዳይ የተለየ አመለካከት እንዳላቸው ማሳየት ከቅን ልቦና የማይመነጭ ስለሆነ ሊታረም ይገባዋል፣ ሌላው ሳላነሳው የማላልፈው ነገር አንዳንድ አስተያየት ሰጭዎች የሙስሊም ድምጽ የሆኑትን መፍተሄ አፈላላጊዎችን ከኢስ ኢስ እኩይ ተግባር ጋር በማገናኘት ከንቱ የሆነ ተቀባይነት የሌለው ማስረጃ ማስተላለፍም ሆነ ማሰራጨት፣ ከአንድ ወገን የማይጠበቅ አሳፋሪ ድርጊት ነው፣ ባልተጨበጠና ውሽት ላይ የተመረኮዘን ማስረጃ በማቅረብ፣ ዜጐች እርስ በርስ የጐሪጥ እንዲተያዪና ጥላቻንና ግጭትን ከማትረፍ ዉጭ የሚገኝ አንድም ጥቅም አይኖርም፣ በመጨረሻም ጠሃፊው፣ አሁን የምትጽፈው ጹሁፍ፣ ነገ ልጆችህ ሲያነቡት እንዳይቸገሩ አድርገህ ብትጽፍ መልካም ነው፣ ሃገራችንን ሰላም ያድርግልን፣፣
የካቲት 16/2007

The post የአቶ ከተማ ዋቅጅራ ፍርሃትና በኢትዮጵያውያን ሙስሊም ማህበረሰብ ላይ የተቃጣ እሳት የሚተፉ ብእራቸው ምላሽ – በመሃመድ ሙፍቲህ appeared first on Zehabesha Amharic.

“አሐቲ ቅድስት ቤተክርስቲያን (አንዲት ቅድስት ቤተክርስቲያን)”

$
0
0

ሠዓሊ አምሳሉ ገ/ኪዳን አርጋው

Amsalu

ሠዓሊ አምሳሉ ገ/ኪዳን አርጋው

በተለያየ ጊዜ በተለያየ የክህደት አስተምህሮ በመሰናከል በመውደቅ ከዚህች ሐዋርያዊት አንዲት ቤተክርስቲያ እየተለዩ በኑፋቄያዊ አስተምህሮ ጸንተው በመቀጠል ለዚህች አንዲት ሃይማኖት አንዲት ቤተክርስቲያን ጠላቶች የሆኑ ዲያብሎስን የሚያገለግሉ ከ40 ሽህ በላይ ይቆጠራሉ፡፡ ሃይማኖት ነንም ይላሉ፡፡ ክርስቶስ በወንጌሉ ሐዋርያትም በመልእክቶቻቸው እንደተናገሩት ግን ከአንዲቷ በስተቀር ይሄ ሁሉ ሃይማኖት ነኝ ባይ ዝግንትል ሐሰተኛና ዲያብሎሳዊ የክህደትና የጥፋት መንገዶች ናቸው፡፡ የዘመኑ ፍጻሜ ሲቃረብ ብዙዎች ሐሰተኞች መምህራን በየ እልፍኙ የሚሰብኩላቸው ሐሰተኞች ኢየሱሶች ሐሰተኞች ክርስቶሶች ይመጡ ዘንድ እንዳላቸውና ከእነሱም እንድንጠበቅ አስጠንቅቆናል፡፡ ማቴ. 24፤1-28  “አንድ ጌታ አንድ ሃይማኖት አንዲት ጥምቀት” ኤፌ. 4፤5 “መንፈስ ግን በግልጥ በኋለኞቹ ዘመናት አንዳንዶች የሚያስቱ መናፍስትንና በውሸተኞች ግብዝነት የተሰጠውን የአጋንንት ትምህርት እያዳመጡ ሃይማኖትን ይክዳሉ”  ብሏል 1ኛ ጢሞ. 4፤1-2 “እግዚአብሔር እንዲህ ይላል በመንገድ ላይ ቁሙ ተመልከቱም የቀደመችውንም መንገድ ወዴት እንደሆነች ዕወቁ መልካሚቱ መንገድ ወዴት እንደሆነች ዕወቁ በእርሷም ላይ ሂዱ ለነፍሳቹህም ዕረፍትን ታገኛላቹህ እነሱ ግን አንሄድባትም አሉ” ኤር. 6፤16 “የመጀመሪያዋን እምነት እስከመጨረሻው አጽንተን ብንጠብቅ የክርስቶስ ተካፋዮች ሆነናልና” ዕብ. 3፤14 “ነገር ግን ወንድሞች ሆይ እናንተ የተማራቹህትን ትምህርት የሚቃወሙትን መለያየትንና መሰናከያን የሚያደርጉትን ሰዎች እንዳትመለከቱ እለምናቹሀለሁ፡፡ ከእነሱ ዘንድ ፈቀቅ በሉ እንደነዚህ ያሉት ለገዛ ሆዳቸው እንጂ ለጌታችን ለኢየሱስ ክርስቶስ አይገዙምና በመልካምና በሚያቆላምጥ ንግግርም ተንኮል የሌለባቸውን ሰዎች ያታልላሉ” ሮሜ 16፤15-23 “የእግዚአብሔርን ቃል የተናገሯቹህን ዋኖቻቹህን አስቡ የኑሯቸውንም ፍሬ እየተመለከታቹህ በእምነት ምሰሏቸው ኢየሱስ ክርስቶስ ትናንትና ዛሬ እስከ ዘለዓለምም ያው ነው ልዩ ልዩ ዓይነት በሆነ በእንግዳ ትምህርት አትወሰዱ፡፡ ልባቹህ በጸጋ ቢጸና መልካም ነው እንጂ በመብል አይደለም በዚህ የሚሠሩባት አልተጠቀሙምና ” ዕብ. 13፤7-9  “በጠበበው ደጅ ግቡ ወደ ጥፋት የሚወስደው ደጁ ሰፊ መንገዱም ትልቅ ነውና ወደ እሱም የሚገቡ ብዙዎች ናቸው፡፡ ወደ ሕይዎት የሚወስደው ደጁ የጠበበ መንገዱም የቀጠነ ነውና የሚያገኙትም ጥቂቶች ናቸው” ማቴ. 7፤13-14

ቤተክርስቲያን ካቶሊካዊያኑ በክህደት ውስጥ እንዳሉና ሰሐትያን እንደሆኑ አረጋግጣ አውግዛ የለየቻቸው ገና ከመለየታቸው 451ዓ.ም. ጊዜ ጀምሮ ነው፡፡ ካቶሊካዊያኑ ለኢትዮጵያዊው ካቶሊካዊ መነኩሴ ብርሃነ ኢየሱስ በቅርቡ በየካቲት 7 2007ዓ.ም. የካርዲናልነት ማዕረግ ሰጥተዋል፡፡ ይንን ሹመት ተከትሎ አቦይ ማትያስ (የኢትዮጵያ ቤተክርስቲያን ፓትርያርክ ነኝ ባይ) የእንኳን ደስ አለዎት የደስታ መግለጫ መልእክትን በቅድስት ቤተክርስቲያን ስም  “…..አሁን የተሰጥዎት ከፍተኛ ሐዋርያዊ ሥልጣን በቤተክርስቲያን ለፈጸሙት የረጅም ዘመን አገልግሎት ሁነኛ ማረጋገጫ ነው” በማለት አስተላልፈዋል፡፡

እንግዲህ ይታያቹህ! አቦይ ማትያስ ይሄንን የሚሉት በካቶሊካዊያኑ ክፉኛ የተደቆሰችን የተሰበረችን መራራና አረማዊ ግፍ የተፈጸመባትን ቤተክርስቲያን እመራለሁ እኔም የዚህች ቤተክርስቲያን ዶግማና ቀኖና አማኝ ተከታይ ነኝ እያሉና በካቶሊካዊያኑ ላይ ያስተላለፈችውን ግዝት በመተላለፍ ነው ይሄንን እያሉ ያሉት፡፡ ካቶሊካዊያኑ በዚህች ሀገርና ሕዝብ ቁሳዊ መንፈሳዊ ጥበባዊ ሥልጣኔና ሰብአዊ ሀብቶቿ ላይ እስከዛሬ ያልተጠገነ ወደፊትም የማይጠገን ከባድ ስብራትና ኪሳራ ያደረሱ ከንቀታቸው የተነሣም ለዚህ አረመኔያዊ ድርጊታቸውም እስከዛሬ ድረስ ተገቢውን ይቅርታ እንኳን ለመጠየቅ ያልቻሉና ያልፈለጉ መሆናቸውን እያወቁ ነው እንግዲህ አቦይ ማትያስ ይሄንን ያደረጉት፡፡ እንደቤተክርስቲያን ሐዋርያዊ አስተምህሮ ቀኖናና ሥርዓት አቦይ ማትያስ በግልም ይሁን በቤተክርስቲያን ስም እንዲህ ዓይነት ቃል ከቤተክርስቲያን ለተለዩ ወገኖች ማስተላለፍ አይችሉም የተከለከለና የተወገዘ ነው፡፡ አድርጎት ለተገኘም በግዝት የታሰረና የኑፋቄ የክህደት ተባባሪ በመሆኑ ተወግዞ እስከመለየት የሚያደርስ ቅጣት ይጠብቀዋል፡፡

እዚህ ላይ አቦይ ማትያስን ልጠይቃቸው የምፈልገው ጉዳይ ቢኖር፡- አቦይ ማትያስ ሆይ! የኢትዮጵያ ቤተክርስቲያን ምእመናን ከዚህ ንግግርዎ ምን እንዲረዳ ምን እንዲማር ነው ምን እንዲወስድ ነው የሚፈልጉት? እርስዎ እንዳሉት ካርዲናል ብርሃነ ኢየሱስ ሐዋርያ መሆናቸውንና ካቶሊካዊያኑም ሐዋርያዊ መሆናቸውን ነው?  እናም እነሱን ተከተሉ ነው እያሉን ያሉት? ምእመናን በረታችንን ጥለን እንድንወጣና ወደ ተኩላት በረት ጥርግ ብለን እንድንገባ ነው? አየ አቦይ ማትያስ! ለካም ወያኔ ብቻ አይደሉም ካቶሊካዊ ተኩላም ነዎትና! ባለ ሁለት አፍ የጥፋት ሰይፍ ሆነው ነዋ የቤተክርስቲያንን አንገት ለመቁረጥ ተስለው የገቡት?

ቅድስት ቤተክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ ካላት ሕግና ሥርዓቷን ከማስጠበቅ መንጋዋን ከመጠበቅ አንጻር በዚህ በተፈጸመባት ክህደት የሚጠበቅበትን እርምጃ እንደሚወስድ እንጠብቃለን፡፡

ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር!!!

 

The post “አሐቲ ቅድስት ቤተክርስቲያን (አንዲት ቅድስት ቤተክርስቲያን)” appeared first on Zehabesha Amharic.


የዚህ ሁሉ እልቂት “ኩሹፍ” ሲገለጥ – ( አርአያ ተስፋማሪያም)

$
0
0

10422405_1581759842070160_3657759649011452265_nጠ/ሚ/ር ሃ/ማርያም፣ ባለቤታቸውና ሌሎች አንገታቸው ላይ ስላጠለቁት በተመለከተ አንድ የቀድሞ አንጋፋ የድርጅቱ ታጋይ በግል ያደረሱኝ መልእክት እንዲህ ሲል ይጀምራል « በታጋዮች ዘንድ “ኩሹፍ” ተብሎ ይጠራል። ታጋዩ ከሞተ በኋላ የሚገነዝበት ጨርቅ ነው። ድርጅቱ አላማ ያለው የመሰለው አብዛኛው ታጋይ ያን ጨርቅ አንገቱ ላይ በማጥለቅ ለመሰዋት (ለመሞት) ቁርጠኝነቱን የሚያሳይበት ነበር። 98 በመቶ የሚሆነው ተዋጊ ያልተማረ ስለነበረ የድርጅቱ አላማና አካሄድ ሊያውቅበት የሚችል አንድም መንገድ አልነበረም። በእሱ ደምና አጥንት ተረማምደው ሲያበቁ የራሳቸውን ድብቅ አጀንዳ አስፈፀሙ። 36 ሺህ የህወሀት ታጋዮችን ገና በጠዋቱ አባረው ለአስከፊ የጐዳና ህይወት ዳረጓቸው።

ኢትዮጵያውያን ወንድማማቾችን በብሄር ፖለቲካ እርስ በርስ እንዲናቆሩ እነመለስ የጥፋት ወጥመድ ዘረጉ። “ፓርቲው ወዴት እየሄደ ነው?..ግምገማ መካሄድ አለበት፤ ሙስና ተቀጣጥሏል..” የሚሉ ጥያቄዎችን ያነሱና ከጋንታ እስከ ሬጅመንት አዛዥነት (ኋላ መኮንኖች) ቦታ የነበራቸው 5 ሺህ ታጋዮች ሆለታና ታጠቅ እስር ቤቶች ታጐሩ። አቶ መለስ 36 ሺህ ታጋይ በ84 ዓ.ም ሲያባርሩ «ጓሃፍ ፅረጉለይ..» ማለትም “እነዚህን ቁሻሻ ጥራጊዎች አስወግዱልኝ” ነበር ያሉት። ትእዛዙን ደግሞ ስዬ አብርሃ ተፈፃሚ አደረጉ። ለ5 ሺህ መኮንኖች ደግሞ ያቀረቡት ሰበብ «መፈንቅለ ፓርቲ ለማድረግና እኔን ለመገልበጥ ሲያሴሩ..» የሚል የፈጠራ ክስ በመለስ ዜናዊ ቀረበባቸው። በሆለታ እስር ቤት በ1988 ዓ.ም እንዶድ የተባለ መርዝ ጨቅጭቀው የጠጡ 1 ሺህ 5 መቶ (1,500) መኮንኖች ህይወታቸው ሲያልፍ የሁሉም ሬሳ በአንድ ጉድጓድ በሌሊት እንዲከተት ተደረገ።

በታጠቅ ከ1 ሺህ የሚበልጡ በተላላፊ ሳንባ እንዲያልቁ ተፈረደባቸው። የዚህ ሁሉ እልቂት ምስጢሩ ታጋዮቹ “የሃየሎም ግሩፕ” በሚል በነመለስ ስለተፈረጁ ነበር። እነሱን ከጨረሱ በኋላ እሱንም አስገደሉት። ሃቁ ይህ ሲሆን ዛሬ እነሃ/ማርያምና ሌሎቹ ባልዋሉበትና ባልነበሩበት ትግል ያን “ሽኩፍ” አጥልቀው መታየታቸው ያሳፍራል። ለነገሩ በታጋዩ መስዋእትነት የተረማመዱት የዛሬው ሚሊየነሮች አጥልቀው ታይተው የለ!! ታሪክና ጊዜ ይፈርደናል!» ይላል። …በነገራችን ላይ የሆለታና ታጠቅ እስር ቤት የጅምላ እልቂትና ስቃይ በተመለከተ በ1994 ዓ.ም ጥቅምት ወር አንስቶ የአንዳንድ ሟች ታጋዮች ፎቶ በማስደገፍ እንዲሁም በእስር ቤት የፃፏቸውን መልእክቶች በማያያዝ በኢትኦጵ ጋዜጣ በተከታታይ መረጃው ይፋ ተደርጓል።

The post የዚህ ሁሉ እልቂት “ኩሹፍ” ሲገለጥ – ( አርአያ ተስፋማሪያም) appeared first on Zehabesha Amharic.

አስገደ ገ/ስላሴ በባለስልጣናቱ ምክንያት ከፍተኛ ኪሳራ እንደደረሰባቸው ገለጹ

$
0
0
አቶ አስገደ ገ/ስላሴ

አቶ አስገደ ገ/ስላሴ

መጽሐፋቸው ላይ ስም አጥፍተዋል በሚል ተከሰው የህወሓት ባለስልጣናትን በመከላከያ ምስክርነት ቢጠሩም ባለስልጣናቱ በተደጋጋሚ በቀጠሮው ቀን ባለመገኘታቸው ለምስክሮች በሚያወጡት ወጭ ከፍተኛ ኪሳራ እንደደረሰባቸው አቶ አስገደ ገ/ስላሴ ለነገረ ኢትዮጵያ ገለጹ፡፡

ጥር 10/2007 ዓ.ም አቶ አስግደ በምስክነት ከጠሯቸው የህወሓት ባለስልጣናት መካከል ጀኔራል ጻድቃን ሲገኙ አቶ ስዩም መስፍን፣ አቶ ስብሃት ነጋ፣ አባይ ጸሃዬ፣ አርከበር እቁባይና ሌሎችም ባለስልጣናት ያልተገኙ ሲሆን ለየካቲት 13/2007 ዓ.ም በፖሊስ ተይዘው እንዲቀርቡ ሲወሰን ጄ/ር ጻድቃንን ጨምሮ ሌሎቹም በትዕዛዙ መሰረት ሳይገኙ ቀርተዋል ብለዋል፡፡ ባለስልጣናቱ በዳኛዋ ትዕዛዝ መሰረት የካቲት 13/2007 ዓ.ም ባለመቅረባቸው ለሶስተኛ ጊዜ ለየካቲት 24/2007 ዓ.ም በፖሊስ ተይዘው ቀርበው እንዲመሰክሩ ታዟል፡፡

ባለስልጣናቱ በቀሩባቸው ቀጠሮዎች አቶ አስገደ ከትግራይ አውራጃዎችና ከአዲስ አበባ ድረስ ለመጡ ምስክሮች የትራንስፖርት ወጭ በመሸፈናቸው ከፍተኛ ኪሳራ ድርሶብኛል ብለዋል፡፡ ለሶስተኛ ጊዜ በተላለፈው ቀጠሮም ባለስልጣናቱ ላይመጡ ይችላሉ ያሉት አቶ አስግደ ‹‹በእነሱ ምክንያት ከፍተኛ ወጭ እያወጣሁ ነው፡፡ አሁንም ለሶስተኛ ወጭ ላወጣ ነው፡፡ በዚህም ምክንያት ከፍተኛ የገንዘብ ኪሳራ አድርሰውብኛል፡፡›› ብለዋል፡፡

The post አስገደ ገ/ስላሴ በባለስልጣናቱ ምክንያት ከፍተኛ ኪሳራ እንደደረሰባቸው ገለጹ appeared first on Zehabesha Amharic.

በአዲስ አበባ በተለያዩ አካባቢዎች መፈክር የተፃፈባቸው ወረቀቶች ተበትነው አደሩ

$
0
0

addis ababa flyer

addis ababa flyer 2

addis ababa flyer 3
አቡ ዳውድ ኡስማን

በአዲስ አበባ ትላንት ለሊቱን በተለያዩ አካባቢዎች ሙስሊሞችን የማሰር ዘመቻውን በመቃወም በራሪ ወረቀቶች ተበትነው እና ተለጥፈው ማደራቸውን ምንጮች አስታወቁ፡፡

ወረቀቶቹ በመንገድ ጋር ግድግዳዎች ላይ፣ በመንገድ ምልክቶች ላይ፣ በመብራት ፖሎች ላይ የተለጠፉ ሲሆን በየመንገዱም መበተናቸው ታውቋል፡፡
ትላንት ሌሊቱን ፒያሳ አምፒር አካባቢ፣ በሜክሲኮ ቄራ መንገድ ላይ፣ በጦር ሃይሎች፣በቦሌ ፒኮክ እና ወሎ ሰፈር፣ በመገናኛ፣ በመካኒሳ፣በቤተል እና በሌሎች ቦታዎች ላይ ወረቀት ተበትነው ማደራቸው ታውቋል፡፡

ከተበተኑት እና ከተለጠፉት መፈክሮች መካከል እስራት ትግላችንን አያስቆመውም፣መስዋትነት የኢስላም መንገድ ነው፣ሺ ሰው ቢታሰር ሺ ሰው ይተካል፣ ለኢስላም መታሰር ክብር ነው፣ ትግላችን ከምረጫው ቡሃላም ይቀጥላል፣ ድምፃችን ይሰማ፣ትግላችን ይቀጥላል የሚሉና ሌሎች በርካታ መልዕክቶችን የያዙ ወረቀቶች በመተናቸው ተገልፆል፡፡

መንግስት በአዲስ አበባ ሙስሊሞች የማሰር ዘመቻውን አጠናክሮ በቀጠለበት ወቅት ህዝበ ሙስሊሙ እስራት መፍትሄ እንደማይሆን በተግባር ያረጋገጠ መልዕክት በትላንትናው ለሊት አስተላልፏል::

The post በአዲስ አበባ በተለያዩ አካባቢዎች መፈክር የተፃፈባቸው ወረቀቶች ተበትነው አደሩ appeared first on Zehabesha Amharic.

በደብረ ማርቆስ የሰማያዊ እጩ የእስር ትዕዛዝ ወጣባቸው

$
0
0

debrezeytበምስራቅ ጎጃም ዞን ደብረ ማርቆስ ከተማ ሰማያዊ ፓርቲን ወክለው ለተወካዮች ምክር ቤት የምርጫ እጩ ሆነው የቀረቡት አቶ ሳሙኤል አወቀ በፖሊስ የእስር ትዕዛዝ እንደወጣባቸው ታወቀ፡፡

የህግ ባለሙያ የሆኑት አቶ ሳሙኤል አወቀ ከዚህ ቀደም ‹የዳኞችን ስም በማጥፋት› ክስ ተመስርቶባቸው ጉዳያቸውን እየተከታተሉ እንደሚገኙ ገልጸው፣ አሁን በፖሊስ የወጣባቸው የእስር ትዕዛዝ መሰረቱ ምን እንደሆነ በውል ማወቅ አለመቻላቸውን ለነገረ ኢትዮጵያ አስረድተዋል፡፡

‹‹አንድ የምርጫ ተወዳዳሪ ያለውን የኢሚውኒቲ መብት ረስተው ጉዳዩን በውል ባላወቅሁት ሁኔታ የእስር ትዕዛዝ ማውጣታቸው እኔን ከፖለቲካው ለማግለል ነው፡፡ አሁን ለስራ ጉዳይ ባህር ዳር ነኝ፡፡ በዚሁ ጉዳየን ለክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ዳኞች አስረድቼ በስልክ አውርተውበታል፡፡ አግባብ አለመሆኑንም አምነዋል፡፡ ግን እኔ ላይ ጫና ለማሳደር ትዕዛዙ እንደወጣ አውቄያለሁ›› ብለዋል አቶ ሳሙኤል፡፡

የወጣው የእስር ትዕዛዝ ‹‹በፖሊስ ታሰሮ እንዲቀርብ›› የሚል መሆኑን የገለጹት አቶ ሳሙኤል፣ በቀጣይ የፍርድ ቤት ቀጠሯቸው በስም ማጥፋት ለቀረበባቸው ክስ መከላከያ ማቅረብ እንደሚችሉ እየታወቀ ታስሮ ይቅረብ መባላቸው መሰረቱ ግልጽ አለመሆኑን ተናግረዋል፡፡

The post በደብረ ማርቆስ የሰማያዊ እጩ የእስር ትዕዛዝ ወጣባቸው appeared first on Zehabesha Amharic.

Health: በካፌን የተነሳ ሊከሰቱብን የሚችሉ 4 የጤና ችግሮች

$
0
0

caffeine

አንድ ስኒ ቡና ለንቃት ሁለትና ሶስት ድብን ብሎ በመተኛት የካፌይን ተፅዕኖ ሲገለፅ

ይህ ጽሁፍ በዘ-ሐበሻ ጋዜጣ ላይ ታትሞ ወጥቷል

በተለያዩ አጋጣሚዎች ስራ፣ ጥናትንና በአጠቃላይ ለነቃ ውሎ ስንል ካፌይን ብለን የምንጠራውን ኬሚካል የያዙ መጠጦችንና ምግቦችን እንወስዳለን፡፡ በተለይም የዚህ ኬሚካል በብዛት መገኛ የሆኑትና በደከመንና በዛልን ወቅት ከድብርትና ከዱካክ ወጥተን ነቃ እንድንል የምንጠጣቸው ቡና፣ ሻይና የተለያዩ ለስላሳ መጠጦች ዋነኛ ተጠቃች ናቸው፡፡ ካፌይን አዕምሮን የሚያነቃቃ ሲሆን ከላይ ከጠቀስናቸው መጠጦች በተጨማሪ በሌሎች መግቦች ውስጥ ለምሳሌ በብስኩቶችና በቸኮሌቶች ውስጥ እንደዚሁም በአንዳንድ መድኃኒቶች (ለምሳሌ በራስ ምታት መድሃኒቶችና ማስታገሻዎች) ውስጥ በሰፊው የሚገኝ ነው፡፡ በአገራችንም በተለያየ መልኩ በሚሊዮን በሚቆጠሩ ሰዎች የሚወሰድ ነው፡፡ በብዙ ሰዎች በመወሰዱና በመለመዱም በተለያዩ ባለስልጣናትና የሃይማኖት መሪዎች ዘንድ ሳይቀር በ‹‹እፅ›› መልክ የሚወሰድም ነው፡፡ ነገር ግን ካፌይን መውሰድና ሱስ ውስጥ መግባት ከጤና ጋር ተያይዞ የሚመጡ ችግሮችን ሊያስከትል ይችላል፡፡

አንድ ስኒ ቡና ከ100 እስከ 150 ሚሊ ግራም ካፌይን በውስጡ ይይዛል፡፡ ሻይ የዚህን ሲሶ ያህል ካፌይን ሲኖው፣ በአንዳንድ መድሃኒቶች ይህንን ያህል ካፌይን የመገኘት አጋጣሚም ሊኖር ይችላል፡፡ በለስላሳ መጠጦች፣ በጣፋጭ ከረሜላዎችና ቸኮሌቶች ውስጥ እንደዚሁም በብስኩቶችና በሻይ ውስጥም በብዛት መኖሩ ህፃናት ልጆችም ሳይቀሩ በቀላሉ ሊወስዱት ይችላሉ፡፡

በዓለም ዙሪያ በአማካይ በቀን ውስጥ ከ80 ሚሊ ግራም በላይ ካፌይን በየቀኑ ይወሰዳል ተብሎ ይገመታል፡፡ ከካፌይን ጋር የተያያዙ አራት አይነት የጤና ችግሮች አሉ፡፡
caffeine
1. የካፌይን ስካር (ኢንቶክሲኬሽን)
ይህ ስካር የሚጀምረው ከ250 ሚ.ግ በላይ ካፌይን ከተወሰደ በኋላ ነው፡፡ ከዚህ ጋር ተያይዘው የሚታዩ ምልክቶች ጭንቀት፣ የህሊና መረበሽ፣ መቁነጥነጥ፣ መነጫነጭ፣ ማቅለሽለሽ፣ ማላብ፣ የሆድ መረበሽ፣ የሽንት መብዛት፣ እንቅልፍ ማጣትና በእግርና በእጅ ጣቶች ላይ የመወረር አይነት ስሜቶች መፈጠር ናቸው፡፡ በዚህ ጊዜ የተወሰደው ካፌይን ከ1000 ሚ.ግ በላይ ከሆነ የአፍ መኮላተፍ፣ የሃሳብ መደነጋገር፣ የልብ ትርታ መዛባት፣ ወፈፍ ማድረግ፣ የሌለና የማይታይ ብርሃን መታየት ሊከተሉ ይችላሉ፡፡ የካፌይን ብዛቱ ከ10,000 ሚሊ ግራም (10 ግራም) በላይ ካለፈ ግን ድንገተኛ ሞት ሁሉ ሊከተል ይችላል፡፡

2. ካፌይን ሳይወሰድ ሲቀር የሚከሰት ህመም
በዚህ ጊዜ የህመሙ አይነትና መጠን ከሰው ሰው እንደሚወሰደውና እንዳስለመዱት ብዛትና የልምድ ጊዜ እርዝመት ይለያያል፡፡ የተለመደው ካፌይን ሲቀር ከሚታዩ ምልክቶች መካከል ራስ ምታት፣ ጭንቀት ወይም መደበት፣ ድካም ወይም መፍዘዝ፣ ማቅለሽለሽ ወይም ማስታወክ ሊከተሉ ይችላሉ፡፡ እነዚህ ካፌይኑ ከቀረ ከ12 እስከ 24 ሰዓታት ውጥ የሚጀምሩ ሲሆን በሁለተኛው ቀን የሚብሱ ነገር ግን በአንድ ሳምንት ውስጥ ተመልሰው የሚጠፉ ናቸው፡፡

3. የእንቅልፍ መቃወስና ጥልቅ የሆነ ጭንቀት
መረበሽ፣ መነጫነጭ፣ መቁነጥነጥ ወይም በአንድ ቦታ ረጋ ብሎ አለመቀመጥን ሊያመጣ ይችላል፡፡ በተለይም የመርበትበትና በሆነው ባልሆነው መደንገጥ ያለባቸው ሰዎች ካፌይን በብዛት ከወሰዱ በኋላ በሽታው ሊነሳባቸው ይችላል፡፡ ስለዚህም በተቻለ መጠን ህመማቸው እንዳያገረሽባቸው ብዙ ካፌዬን መውሰዳቸውን መቀነስ አለባቸው፡፡ ይህ ካልሆነ ደግሞ ትልቅ ጭንቀት ውስጥ ሊገቡ ይችላሉ፡፡
በእንቅልፍ ላይ የሚያመጣውን ለውጥ ስናይ ደግሞ ቶሎ እንቅልፍ እንዳይመጣ ካደረገ በኋላ በቀጣይነት ለረዥም ጊዜ መተኛት አለመቻልና በማለዳ ከእንቅልፍ መንቃትን የሚያስከትላቸው ተፅዕኖዎች ናቸው፡፡

የመፍትሄ እርምጃዎች
የካፌይን አጠቃቀምን ለመቀነስ ወይም እስከ መጨረሻው ለማቆም የመጀመሪያ እርምጃው ምን ያህል ካፌይን በቀን እንደሚወሰድ እና በምን አይነት መንገድ እንደተወሰዱ (በመጠጥ፣ በምግብ፣ በመድሃኒት…ወዘተ) እንደሚወስዱ ለይቶ ማወቅ፡፡

ከዚህ በኋላ በአንድ ጊዜ ሳይሆን ቀስ በቀስ የካፌይን አወሳሰዱን በመቀነስ በሳምንታት ውስጥ የሚፈለገው የተሻለ የመፍትሄ ደረጃ ላይ መድረስ ይቻላል፡፡ ከእነዚህ ጋር አብሮ ካፌይን የሌላቸውን መጠጦችንና ምግቦችን ለይቶ አውቆ እነዚህኑ በምትክ መውሰድን ልማድ ማድረግ አስፈላጊ ነው፡፡ ካፌይን መውሰድ በድንገት በሚቆምበት ጊዜ የሚከተሉትን ህመሞችንና የድብርት ስሜቶች ሲከሰቱ ማስታገሻ መድሃኒቶችን መውሰድ የተሻለ አማራጭ ነው፡፡

ለዚህም ነው አንድ ስኒ ቡና ጥሩ ንቃትን ለመፍጠር ያስችላል፡፡ ነገር ግን ሁለት ሶስት እያልን ስንደጋግም የአንጎላችን የመላመድ ብቃት እየጨመረ ይመጣና በንቃት ከመቆየት ይልቅ ድብን ወዳለ የእንቅልፍ ዓለም ውስጥም ያስገባል፡፡ ይህም የካፌይን ተፅዕኖ ተቃራኒ በሆነ መልኩ የሚፈፅመው ድርጊትም ጭምር ነው፡፡ በአጠቃላይ የካፌይን አጠቃቀማችንን ከምንወዳቸው ምግቦችና መጠጦች አንፃር መጠኑን በመቆጣጠር መቀነስ ሲልም እስከመተው ደረጃ መድረስ እንችላለን፡፡

The post Health: በካፌን የተነሳ ሊከሰቱብን የሚችሉ 4 የጤና ችግሮች appeared first on Zehabesha Amharic.

ጠበቃቸውን እንዳያገኙ የተከለከሉት የተቃዋሚ ፓርቲዎች አመራሮች በጨለማ ቤት መታሰራቸውን ገለጹ

$
0
0

(ነገረ ኢትዮጵያ) በሽብርተኝነት ተጠርጥረው ማዕከላዊ ፌደራል ወንጀል ምርመራ የሚገኙት የሦስት ተቃዋሚ ፓርቲዎች የቀጠና/ዞን አመራሮች ለ16 ተከታታይ ቀናት በጨለማ ክፍል መታሰራቸውን ለፍርድ ቤት አስታወቁ፡፡

newsዛሬ የካቲት 17 ቀን 2007 ዓ.ም በፌደራሉ የመጀመሪያ ፍርድ ቤት አራዳ ምድብ ችሎት የቀረቡት የሰማያዊ (የፓርቲው የጎንደር አደራጅ አቶ አግባው ሰጠኝ)፣ የአንድነት እና መኢአድ የዞን አመራሮች ‹‹መረጃ አውጡ፣ የደበቃችሁትን ሁሉ ተናገሩ›› እያሉ እንደሚደበድቧቸውና በጨለማ ክፍል እንዳሰሯቸው ተናግረዋል፡፡ ፖሊስ አሁንም መረጃየን ሰብስቤ አልጨረስኩም በሚል ተጨማሪ 8 ቀናት ጠይቆ ተፈቅዶለታል፡፡
ተጠርጣዎቹ በማዕከላዊ እየደረሰባቸው የሚገኘውን ሰቆቃ አስመልክተው ለፍርድ ቤት አቤት ማለታቸውን ተከትሎ ፍርድ ቤቱ ፖሊስ የቀረበበትን አቤቱታ እንዲያስተካክል ትዕዛዝ ሰጥቷል፡፡

ተጠርጣሪዎቹ በጎንደርና ጎጃም አካባቢዎች የዛሬ አራት ወር ገደማ በፖሊስ ታስረው ወደ አዲስ አበባ ማዕከላዊ ፌደራል ወንጀል ምርመራ እንዲዛወሩ የተደረጉ ሲሆን፣ ጠበቃቸው በተደረገባቸው ክልከላ ምክንያት ተጠርጣሪዎቹን ካገኟቸው 2 ወር እንደሞላቸው ተናግረዋል፡፡ ከተጠርጣሪዎቹ መካከል አቶ አግባው ሰጠኝ እየተፈጸመበት ያለውን የመብት ጥሰት በመቃወም የርሃብ አድማ ላይ መሆኑ የታወቀ ሲሆን አድማውን ከጀመረ ሁለተኛ ቀኑ መሆኑን ለማወቅ ተችሏል፡፡

ፍርድ ቤቱ በሰጠው የጊዜ ቀጠሮ መሰረት አመራሮቹ የካቲት 25 ቀን 2007 ዓ.ም ፍርድ ቤት ይቀርባሉ ተብሎ ይጠበቃል፡፡

The post ጠበቃቸውን እንዳያገኙ የተከለከሉት የተቃዋሚ ፓርቲዎች አመራሮች በጨለማ ቤት መታሰራቸውን ገለጹ appeared first on Zehabesha Amharic.

Sport: በአውሮፓ ቻምፒዮንስ ሊግ 2 ወሳኝ ጨዋታዎች ይደረጋሉ * ማን. ሲቲ ከባርሴሎና ከባድ ግምት ተሰጥቶታል

$
0
0

manchester city
ከሰዓታት በኋላ የሚደረገው የዛሬው የቻምፒዮንስ ሊግ ጨዋታ ዓለም በጉጉት እየጠበቀው ይገኛል:: በአውሮፓ ሻምፒዮንስ ሊግ እንግሊዙ ማንችስተር ሲቲ ከስፔኑ ባርሴሎና እንዲሁም የጣሊያኑ ጁቬንቱስ ከጀርመኑ ቦሩስያ ዶርትመንድ ይጫወታሉ።

የሲቲ ጠንካራ መሆን ባርሴሎና ለዘጠኝ ተከታታይ ጊዜ በሻምፒዮንስ ሊጉ ሩብ ፍጻሜ ለመግባት በኢቲሃድ ስታዲየም ከባድ ፈተና ይገጥመዋል ተብሎ ይጠበቃል። በዚህ ጨዋታ ላይ የቀድሞው የሊቨርፑል አጥቂ ሉዩስ ስዋሬዝ ከእንግሊዝ ከወጣ ወዲህ የመጀመሪያውን የእንግሊዝ ምድር ጨዋታ ያደርጋል።

የባርሴሎናው አሰልጣኝ ሉዩስ ኢንሪኬ ሙሉ የቡድናቸውን ተጫዋቾች ይዘው ወደ እንግሊዝ ይጓዛሉ። በአንጻሩ በማንችስተር ሲቲ በኩል ያያ ቱሬ በቅጣት በጨዋታው ላይ የማይሰለፍ ሲሆን፣ ጀምስ ሚልነር ከጉዳት መልስ እንዲሁም አጥቂው ዊልፍሬድ ቦኒ በመጀመሪያው ጨዋታ ላይ ይሰለፋል።
city vs barca
የሲቲው አሰልጣኝ ማኑኤል ፔሌግሪኒ ባለፈው ዓመት በደርሶ መልስ በባርሴሎና 4 ለ 1 መሸነፋቸው ይታወሰል። በሌላ ጨዋታ ደግሞ ቦሩስያ ዶርትመንድን የሚያስተናግደው ጁቬንቱስ የመሃል አማካዩ አርቱሮ ቪዳል ከጉዳት አገግሞ ለጨዋታው ይደርሳል።

አሰልጣኝ ጀርገን ክሎፕ ቡድናቸው ቦርስያ ዶርትመንድ በኩል የተጫዋች ጉዳት ባለመኖሩ በሙሉ ቡድናቸው ጁቬንትሱን ይገጥማሉ፡፡

ማን. ያሸንፍ ይሆን?

The post Sport: በአውሮፓ ቻምፒዮንስ ሊግ 2 ወሳኝ ጨዋታዎች ይደረጋሉ * ማን. ሲቲ ከባርሴሎና ከባድ ግምት ተሰጥቶታል appeared first on Zehabesha Amharic.


በሳውዲ የታገተችው ኢትዮጵያዊት የሰቆቃ ደምጽ !

$
0
0

unnamed (2)ገነት አበበ ሞላ ትባላለች  የልጅነት ግዜዎን ሩጣ  ያልጠገበች በ አስራዎቹ የዕድሜ ክልል ውስጥ የምትገኝ ኮረዳ ነች። ከዛሬ 3 አመት  በፊት ነበር በኑሮ ውድነት የተጎሳቆሉ ቤትሰቦቾን ከደህንነት ለመታደግ በወቅቱ እስከ ገጠር በዘለቀው የአሰሪና ሰራተኛ የደላሎች ዘመቻ ከአርሲ ኮሌ ወረዳ ኩዬ ከተማ ተመልምላ  የማይጨበጠውን የአረቡን ዓለም መከራ ለመጋፈጥ፡ተስፋ ሰንቃ ወደ ሳውዲ አረቢያ ያቀናቸው ። በወቅቱ በስው ልጆች  ህይወት ዶላር ለማግበስበስ   በየአካባቢው በተከፈቱ የአሰሪና  ሰራተኛ ኤጀንሲ ደላሎች ከእናቶቻቸው ጉያ ተነጥቀው ለአቅመ ሄዋን ያለደረሰውን  እድሜዎቻቸውን ቆልለው  ፓስፖርት የወሰዱ ህጻናት ሳይቀሩ በቀን ከስክ 1500 የሚደርሱ ኢትዮጵያውያን የኮንተራት ሰራተኞች  የለህይወት ዋስትና ወደ ሳውዲ አረቢያ  በጅምላ ይላኩ የነበረበት  ወቅት በመሆኑ  ወጣት ገነትም ሰው እንደሆነው  እሆናለሁ ብላ በፌስታል የተሞሉ ልብሶቾን  እንደነገሩ ይዛ  የምተወዳቸውን ወላጆቾኝ  በዕንባ  የተሰናበተቸው ።   አንድም ቀን ከቤት ወጥታ  የማታውቀው ገነት አስረክበው ወደ ቀዬያቸው የተመለሱ ወላጆቾ የገነትን ድምጽ ቢናፍቁም ባህር አቋርጣ ሳውዲ ሄደች ከተባለ ወዲህ ወራት ተቆጥረው ዓመት ቢደፍንም ገነትን  የበላ ጀብ  አልጮህ አለ ።

ወትሮስ ለማን አቤት ሊባል ?  « የገነትን ስቃይ ማን ይወቅላት » ክፉ አጋጣሚ ሆኖ  በአሰሪዎቾ  « ኃይል»  ወደ ሚባል   ገጠራማ የሳውዲ ግዛት  ለስራ የተወሰደችው ገነት ወግ ባህሉ ቋንቋው ባዕድ  በሆነባት ሃገር ሁሉም ነገር እንዳሰበቸው እና እንደተነገራት አልነበረም።  ታዲያ ገነት ከቤትሰቦቾ ጋር ስትለያይ  ሲያነቡ  የነበሩት አይኗቾ  እንባ እንደቋጠሩ ነበር    ፍጹም ከባድ የሆነውን የአረቡን ዓለም የቤት ስራ የተጋፈጠቸው  ፡፤  በማለዳው ምናምን ቢጤ ቀማምሳ ለአመታት ተጠርጎ የሚያውቀውን አቧራ የለበስና ቆሻሻ የተከመረበትን ግቢ  ከአሰሪዎቾ በምለክት በተሰጣት  ተዕዛዝ  ስታፀዳና ከ 4 ያላነሱ  መኪኖችን  ስታጥብ  የዋለቸው ።  በዚህ መልኩ ለወራት የተዋሃዳትን የአሰሪዎን የቤት ውስጥ  ስራ ጨምሮ  የማይመለክታትን ከባድ ስራዎች ሁሉ  ካጠናቀቀች በኃላ  ለሌላ አረብ ተላልፋ እይተሰጠች  የቤት ሰራተኛ ለሌላቸው የሰፈሩ አረቦች  ሁሉ አገልጋይ ሆናለች ። ገነት እረፍት የላትም እንደ ዘበኛ መኪና በመጣ ቁጠር የግቢ በር ትከፍታለች የአሰሪዎቾን መኪናና ግቢ ታጥባለች ከባድና ቀላል የሆኑ እቃዎችን እስከ 3ኛ ፎቅ ተሸክማ በመውጣት ከአቅሞ በላይ የሆነና የማይመለከታትን ስራ በግዳጅ እንድትሰራ ትደረጋለች።  ከቤተሰቦቾ  ከተለየች ወዲህ በስልክ ወላጆቾን አጊታቸው የማታውቀው  ገነት ከሥራው ክብደት ይልቅ  በናፍቆት ከሰውነት ጎዳና የወጣው ስውነቷና የልጅነት ወዝዎ  በቁም የተገነዘች ሬሳ አስመስሏታል ፡፡

በአስሪዎቾ ታግት በደል የሚፈጸምባት ገነት ከሚፈፀምባት ግፍ እና በደል  እግር ወደ መራት በመሄድ እርሷን ከባርነት ለመታደግ   የሞከርቸበትም አጋጣሚ እደነበር ይነገራል።  ከዚያ ወዲህ  ገነትን ለማግባባት ብዙ ሞክረው እንዳልተሳካላቸው  የተረዱት አሰሪዎቾ ገነት ላይ የሚያደርጉትን ክትትል በማጠናከር  የስራ ግዳጆዎን  ስትጨርስ ባዶ ቤት ይቆለፉባታል። የቤት ሰራተኛ እጥርት  የገጠማት  ሳውዲ አረቢያ  ውስጥ  በአሰሪዎቾ የታገተቸው ኢትዮጵያዊቷ ወጣት ገነት አበበ ለአሰሪዎቾ እያበረከተች ካለው   ነጻ አገልግሎት ባሻገር  በወር እስከ  3800 በሚደርስ ክፍያ   ለሦስተኛ  ወገን ተላልፋ በመሰጠት ጥሩ የገቢ ምንጭ እስከ መሆን መድረሷ ይነገራል። ከአንዱ የአረብ  መኖሪያ ወደ ሌላው የአረብ መኖሪያ ቤት እይተቀባበሉ  ያለ በቂ እረፍት የአረብ አገልጋይ ለመሆን የተገደደቸውን   ኢትዮጵያዊት  የኮንተራት ሰራተኛ  ከማለት ይልቅ በኢ.ህ.አ.ዴ.ግ መንግስት ህጋዊ ፈቃድ አጊቶ  በሚንቀሳቀስ አሰሪና ሰራተኛ አገናኝ ኤጀንሲ  የተሸጥች ባሪያ ማለት ይቀላል።

አዲስ አበባ ውስጥ በተለምዶ  ሚክሲኮ አደባባይ  አካባቢ   ሴብሪን « sebirn » እይተባለ በሚጠራ  አንድ  ኤጀንሲ አማካኝነት  ተዋውላ     ህጋዊ  በሆነ መንገድ ለስራ ሳውዲ እንደገባች የሚነገርላት ገነት  ዛሬም  የይደርሱልኝ ይሰቅቃ ድምጾን ታሰማለች ፡፤

አሁን አሁን ለህይወቷ የምትሳሳው ገነት  ይገሉኛል በሚል ስጋት በድብደባ ከተጓሳቆለው አካሏዎ ባሻገር  ሌሎች  ምስጢራዊ በደሎችን  ለግዜው ከመግለጽ መቆጠቧን ለልጅቷ ቅረበት ያላቸው ወገኖች ይገልጻሉ። እነዚህ ወገኖች አቤቱታቸውን በጅዳ ለኢትዮጵያ ቆንስላ ጽ/ቤት ቢገልጹም  እስክ አሁን  የገነት የሰቆቃ ድምጽ ምላሽ አላገኘም፤

ስሞኑን በደሞዝ ጥያቄ  በጥይት የቆሰለችውን  ኢትዮጵያዊት  ከወራት ቆይታ በኃላም ቢሆን  እወንታውን በአካል  ሂደው ያረጋገጡት  የጅዳ ቆንስላ ጽ/ቤት ሃላፊዎች የሰቆቃ ድምጽ ለምታሰማው  ወጣት ገነት አበበ ሞላ አፋጣኝ ምላሽ መስጠት ይጠበቅባቸዋል   ። ይህ በዚህ እንዳለ  በዚህ መልኩ ሳውዲ አረቢያ ውስጥ በ 10 ሺህ የሚቆጠሩ እንደ ጨው ተበትነው ያሉበት ሁኔታ በውል የማይታወቅ  ግፍ እና በደል እያሰትናገዱ የሚገኙ እህቶች መኖራቸው በተደጋጋሚ ተገልጾል።

Ethiopian Hagere Jed Bewadi

The post በሳውዲ የታገተችው ኢትዮጵያዊት የሰቆቃ ደምጽ ! appeared first on Zehabesha Amharic.

የውስጥ እንደራሴ –እንደ ህዝብ … –ሥርጉተ ሥላሴ

$
0
0

ሥርጉተ ሥላሴ 25.02.2015 /ሲዊዘርላንድ – ዙሪክ/

676

የትውልድ ፍካቱ ሲታይ በምህረቱ – ህይወቱ።

እስትንፋስ ቅምረቱ፤ ሲሳይ ሃብትነቱ – ነብያቱ።

ዕሴት ነፍስነቱ፤ ሊቀ ሊቃውንቱ – ህዝብነቱ።

አብነት መክሊቱ – ብሩክ ቀናነቱ፤ ብላቴ – ወተቱ።

ነበር ለናቱ ድር ማገር – ቀንና ህብስቱ።

ከውስጡ ዕውነቱ። ዓናቱ –  በአንቱ።

ጥበብ ቤቷን ሳርታ – ማዱንም ሰጥታ፣

እልል ብላ ኩላ – ማጫ አማትታ፣

አፍሪካን አቅልማ – ቅኔውን አጉልታ፤

ዘሃውን – በድጓ፤ ንባቡን – በዕድማታ

ዜማውን – በዜማ፤ ጣዕሙነን – አሰርፃ – አቅንታ

ትርጉም – በሥም ሠርታ

ተክሊል – አቀዳጅታ

ከሁሉ አቃ – – አልቃ – አልቃ — በሜሮን ቀብታ!

ቃን – ሰጠችን፤ መርቃ – አድምቃ!

የኔታን ሸለመች – ሸማ አጎናጽፋ!

ምን አለ በሥጋ – ሞት ባይኖር – ሞት ባይኖር

በመኖር – በመኖር።       12.02.2015 / ቪንተርቱር/

ሳያሾልክ – ጊዜውን፤ ሳያስተጓጉል – ጸጋውን፤ ሥጦታን አብርቶ የመራ እንደ አንድ ዜጋ ወይንም ቀንጣ ፍጥረት ሳይሆን እንደ አንድ የሰከነ፣ ልበ ሙሉ ጨዋ ህዝብ ሊታይ የሚገባው የአህጉራችን ቀንድ ነበር ብላቴ ጌታ ሎሬዬት ጸጋዬ ገበረመድህን። የቅኔው ዐፄ መንፈሱ ቀናይ ነበር ለአፈሩና – ለባዕቱ። የሥነ ጥበቡ አባወራ ህሊናው ብሩህ ነበር ለሰንደቅዓላማው ለአረንጓዴ ቢጫ ቀዩ። ለተውኔት ዕድገት ዓምዱ ነበረ – ርስቱ፤ ብሄራዊ ነፃነቱ ክብረ ዘውዱ ነበር – ጉልቱ። ለቋንቋ ሥልጣኔ አንጎል ነበር ጌታዬ – የኔታ።

በጥምረት ብቃቶቹ ለአፍሪካ ጠሐይነቱ፤ ለዓለም ሙቀት ነበር የሥነ ጥበብ እጬጌው ብላቴ ጌታ ሎሬዬት ጸጋዬ ገ/መድህን። የብላቴ ጌታ ዬትንፋሾቹ ዘር ቆሞስ ነበሩ። ዘሮቹ ደግሞ የኢትዮጵያዊነት ማህተመ – ህሊና። ጠብታው ተስፋ ነበር – የማግሥት ገቨር። ተስፋውም ሀገሩ ኢትዮጵያ በነፃነት ጸንታ – ደምቃ  – በቅታ – ልቃ መታዬት ነበር የባተለበት – የውስጠ – ህትምቱ። ከቅንጣቷ ነገር እስከ ግዙፉ የሀገሩ ጠረን ድረስ ለብላቴው ትርጉማቸው፣ ንባባቸው፤ ሚስጢራቸው የድህንት ቁርባኖች ነበሩ – አልፋና ኦሜጋ። የማይገሰሱ – የማይደፈሩ – የሚያበሩ የማይሰበሩ መንፈሰ ዕሴቶች። ቀንዲል።

ባለቅኔው – ገጣሚው – ጸሐፊው፣ ሐያሲው፤ መምህሩ፤ የሰብዕዊ መብት ተሟጋቹ ብላቴ  የሚያውቀው ኢትዮጵያዊነቱንና ሰው መሆኑን ብቻ ነበር። ብላቴ የሚያወቀው የጥቁር አፈር የእማማ አፍሪካ ጥሪኝ ንጥር ውጤት መሆኑን ብቻ ነበር። ብላቴ  በኢዮጵያዊነቱ ሳያፍር፣ አንገቱን ሳይደፋ ቀና ብሎ ነበር የኖረው፤ የሐገር ሃበትነትነቱን ለአደባባይ ያበቃውም በዚህ ማህሌት ውስጥ ነበር፤ የታሪክ ማማ ነበር ለእማማ። ሥነ – ጥበብን በሁለንታናዊ ሁለመናነት ብድግ አድርጎ ያሳደገ – በትረ፤ ኢትዮጵያዊነትን ልቡ ያደረገ ህብረ ሙሴ! ኑሮው ከውስጡ በኢትዮጵያዊነት መንፈስ ጠረን የተቃኘ፤ ፀዳሉ ፍሉቅ – ፍሬውም ዘለቅ ነበር የአብነት ትምህርት ቤትነቱ። ዬማንነቱ ጽናጽለ ድምጸ – ደም ግባቱ ሆነ ብሄራዊ ግርማ ሞገሱ ሚዛን የማይወጣለት ዘለግ ያለ ዕድሜ ጠገብ ነበር ጎልቶ የሚታይ፣ ሁለመናው መጠነ ሰፊ፣ ባለ ብዙ ዘርፍ ትውፊተ ውርስ ነው። በብላቴ መንፈስ ውስጥ የልዩነት ጸላዬ ሰናይ ሊቀርብ አይችልም ነበር። ስለምን? የብላቴ መስቀል ኢትዮጵያ ነበረችና። ጋኔሉን ሁሉ የሚያባርርበት – የሚከካበት ጽናቱ፣ ኃይሉ፣ መድህኑ ኢትዮጵያዊነተ – መስቀሉ ነበር የሁለመናው መናገሻ – መዲናው፤ መተንፈሻ ቧንቧውም። የብላቴ ዕምነተ – ሃይማኖት ኢትዮጵያዊነት ነበርና። የብላቴ ቀለመ ጥልፉ ኢትዮጵያዊነት ብቻ። የብላቴ ባህል መሪ ኢትዮጵያዊነት ብቻ። የብላቴ ወግ ኢትዮጵያዊነት ብቻ። የብላቴ ዘር ግንድ ኢትዮጵያዊነት ብቻ። ትውፊቱም – እሱ። ምግባሩም ትውፊት፤ እሱ – በእሱ እንቁላሌ በእንቁላሌ የተሠራ የልዕልት ኢትዮጵያ የማህጸኗ ርትሃዊ ጠሐይ ብቻ ሳይሆን የማንንት – የእኛነት የብርሃን ሃዲድ መሃንዲስ ነበር።

ጋሼ ጸጋዬ እንደ አባትነቱ – አባት። እንደ መሪነቱ ቆፍጣና – መሪ። እንደ ሥጦታው የሥነ ጥበብን ህግጋትን ያከበረ – የተገበረ፤ ለህግጋቱ የተገዛ፤ ለሰው ልጆች እኩልነትና ነፃነት ታግሎ ያስተማረ – ዕውነት፤ በሰውነቱ እንደ ሰው የኖረ ብቻ ሳይሆን ሰው መሆንን ሆኖ በቁሙ የሰበከ፤ ሲያልፍም መንፈሱን በመምህርነት – በሐዋርያነት ተክሎ አፅድቆ በሥጋ የካቲት 25.2006 እ.አ.አ ልክ ዛሬን ቀን የተለዬ ታላቅ አህጉራችን ነው። ክፍለ ዘመናችን ነው።

እያንዳንዷ እርምጃው፤ የስንኞቹ ጉዞ የአኃቲነት ተዘውታሪነት ( the unit of frequency) ንድፋቸው ሆነ ንቃሳታቸ አይራገጡ – አይፈነጩ – አያዘግሙ – አይቆራርጡ – አይታበዩ – አያፈርሱ – አይጫድሩ – አይቦጫጭሩ – አያዘግሙ፤ አይለግሙ – አይድኹ፤ አይዋጉ፤ ብጥብጥ አይፈጥሩ፣ አያሯሩጡ – አያደፍጡ – አይቆጡ – አያዳሉ፤ አያሳክኩ – ትናጋ አያስደርቁ፤ ትንፋሽ ነስተው – አይነዶለደሎ፤ በዘፈቀደ አይራማዱ፤ ጠብ ጠማኝ ብለው አንባጎሮ አያስነሱ፤ አያንዘላልጡም ነበር፤ ከማዕዳችን ውስጥ እንጂ በዝንፈት ውጪውን ሳያውቁ የሰበሉ ነበሩ። ፍሬዎቹ አይጎረብጡ – አይፈልጡ – አይቆርጡ፤ – አይቀዱ – አይቦጫጭቁ፤ አያስሩ – አይቀፈድዱ፤ አያስሉም ወይንም አይሰለቹም። ይልቁንም በቅኑ ለግላጋ ጽዑም ለዛ ሰተት ብለው በትህትና ከውስጥ ለውስጥ አጋብተው ከነጩ ደም እንደ ነጩ፣ ከቀዩ ደም እንደ ቀዩ፣ ከፕላዝማው ደግሞ እንደ ፕላዝማ አብረው እንደ ተፈጠሩ ቀዶ ጥገና ሳያስፈልጋቸው ልክክ ብለው በማያዳግም ሁኔታ የራስ አካል መሆን የሚችሉ ማህተሞች ናቸው። የመንፈሱ ጭማቂዎች – ፈውስ መድህኖችና ለማዳ ሲሆኑ ለጥበቡ እራሱ የፊደል ገበታዎች ናቸው – ለዚህም ነው ጸጋዬ ቤት የሚባለው። እርግጥ ረቂቅና ጥልቅ ከመሆናቸውም በላይ አጥኑኝ የሚሉ ናቸው። በግርድፍ ወይንም በድምስስ መሄድ አይቻልባቸውም ወይንም አይጋልብባቸውም። ፍልስፍና ብቻ ሳይሆኑ ሥራዎቹ የምርምር ተግባር የመሆንን አቅም ያላቸው፤ ለወደፊቱ ትውልድ እንደ አንድ ሥርዓተ ትምህርት ተቀርፆላቸው ዜጎች የሚመረቁባቸው አቅም ናቸው። ለዚህ በህይወት እስካለን ድረስ ለቋንቋ እድገትና ብልጽግና ተስፋ ያለን፤ ለቋንቋችን ቀናይ ሰዎች ተግተን እንሠረበታለን። ለነገሩ የአማርኛ ቋንቋ ዕለተ ተንሥኤ እኮ ዘወትራዊ ሁኗል። ፋሽስትን ድል አድርጎ እራሱን ነፃ ያወጣ ቋንቋ ቢኖር አማርኛ ቋንቋ ነው። እኛን ቀደምን አንባሳደራችን – የፊደል ገበታችን። ካቴናውን ሁሉ አመድ አድርጎ በጣጥሶ እንሆ ጉብ አለ ከአናት። ጉልላት ሆነ ተናፋቂው!

የጌታ ብላቴ የመንፈስ ጭማቂዎች ልዩ፣ ከልዩ የፈለቁ በመሆናቸው ሥጋን በስተው ነዳለ ወይንም ቀዳዳ አይፈጥሩም። ወይንም አሽገው አይለጉሙም። ነፃነት የሸለሙ የፍትህ ሚዛኖች ናቸው። ምህረትን የሚያውጁ ፍትኃተ – አንባ ናቸው። ራሳቸው ነፃ የወጡ እንዲሁም ሌላውንም ከአርነት የሚታደጉ ትጉኽ አርበኞችም። ስለምን? መነሻቸው ከላቀውና ዓለምን ከፈጠረው ፈተናን አሸንፎ ከተፈጠረው ሚስጢር የተቀዱ ማንነትን የነገሡ ናቸውና። ተፈጥሯዊ ናቸው። ማስዋቢያ ደባልነት አይሻቸውም። ሲፈጠሩ ተኩለው ነው። ስክነታቸው የተንጠባጠቡ ወይንም የሚፈራገጡ ወይንም ጥገና የሚያስፈልጋቸው ጋድም ልስኖች አይደሉም። ተቀብተው የተፈጠሩ ቅብዕ – ቅዱሶች እንጂ። አንዱ እርእሥ እራሱ ብቻውን ሲሰላ ዓዋጅ ብቻ ሳይሆን ለአፍሪካ ሥነ ጹሑፍ ህገ = መንግሥት ሆኖ እናገኘዋለን።

የዬኔታው የፊደላት ምት ፍሰት፣ እንዲሁም ሐረጋማ ወጥነት ሆነ የቃላቱና የፍቺው ሂደት ትንፋሽና መንፈስ የገነት ብር አንባር ነው። በቃላቶች ደም ውስጥ ያሉ ሴሎች ሁሉ ንቁና ትጉኃንም መሆናቸው ብቻ ሳይሆን ዝቅ ብለው ለማገልግል የወሰኑና የሆኑም ናቸው። የፍላጎቶቹ አቅጣጫ ሁሉ የሀገርን መኖርን፤ የነፃነትን ተፈጥሮ፤ የዜግንትን ፍሬ ነገር፤ የአብሮነትን ቃናዊ ጣዕም፤ የቀለምን ቀለማማነት ጌጣማ ትርፍ በጥንቃቄና በማስተዋል፤ እንዲሁም በአርምሞና በተደሞ የተረጎሙ ቋሚ የዝባድ ሐውልቶቻችን ናቸው። በጋሼ ጸጋዬ ቤት በሰው ልጆች ተፈጥሮ ውስጥ ደንበር፤ ወሰን፤ ክልል፤ አልተከተረም። በፍጹም። ሰው እንደ ሰው ቁሞ የሚሄደው 24 አካላቱ ተሽንሽኖ ሳይሆን እንደ ተፈጥሯቸው በሰመረ አኃቲነት መኖር ሲችሉ ስለመሆናቸው ሊቀ ሊቃውንቱ ሆኖበት – ኖሮበታል። ህይወቱ እራሱ ብቁ ሰባኪ ነበር ማለት እችላለሁ። ሥራዎቹ ማህደራቸው „ሰው መሆንን“ ብቻ ያወድሳሉ – ያነግሣሉ። ያቀስሳሉ – ይዳኛሉ። በዬኔታ ብላቴ ዕዝነ ህሊና ውስጥ „ሰው“ በባህል፤ በጎሳ፤ በኑሮ ደረጃ፤ በኃይማኖት አልተሸነሸነም። ለጋሼ ጸጋዬ እንደ ቃሉ „ሰው ማለት ፈጣሪ በአምሳሉ ባርኮና ቀድሶ፤ እንደ እራሱ አድርጎ እንዲያመሰግነው የፈጠረው የተፈጥሮ የላቀው ቅዱስ ፍጡር ነው“ ብሎ ነበር የሚያምነው።

ስለዚህ ጋሼ ጸጋዬ ዕምነቱና ፍላጎቱ፤ ስሜቱና ራዕዩ፤ አስትምህሮቱና አቅጣጫው፤ ዶግማውና ቅኖናው፤ ህልሙና ግብዕቱ መነሻቸው ሆነ መድረሻቸው „እንደ ሰው ተፈጥሮ እንደ ሰው ዬመኖርን ህግጋት የደነገጉ፤ በተመክሮ የበሰሉ ለዬዘመኑ ብሩህ ቋሚ ህገ – አምዶች ናቸው። ተቋማት። የዬኔታ ጌታ ብላቴ ወርቆች ከጓሮ ቀጭጨው የቀሩ ሳይሆኑ ይልቁንም  ዓለምን ያስደመሙ በድምቀትም ቦግ ብለው ያበሩ ጨረራማ ዘመናዊ ሞገዶች ናቸው። ሥራዎቹ በራሳቸው የተማመኑ፤ የትውልድን ኃላፊንት በብቃት የተወጡ ዕጹቦች ናቸው። „የወንድ ልጅ ዕንባውን … „_ እርእሱን ብቻ ቁጭ አድርጋችሁ እዩት። ተፈጥሮን በፆታ የመረመረ፣ አዳምን ያመሳጠረ፣ የተረጎመ የዘለቀ ተግባር ነው። የሊቁ የሊወናርዱ ዳቬንቺን የአዳምና የመንፈስ ጉዞ በፈጣሪ ርቁቅ ዶግማ ያሳዬውን ሥዕል አባታችን አናገረው ሚስጢሩን። ሳይንስ – ፍለስፍና – የተፈጥሮ ሚስጢር የተገለጠለት – ኑሮን በአግባቡ ለማድመጥ የጠራ ጆሮ ያለው አድርጎ መፍጠሩን እርእሱ ብቻውን ይነግራችኋል። ከዚህ በተጨማሪ … የሊቀ ሊቃውንቱ ብላቴ ሎሬዬት ጸጋዬ ገ/መድህን ተግባራት ንዝረቱ ይሰበስባል ወደ ቤት እዩ፤ በውስጡም ኑሩ ይላል። ይጣራል፣ ውበታችሁን መርምሩና አጊጡበት፤ አላችሁ ተዝቆ የማያልቅ፤ ያልደረሳችሁበትም ከከርሰ ምድር በላይና በታች በደምና በሥጋችሁ ቅንብርና ቅምረት ዕንቁ አለና ገስግሱ ወደ ውስጥነታችሁ በጋራ ይላል፤ አታባክኑ ጸጋችሁንም በማለት አብዝተው ይመክራሉ። ውበታችሁን አቆሽሻችሁ መልከ ጥፉ አትሁኑ ይላሉ – ትንቢትም ይናገራሉ። አዎና! –  ያናግራሉ በርትሁ አንደበት ….. ልሳን አላቸውና።

…. ጋሼ ፀጋዬ የጸደቀው ሲፈጠር ነው። ስለምን „ሰውን“ መተርጎም ስለ ቻለ። አባቴ – ህገ ወንጌልን አልተላለፈም፤ ወይንም ቁራዕንን ወይንም ባህላዊ የዕምነት ሌሎች አንባዎችን። ስለዚህ እራሱ ጋሼ ፀጋዬ ህግ ነበር ማለት ይቻላል። የመኖርን ህግጋት ሠርቶልናል – በጋራ ቤታችን በኢትዮጵያ። ለዛውም እያባበለ – እያቆላመጠ –  እያስማማ – እንደ ነፋሻማ ጅረት አስክኖ እዬመራ። ሰውነት እዬደባበሱ እያከሙ በውስጥ ለውስጥ በሚጓዙት ቅኔዎቹ፤ በስንኝ – ጧፎቹ፤ በጥበብ ሐረጋማ ሥነ – ህሊናው፤ ትብስ ትብሺ ተባብለን፣ ቤት ያፈራውን በፍቅር ተካፍለን፣ ክብራችን ጠብቀን፣ በእኩልነት በአፈራችን እንኖር ዘንድ ሐዋርያነት። ተመክሮው ለብሄራዊ ነፃነታችን አደራ በይ ሳንሆን ዘብ እንቆም ዘንድ እንጂ ለጎጥ ጨረታ ቀርበን ሰብዕናችን ቀረመት እንዲውል አልነበረም ያስተማረን። የአፍሪካ አቅም እንሆን ዘንድ፤ የአለም ጉልበት እንሆን ዘንድ ነበር ዝቅ ብሎ የመከረን። የሥነ ጥበብን ሥነ – ተፈጥሮ ብርንዶ በአፋ አፋችን ሲያጎርሰን – ኢትዮጵያዊነት ዜግነታችነን ውጠን ኃይል እንሆን ዘንድ ብቻ ነው እንጂ …. መጠጊያ ጥርኝ  አፈር በባዕታችን ተነፍገን አፈር ለማኝ ወይንም በክትና በዘወትር ልጅነት ሰብዕናችን ተድጦ በግርድና በባርነት እንኖር ዘንድ አላሰተማረንም። ለህትምት የበቃውን „እሳት ወይ አባባ መድብሉን“ በማስተዋል እንደ ጸሎት መጸሐፋችን ማለት እንደ ውዳሴ ማርያም ወይንም እንደ ድርሳነ ሚኬኤል ብንመላለስበት የዬኔታ ጌታ ብላቴን ሎሬት ጸጋዬን ገ/መድህን ተፈጥሮ ሚስጢር የፍጽምናን ተፈጥሮ ማዬት እንችላለን። ሚስጢሩን ስናገኘው ዘመን ባመጣው የጥፋት ውሃ መረከብ ገብትን በመጠመድ ጊዜም አናጠፋም። በጎጥ ሱሰኝነት በሽታም ሆነ ጉንፋን አንጠቃም። ዘርም ከሥሩ አፍልሰን የእርግማን ምርተኛ ሆነ ሞርተኞች አንሆንም። ይልቁንም ወደ አትራፊ የወል ጉዳያችን በመረዳዳት – እናተኩራለን። አቅምም – አናባክንም። ልዕልት ኢትዮጵያን አብርተን በጸጋዎቿ እናሳድጋታለን። ፍቅርን – እናውቃለን። ፍቅር ማወቅ ብቻ ነው ዬአዋቂነት መለኪያው – ዬዕድሜም እንዲሁ። ፍቅር መኖርን ብቻ ሳይሆን ዘመንን ሆነ ወቅትን እንደ ባህሬው ያኖራል። ፍቅር ለሀገር ልዑላዊነት ኤዶሙ ነው።

እንደ እኔ መጠመድ ከሌላ ሥራ ይሠራል – መኖርም ይኖራል። ተጽዕኖን በግል የሚጫኑ ወይንም በሌላው የሚጥሉ ቢታቀቡ የነፃነት ፊደል በመንፈስ ተቆጠረ ማለት ነው። ነገር ግን እንደሚታዬው ከሆነ በብዙ ሁኔታ ሰው እራሱን አስሮታል። ገድቦታል። ሌላውንም ለማሰርም ይንደፋደፋል። ስለምን? ከሰው ምክንያታዊ ተፈጥሮ ዝንፍ ስለሚል። አልፎ ተርፎም ዬእያንዳንዱ የሰው ልጆች እንቅስቃሴ እዬጎረጎረ ሰላምንና ነፃነትን ይነስታል። ይህ ድርጊት ተነሳቹን ወይንም ተጠቂውን ብቻ ሳይሆን የነሳቹን ወይንም የአጥቂውን ኩርማ መንፈስም ያውካል። ስለምን? እኩይ ተግባር መንፈሱ እራሱ እውክና ተራጋጭ ነውና። ስለሆነም በግራ ቀኙ በኩል ዬነፃነት ጥርኝ ለማኝ ይሆናል ማለት ነው። ውቅያኖሶች ሲቀዝፉ በነፃነት ነው። ነፋስም ሲዳንስ እንዲሁ። ወፎችም በባንዳቸው ሲዘምሩ በመሰሉ። ብርሃን ሲጨፍርም – በነፃነት። ሰውም እንዲህ እንዲሆን ነበር የተፈጠረው፤ ቢያንስ በእጁ ባለው ነገር ላይ እንዲወስን – አንዲሆነውም። በሌላውም ላይ እራፊ ግፊያ እንዳያደርግም። ግን የሚታዬው በተቃራኒው ነው። መቅዘፊውን መንፈስ በመስበር በጠባቡ ጉሮኖ ውስጥ ገብቶ አዬር ማጣት፣ ማሳጣትም – በፈቃድ። ስለምን? – አላውቅም። ሰው ወዶ እንዴት ያለተገደበውን ነፃነት እራሱ ግድብ ይሠራለታል? በሌላው ላይስ ለምን? አንድ ጥብቆ ክፍል ከስድስት ወይንም ከሰባት ቢከፈል መግቢያ ሊኖረው ይችላል ይሆናል። ማኖር ግን አይችልም። ቢያንስ የጋሼ ጸጋዬ አድናቂዎች፤ አክባሪዎች፤ ወዳጆች፤ ፈለጉን የተከተሉ፤ ሥሙን የሚያነሱ፣ አብነቱን ለመከተል የቆረጡ፤ የሚዘምሩለት ሆነ የሚያዜሙለት በእሱ መንፈስ – እሱ ባለፈበት ህይወት ውስጥ እራሳቸውን መለካት ያለባቸው ይመስለኛል። እኔንም ጨምሮ። ትክክል በልኩ ወይንስ ዝቅ …. ?

ክወና። የቅኔውን ልዑል የኔታ ብላቴ ጌታ ሎሬት ጸጋዬ ገ/መድህንን በሥጋ መለዬቱን ስናስበው – ውስጣችን የሚሰማነን የከሰለ ሃዘን የሚክስልን መፍቻው አንድ ነው። ብቸኛው ፈውስ እሱ በቀዬሰው የፓን አፍሪካዊነት – ኢትዮጵያዊነት መንፈስ ለመኖር ቆርጦ መወስን ስንችል ብቻ ነው። እሱ በኖረበት እርግጠኛ ማንነት ውስጥ መኖር ስንችል ነው። ከህይወቱ ሆነ ከምግባሩ ለመማር ልቧችንና ህሊናችን ስንከፍት ነው። በአረንጓዴ ቢጫ ቀይ ብሩህ ሰንደቅ ዓላማችን ሥር ስንሰባሰብ። በመንፈሰም በአካልም።

ስለሆነም የአባትን አቋምን መቀበሉ ሳይሆን ፍሬ ነገሩ በውስጡ አለሁ የለሁም? ብሎ መፈታተን ያስፈልግ ይመስለኛል። የኔ ክብር፣ የእኔ ሃይማኖት አባትዓለም ነፍስህን አርያም ገነት ያኑርልን አምላካችን። አሜን! በተረፈ የፊታችን ሃሙስ በ26.02.2015 እ.ኤ.አ የመንፈሱ ውደሳ – በሥሙ በተሰዬመው የማስታወሻ ድምጸ ራዲዮ Radio Tsegaye  or www.lora.ch.tsegaye or www.tsegaye.ethio.info Aktuell Radio Sendung ላይ ልዩ ዝግጅት ይኖራል – በሁለት ጉዳይ። በምንና ምን? አዬር ላይ ከ15 – 16 ሰዓት ስንገናኝ ወይንም አርኬቡ ላይ በማግሥቱ ጊዜው ከኖረዎት ገብተው ሲያደምጡት ያገኙታል። አክብሮቱንም – ፍቅሩንም – ስስቱም – ናፍቆቱንም ሁሉንም በዘንካታ ትህትና ሰጥቼ ልሰናበት ወደድኩኝ። ነገ ሌላ ቀን ነውና በቀጣዩ በአዲስ ጉዳይ እስክንገናኝ ድረስ መኖሩ ከተገኘ ማለቴ ነው የእኔ ክብሮችና ማዕረጎቼ ደህና ሰንብቱልኝ። እግዚአብሄር ይስጥልኝ ዘሃበሻ ማህበራዊ ድህረ ገፅ – እጅግ አመሰግናለሁ።

http://www.zehabesha.com/amharic/archives/13104

http://ethio.info/tsegaye/February2009/TESFA-ELEGY-FOR-TSEGAYE-GEBRE-MEDHINE.pdf

ጋሼ ጸጋዬ ለእኔ እንደ ህዝብ ሊታይ የሚገባው የወስጥም እንደራሴ! ስለምን? የመንፈሱ ሥነ – ፍላጎት ማህጸን ህዋስ ህዝብ ነውና! ሴሉ ደግሞ ዜግነተ – ኢትዮጵያዊነት! ክብር!

ለእኔስ ሰው መሆኔ ብቻ ይበቃኛል።

እግዚአብሄር ይስጥልኝ

The post የውስጥ እንደራሴ – እንደ ህዝብ … – ሥርጉተ ሥላሴ appeared first on Zehabesha Amharic.

ሕወሃትና ሕግ ጠበኞች ናቸው –ግርማ ካሳ

$
0
0

የሚከተሉት በቀጥታ ከኢትዮጵያ ሕገ መንግስት የተወሰዱ ናቸው።

አንቀጽ 20፣ ንዑስ አንቀጽ 1 እና 2

«ማንኛውም ሰው ያለምንም ጣልቃ ገብነት የመሰለዉን አመለካከት ለመያዝ ይችላል።

tplf-rotten-apple-245x300ማንኛውም ሰው ያለምንም ጣልቃ ገብነት ሐሳቡን የመግለጽ ነጻነት አለው። ይህ ነጻነት በሀገር ዉስጥም ሆነ ከሀገር ዉጭ  ወሰን ሳይደረግበት በቃልም ሆነ በጽሁፍ ወይም በሕትመት፣ በሥነ ጥበብ መልክ ወይም በመረጠው በማናኝዉም የማሰራጫ ዘዴ፣ ማንኛዉንም ዓይነት መረጃና ሐሳብ የመሰብሰብ፣ የመቀበልና የማሰራጨት ነጻነቶችን ያካትታል»

አንቀጽ 38 ንዑስ አንቀጽ ሐ

«ማንኛዉም ኢትዮጵያዉ ዜጋ፣ በቀለም፣ በዘር፣ በብሄር. በብሄረሰብ፣ በጾታ፣ በቋንቋ፣ በሃይማኖት፣ በፖለቲካ ወይም በሌላ አመለካከት ወይም በሌላ አቋም ላይ የተመሰረተ ልዩነት ሳይደረግበት በማናቸዉም የመንግስት ደረጃ በየጊዜው በሚካሄድ ምርጫ የመምረጥና የመመረጥ»

በርካታ የህወሃት ባለስልጣናትና ካድሬዎች ስለ ሕግ እየደጋገሙ ያወራሉ። ስለ ሕግ፣ ስለ ሕግ መንግስቱ የሚደረገዉን ዉይይት አንፈራም። በአንቀጽ 20 መሰረት፣ «ስለሚያገባን እንጦምራለን»  በድብቅ ሳይሆን በሶሻል ሜዲያው፣ ድብቅ ስም ይዘው ሳይሆን እናት አባቶቻቸው የሰጧቸውን ስም ይዘው፣ ፎቶዋቸውን ለጥፈው በይፋ አስተያየቶችን የሰጡ፣ የጦመሩ፣ ዞን ዘጠኞች ለምን ታሰሩ ? ብእር አንስተው በይፋ የጻፉ እነ ርዮት አለሙ፣ እስክንድር ነጋ፣ ዉብሸት ታዬ፣ ተመስገን ደሳለኝ የመሳሰሉት ለምን ታሰሩ ? አንቀጽ 20 «ማናቸውንም» የሚል ቃላት አካቶ የለም ወይ ? እስቲ ይመለስልን !!!

አንቀጽ 38 ማንኛውም ዜጋ የመምረጥና የመመረጥ መብት አለው። ታዲያ ከ200 በላይ የሰማያዊ ፓርቲ ተወካዮች ተመራጭ እጩ እንዳይሆኑ ለምን ተሰረዙ ? ኦሮምኛ አትናገሩም ፣ የዚያ ደርጅት አባል ነበራችሁ ፣ እጣ አልወጣላችሁም .፣ ወዘተረፈ እየተባለ ዜጎች እንዳይመረጡ መሰረዝ ሕግ መንግስቱን በአፍጢሙ መድፋት አይደለም ወይ ?

ታዲያ ህወሃት፣  ራሱ የማያከብረዉን ሕግ፣  ሌሎች እንዲያከብሩለት ለምን ይጠበቃል ? ሕግ መንግስቱን በአፍጢሙ ደፍቶት ስለ ሕግ መንግስቱ የማዉራት ምን ሞራል ኦቶሪቲ አለው ?

አገር ዉስጥ ላሉ ድርጅቶች አንዳንድ ሐሳቦች – ናኦሚን በጋሻ

ህወሃት ሕግን የማያከበር አራዊተ ስርዓት ነው።ሕግን ከማያከበር ቡድን ጋር ሕጋዊ ትግል የራሱ ጠቃሚ አስተዋጾ ቢኖረዉም ዘልቆ አይሄድም። ታዲያ አገር ቤት ያሉ ሰላማዊና ሕጋዊ የፖለቲካ ድርጅቶች ምንድን ነው ማድረግ ያለባቸው ? አንዳንድ ሐሳቦችን ላስቀምጥ፡

  1. በአቶ በላይ የሚመራው የአንድነት ፓርቲ ፣ እውቅናውን ለተለጣፊው ቡድን ቢሰጥበትም፣ በብሄራዊ ምክር ቤት አመራር አባላት አዝማችነት፣ አብዛኞቹ የአንድነት አባላት ከሰማያዊ ወንድሞቻቸው ጋር ትግሉን ቀጥለዋል። ይሄ በስፋት ቢቀጥል ጥሩ ነው።
  2. የአንድነት የሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ አባላት የተወሰኑቱ፣ ንብረት ( እንደ ማተሚያ ማሽን የመሳሰሉት) ለማስመለስና በፓርቲው ላይ የተወሰደውን እርምጃ ሕገ ወጥ መሆኑን በመከራከር ወደ ፍርድ ቤት ሄደዋል። ፍርድ ቤቱ ምን ሊወስን እንደሚችል ቢታወቅም፣ እስከ መጨረሻ ተቋማትን በመፈተሽ የበለጣ ማጋለጡ ጠቃሚ ነው።
  3. የማታ ማታ የአንድነት ሕጋዊ እውቃና በፍርድ ቤት ዉሳኔ ተመለሰም አልተመለስም ሰማያዊና አንድነት እሣት በተነሳ ጊዜ በተግባር እንደተዋሃዱት፣ ቀጣዩ ትግላቸውንም ፣ መኢአድና የትብብሩ ሌሎች ድርጅቶችን በማሰባሰብ መቀጠሉ ትልቅ ትኩረት ሊሰጥበት ይገባል። አንድ ጠንካራ ኃይል ይዘው መዉጣት አለባቸው።
  4. ከመድረክ ጋር በጋራ ጉዳዮች አብሮ የሚሰራበት መንገድ መመቻቸት አለበት።
  5. ከጥቂት ወራት በኋላ የሚደረገውን ምርጫ ሰማያዊና መድረክ ቦይኮት እንደሚያደረጉት በመገልጽ ምርጫው እንዲራዘም በጋራ ቢጠየቁ ጥሩ ነው። መኢአድ ምርጫዉን ቦይኮት ሊያደርግ እንደሚችል ይጠበቃል። በነ አቶ በላይ የሚመራው አንድነት፣ መኢአድ ፣ ሰማያዊና መድረክ በምርጫ ቦርድ ሕገ ወጥ የሆኑ እርምጃዎች እንደተወሰዱ የሚያሳዩ ሰነዶችን በማቅረብ ( በጣም ብዙ አሉ) ጉዳዩን ወደ ፍርድ ቤት ቢወስዱ ጥሩ ነው። ፍርድ ቤቱ ምርጫዉን ማራዘም ይችላል።  ምርጫው እንዲራዘምም የዲፕሎማሲ ግፊት ማድረግ ይኖርባቸዋል።

ከዚህ ዉጭ አገር ቤት ያሉ የፖለቲካ ፓርቲዎች የሚያደርጉት ነገር አይኖርም። ወደ ምርጫው ገብተው ጥቂት የፓርላማ ወንበር ሊያገኙ ይችላሉ። ሆኖም ከዚያ ምንም ሊገኝ እንደማይችል መቼም እነ ዶር መራራ፣ ዶር በየነ በሚገባ ያወቁታል። ምርጫው ካልተራዘመና አዲስ ምርጫ ቦርድ ካልመጣ የሚያመጣው ዉጤት አይኖርም። ምርጫውን ይርሱት !!!! ከዚህ በኋላ ምርጫ ፣ ምርጫ ቢሉ የበለጠ ህዝብ ይታዘባቸዋል። በዚህ ምርጫም ተጨባጭ ነገር ካላስገኙ ይቅርታ አይደረግላቸውም። ያስቡበት እላለሁ።

በመጨረሻ አንድ በጣም ትልቅ ነገር ልናገር። ሕዝቡ በሚያደርጋቸው ሕገ ወጥ ግን ሰላማዊ የእምቢተኝነት ትግል፣ ወይንም አገዛዙ በዉስጡ ባለው ችግር መፈረካከስ ካጋጠመው፣ አገሪቷ ወደ ቀዉስ ልትሄድ ትችላለች።  ጠንካራ አማራጭ የሚሆኑ ድርጅቶች በአገር ቤት ሁልጊዜ መኖር አለባቸው። በመሆኑም ተደራጅቶ መጠበቁ ጥሩ ነው።

 

The post ሕወሃትና ሕግ ጠበኞች ናቸው – ግርማ ካሳ appeared first on Zehabesha Amharic.

በአዲስ አበባ አንበሳ አውቶቡሱ መንገድ ስቶ የቤት መኪናውን ገጨ

$
0
0

anbesa bus
(ዘ-ሐበሻ) በኢትዮጵያ በየቀኑ እየደረሱ ያሉ የመኪና አደጋዎች ቁጥር ከ እለት ወደ እለት እየጨመረ መሄዱ ነዋሪዎችን በከፍተኛ ስጋት ውስጥ እንደከተተ የዘ-ሐበሻ ዘጋቢዎች ይናገራሉ:: በዚህ በዘ-ሐበሻ ድረገጽ ላይ እንኳ በጊዜው ስለመኪና አደጋዎችና ስለሚወድመው የሰው ሕይወትና ንብረት በተደጋጋሚ ጽፈናል:: አሁን ደግሞ ከአዲስ አበባ የደረሰን መረጃ እንደሚያመለክተው አራት ኪሎ የድል ሐውልት አደባባይ አካባቢ ከስድስት ኪሎ መስመር ወደ ለገሀር ይጓዝ የነበረ የአንበሳ ከተማ አውቶቡስ ባገጠመው የፍሬን ችግር ከአንድ ተሽከርካሪ ጋር በመጋጨቱ የሁለቱም ተሽከርካሪ ሹፌሮች የአካል ጉዳት ደርሶባቸዋል::

በዚህ የመኪና አደጋ በተሳፋሪዎች ላይ የደረሰ ጉዳት ባይኖርም አደጋው በፎቶ ግራፍ ላይ እንደምትመለከትት በጣም አሰቃቂ ነበር:: ከስድስት ኪሎ ከሚገኘው ቤታቸው ሃገር አማን ብለው ወደ ሥራቸው በማሽከርከር ላይ የነበሩትና ጉዳት የደረሰባቸው አቶ ግርም ጎርፉ የተባሉ ግለሰብ የአንበሳ አውቶቡሱ ድንገት መስመሩን ስቶ በመምጣት እንደገጫቸው ገልጸዋል::

The post በአዲስ አበባ አንበሳ አውቶቡሱ መንገድ ስቶ የቤት መኪናውን ገጨ appeared first on Zehabesha Amharic.

ከድምፃችን ይሰማ የተላለፈ ጥሪ –“የፊታችን አርብ ታላቅ አገር አቀፍ ተቃውሞ ይኖረናል!”

$
0
0

muslim addis 3

‹‹እስር ከትግላችን አያስቆመንም!›› —– ረቡእ የካቲት 18/2007 – ድምፃችን ይሰማ

መንግስት ህገ መንግስታዊ መብቶቻችንን በመጣስ ላለፉት ሶስት ዓመታት ከፍተኛ በደል ሲፈጽምብን ቆይቷል፡፡ እኛም እንደህዝብ ድምጻችንን አዋሕደን እና በአንድነት ቆመን ሰላማዊ ትግል ስናካሂድ ቆይተናል፡፡ ትግላችን እስካሁን አንድም ከሰላማዊነት መርህ ዝንፍ ሳይል የቆጠለ ሲሆን መንግስት ትግሉን ለማስቆም የሚወስዳቸው ግልብ እና አገር አጥፊ እርምጃዎችም ከመርሃችን ሊያዛንፉን እንደማይችሉ በተደጋጋሚ በተግባር ለማረጋገጥ ችለናል፡፡

ሰሞኑን መንግስት በተለመደው ግፍ መር እርምጃው በርካታ ሙስሊም ወንድምና እህቶችን በማሰር ዘመቻ ላይ ተጠምዷል፡፡ አንዳችም ጥፋት ያልፈጸሙ ወጣቶችንም የ28 ቀን የፍርድ ቤት ቀጠሮ በመጠየቅ ወደማጎሪያ ካምፖቹ አስገብቷል፡፡ ይህ ‹‹ሙስሊሞችን በማሰር ከትግላቸው አስቆማለሁ!›› ከሚል መናኛ ቀቢጸ ተስፋ እና ባዶ ምኞት የመነጨ ለመሆኑ እማኝ መጥራት አያሻም – ካሁን ቀደምም መንግስት ሲፈጽመው የቆየው፣ ግና ሊያሳካቸው ያልቻለው ህልሙ ነውና!

አዎን! ደጋግመን ስናሳይ እንደቆየነው ሁሉ ህዝብን ማንገላታት አንጂ ማሸነፍ ፈጽሞ የሚቻል አይደለም! ህዝብ ምንጊዜም አሸናፊ ነው! በአላህ ፈቃድ ያሸንፋልም! ይህን ህገወጥ እና ሊሳካ የማይችል እኩይ የመንግስት ምኞት በተለያዩ ስልቶች መታገል የነፍስ ወከፍ ሐላፊነታችን የሚሆነውም ለዚሁ እንጂ ለሌላ አይደለም፡፡ በመሆኑም ከነገ ወዲያ አርብ የካቲት 20/2007 መላው አገሪቱን ያሳተፈ ታላቅ አገር አቀፍ ተቃውሞ ይኖረናል፡፡ የተቃውሞውን መርሃ ግብር አስመልክቶ በነገው እለት የምናሳውቅ በመሆኑ እስከዚያው መረጃውን ላልደረሳቸው ሁሉ በማዳረስ ተዘጋጅተን እንጠብቅ፤ ድልም ከአላህ እንጂ ከሌላ አይደለምና!

ትግላችን እስከድል ደጃፎች በአላህ ፈቃድ ይቀጥላል!
ድምጻችን ይሰማ! አላሁ አክበር!

The post ከድምፃችን ይሰማ የተላለፈ ጥሪ – “የፊታችን አርብ ታላቅ አገር አቀፍ ተቃውሞ ይኖረናል!” appeared first on Zehabesha Amharic.

Viewing all 15006 articles
Browse latest View live